ሐሰተኛ የባንክ ቅርንጫፍ ቢሮ ከፍተው የሚያጭበረብሩት ሌቦች
አጭበርባሪዎቹ ለ10 ቀናት ህጋዊ ተቋም መስለው ቅርንጫፍ ከፍተው ሰዎችን ሲያታልሉ ነበር ተብሏል
ፖሊስ አጭበርባሪዎቹን እያደነ መሆኑን ያሳወቀ ሲሆን እስካሁን ተጠርጣሪዎቹ ስለመያዛቸው አልተገለጸም
ተጨማሪ ያንብቡ https://bit.ly/3NuYCni
Stay Connected with #AleHig!
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://linktr.ee/alehig
Telegram
https://t.me/AleHig
Telegram_Group
https://t.me/AleHig_Group
Facebook Page
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/
LinkedIn
https://www.linkedin.com/company/alehig/
YouTube
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
TikTok
https://www.tiktok.com/@alehigofficial
Instagram https://www.instagram.com/alehigofficial
Twitter /X
https://x.com/AlehigOfficial?t=yFRauAZ7v70Je2MEPIGGsQ&s=09
✅ Website ✅
https://www.alehig.com
#LegalAwareness #AleHig #LegalUpdates #AccessToJustice
አጭበርባሪዎቹ ለ10 ቀናት ህጋዊ ተቋም መስለው ቅርንጫፍ ከፍተው ሰዎችን ሲያታልሉ ነበር ተብሏል
ፖሊስ አጭበርባሪዎቹን እያደነ መሆኑን ያሳወቀ ሲሆን እስካሁን ተጠርጣሪዎቹ ስለመያዛቸው አልተገለጸም
ተጨማሪ ያንብቡ https://bit.ly/3NuYCni
Stay Connected with #AleHig!
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://linktr.ee/alehig
Telegram
https://t.me/AleHig
Telegram_Group
https://t.me/AleHig_Group
Facebook Page
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/
https://www.linkedin.com/company/alehig/
YouTube
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
TikTok
https://www.tiktok.com/@alehigofficial
Instagram https://www.instagram.com/alehigofficial
Twitter /X
https://x.com/AlehigOfficial?t=yFRauAZ7v70Je2MEPIGGsQ&s=09
✅ Website ✅
https://www.alehig.com
#LegalAwareness #AleHig #LegalUpdates #AccessToJustice
አል ዐይን ኒውስ
ሐሰተኛ የባንክ ቅርንጫፍ ቢሮ ከፍተው የሚያጭበረብሩት ሌቦች
ፖሊስ አጭበርባሪዎቹን እያደነ መሆኑን ያሳወቀ ሲሆን እስካሁን ተጠርጣሪዎቹ ስለመያዛቸው አልተገለጸም
Forwarded from ሕግ ቤት
Today, Bahir Dar University's moot court team, Yonas Muche, Roza Yimer, and Yeabsira Belete-coached by Mekashaw Chane-won the national round of the 2024 International Committee of the Red Cross (ICRC) Moot Court Competition in Addis Ababa.
The team will now represent Ethiopia in the African regional rounds in Nairobi, Kenya, where they will compete against top students from across the continent.
https://t.me/Lawsocieties
The team will now represent Ethiopia in the African regional rounds in Nairobi, Kenya, where they will compete against top students from across the continent.
https://t.me/Lawsocieties
Forwarded from ስለፍትሕ (Licensed Lawyer Mikias Melak 🔊 ጠበቃና የሕግ አማካሪ ሚኪያስ መላክ)
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Forwarded from 🇪🇹የሕግ ጉዳይ
የአማራ ክልል ዳኞች ማኅበር 'በክልሉ እየተፈጸመ የሚገኘው የዳኞች እስር' እንዲቆም ጠየቀ፤ 8 ዳኞች በእስር ላይ ይገኛሉ ብሏል።
በአማራ ክልል ውስጥ "ዳኞችን ያለአግባብ ማሰር እና ማዋከብ የተለመደ እና ካለፈው አንድ ዓመት ጀምሮ ደግሞ ተባብሶ የቀጠለና ሞትንም እስከማስከተል የደረሰ ሆኗል" ሲል የአማራ ክልል ዳኞች ማኅበር አስታውቋል።
ማህበሩ ትናንት ባወጣው መግለጫ ባለፈው አንድ አመት ብቻ በክልሉ ውስጥበሚገኙት ሁሉም ዞኖች ከ35 በላይ ዳኞች ያለአግባብ ታስረው የተፈቱ መሆኑን ማረጋገጡን ገልጿል። በአሁኑ ወቅትም 8 ዳኞች በእስር ላይ ይገኛሉ ብሏል።
ዳኞቹ በዋናነት እየታሰሩ የሚገኙት ከስራቸው ጋር በተገናኘ ነው ያለው ማህበሩ በወንጀል የሚፈለጉ እንኳን ቢሆን በሕግ አግባብ ምርመራ አጣርቶ መያዝ ሲገባ ከሚያስችሉበት ችሎት ጭምር በአደባባይ በሚያገለግሉት ህዝብ ፊት እየተያዙ የሚታሰሩበት ሁኔታ እጅግ አደገኛና የተቋሙንም ነጻነት ጨርሶ እያጠፋ ይገኛል ሲል ከሷል።
አከሎም ይህ ሁኔታ ዳኞች ስራቸውን በነፃነት እንዳይሰሩ እንቅፋት የሆነ እና ክብራቸውንም የሚነካ በመሆኑ ሁሉም ዳኛ ለሙያው ያለው ፍቅር እንዲቀንስና የስራ ሞራልን እየጎዳ ያለ ተግባር ነው ብሏል።
እስካሁን ባለው ሂደትም የማህበሩ አመራሮች በተለያየ እርከን ከሚገኙ የፍ/ቤት አመራሮች ጋር በጋራ በመሆን ችግሩ በንግግር እንዲፈታ ጥረት ሲያደርጉ የቆዩ ቢሆንም ችግሩ አሁንም ተባብሶ ቀጥሏል ተብሏል። በመሆኑም ማህበሩ የክልሉ መንግስት የሚመለከታችሁ አካላት በአሁኑ ሰዓት በእስር ላይ የሚገኙትን ዳኞች በአስቸኳይ እንዲፈቱ እንዲያደርግ ጠይቋል። በቀጣይም በዳኞች ላይ የሚፈጸም ያልተገባ እስር እንዲቆም እና ይህን ተግበር በሚፈፅሙ የፀጥታ አካላት ላይ አስተማሪ እርምጃ እንዲወሰድ ጥሪ አቅርቧል::
@Ethiopialegalinfo
በአማራ ክልል ውስጥ "ዳኞችን ያለአግባብ ማሰር እና ማዋከብ የተለመደ እና ካለፈው አንድ ዓመት ጀምሮ ደግሞ ተባብሶ የቀጠለና ሞትንም እስከማስከተል የደረሰ ሆኗል" ሲል የአማራ ክልል ዳኞች ማኅበር አስታውቋል።
ማህበሩ ትናንት ባወጣው መግለጫ ባለፈው አንድ አመት ብቻ በክልሉ ውስጥበሚገኙት ሁሉም ዞኖች ከ35 በላይ ዳኞች ያለአግባብ ታስረው የተፈቱ መሆኑን ማረጋገጡን ገልጿል። በአሁኑ ወቅትም 8 ዳኞች በእስር ላይ ይገኛሉ ብሏል።
ዳኞቹ በዋናነት እየታሰሩ የሚገኙት ከስራቸው ጋር በተገናኘ ነው ያለው ማህበሩ በወንጀል የሚፈለጉ እንኳን ቢሆን በሕግ አግባብ ምርመራ አጣርቶ መያዝ ሲገባ ከሚያስችሉበት ችሎት ጭምር በአደባባይ በሚያገለግሉት ህዝብ ፊት እየተያዙ የሚታሰሩበት ሁኔታ እጅግ አደገኛና የተቋሙንም ነጻነት ጨርሶ እያጠፋ ይገኛል ሲል ከሷል።
አከሎም ይህ ሁኔታ ዳኞች ስራቸውን በነፃነት እንዳይሰሩ እንቅፋት የሆነ እና ክብራቸውንም የሚነካ በመሆኑ ሁሉም ዳኛ ለሙያው ያለው ፍቅር እንዲቀንስና የስራ ሞራልን እየጎዳ ያለ ተግባር ነው ብሏል።
እስካሁን ባለው ሂደትም የማህበሩ አመራሮች በተለያየ እርከን ከሚገኙ የፍ/ቤት አመራሮች ጋር በጋራ በመሆን ችግሩ በንግግር እንዲፈታ ጥረት ሲያደርጉ የቆዩ ቢሆንም ችግሩ አሁንም ተባብሶ ቀጥሏል ተብሏል። በመሆኑም ማህበሩ የክልሉ መንግስት የሚመለከታችሁ አካላት በአሁኑ ሰዓት በእስር ላይ የሚገኙትን ዳኞች በአስቸኳይ እንዲፈቱ እንዲያደርግ ጠይቋል። በቀጣይም በዳኞች ላይ የሚፈጸም ያልተገባ እስር እንዲቆም እና ይህን ተግበር በሚፈፅሙ የፀጥታ አካላት ላይ አስተማሪ እርምጃ እንዲወሰድ ጥሪ አቅርቧል::
@Ethiopialegalinfo
Forwarded from ነገረ ፈጅ Negere Fej 📕
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
ደመወዝ‼️
ከዚህ ወር ጀምሮ ተግባራዊ የሚደረገው አዲሱ የደሞዝ ስኬል
የተሻሻለው የመንግስት ደሞዝ ጭማሪ ስኬል ይፋ ሆኗል።
የጥቅምት ወር የመግስት ሰራተኞች ደመወዝ በተጠቀሰው ስኬል መሰረት ይተገበራል።
ከዚህ ወር ጀምሮ ተግባራዊ የሚደረገው አዲሱ የደሞዝ ስኬል
የተሻሻለው የመንግስት ደሞዝ ጭማሪ ስኬል ይፋ ሆኗል።
የጥቅምት ወር የመግስት ሰራተኞች ደመወዝ በተጠቀሰው ስኬል መሰረት ይተገበራል።
የጥብቅና_ፈቃድ_መግቢያ_ፈተና_ከአለሕግ.pdf
1015.8 KB
Share የጥብቅና ፈቃድ መግቢያ ፈተና ከአለሕግ.pdf
https://t.me/AleHig
https://t.me/AleHig
Forwarded from ሕግ ቤት
የዳኝነት_ገንዘብ_አከፋፈል_መመሪያ_ቁ_177_1945.pdf
328 KB
ከሳሽ የሆነ ወገን ያቀረበው ክስ በፍ/ስ/ስ/ስ/ህ/ቁ-229&231 መሠረት ክሱ ውድቅ ከተደረገበት በደንቡ መሠረት ለዳኝነት የከፈለው የሚመለስለት ሆኖ(ፍ/ስ/ስ/ህ/ቁ-232(1)ለ እንዲሁም በራሱ ተነሳሽነት ክሱን ሲያቋረጥ ከላይ በተጠቀሰው መመሪያ አንቀፅ-11 መሠረት ገንዘቡ ይመለስለታል።
https://t.me/Lawsocieties
https://t.me/Lawsocieties
TOR traning ( AFD ) Oromia region (Gelan Guda Subcity).pdf
227.3 KB
AHRE is seeking a qualified trainer to deliver training on labor rights and basic human rights for employees in the Oromia region (Gelan Guda Sub City). Please find the details of the call in the PDF below.
https://t.me/AleHig
https://t.me/AleHig
የፍቺ አፈፃፀምና ህጋዊ ውጤቶቹ በተሻሻለው የፌደራል የቤተሰብ ህግ
https://www.alehig.com/%e1%8b%a8%e1%8d%8d%e1%89%ba-%e1%8a%a0%e1%8d%88%e1%8d%83%e1%8d%80%e1%88%9d%e1%8a%93-%e1%88%85%e1%8c%8b%e1%8b%8a-%e1%8b%8d%e1%8c%a4%e1%89%b6%e1%89%b9-%e1%89%a0%e1%89%b0%e1%88%bb%e1%88%bb%e1%88%88/
https://www.alehig.com/%e1%8b%a8%e1%8d%8d%e1%89%ba-%e1%8a%a0%e1%8d%88%e1%8d%83%e1%8d%80%e1%88%9d%e1%8a%93-%e1%88%85%e1%8c%8b%e1%8b%8a-%e1%8b%8d%e1%8c%a4%e1%89%b6%e1%89%b9-%e1%89%a0%e1%89%b0%e1%88%bb%e1%88%bb%e1%88%88/
Ale Hig ⚖️ አለ ሕግ
የፍቺ አፈፃፀምና ህጋዊ ውጤቶቹ በተሻሻለው የፌደራል የቤተሰብ ህግ - ALE HIG ⚖️ አለ ሕግ
ፍቺ ስለሚፈፀምበት መንገድጋብቻ በሁለቱ ተጋቢዎች ፍፁም ነፃ ፈቃድ ላይ የተመሰረተ ግንኙነት እንደመሆኑ ጋብቻውን በፍቺ ለማፍረስም የተቀመጠ መስፈርት ወይም ምንም ዓይነት ቅድመ-ሁኔታ የለም። በተሻሻለው የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የቤተሰብ ህግ አንቀጽ 76 ላይ