In Ethiopia, leadership has always been deeply tied to community.
The "Shimagile" system, for example, is a traditional form of governance where elders and community leaders solve conflicts and make decisions collectively, not through hierarchy but through dialogue and consensus.
🤝 it’s a reminder that leadership isn’t about one voice: it’s about creating harmony among many. 🌍✨
#AFLEX #EthiopianTraditions #CollectiveLeadership #CommunityEngagement
The "Shimagile" system, for example, is a traditional form of governance where elders and community leaders solve conflicts and make decisions collectively, not through hierarchy but through dialogue and consensus.
🤝 it’s a reminder that leadership isn’t about one voice: it’s about creating harmony among many. 🌍✨
#AFLEX #EthiopianTraditions #CollectiveLeadership #CommunityEngagement
አፍሌክስ ትክክለኛ የአመራር ልማት ማዕከል ነው ስንልዎ በምክንያት ነው። የአመራር አቅምዎን የሚያሳድጉ፤ ክህሎትዎን የሚያበለጽጉ፤ የስልጠና ቪዲዮዎችን ወደ እናንተ ማድረሳችንን ቀጥለናል።
የአፍሌክስ ፕሬዚደንት አቶ ዛዲግ አብርሃ ለከፍተኛ አመራሮች በተቋም ግንባታ፤ በሀገረ-መንግስት ግንባታ እና በውጤታማ አመራር ዙሪያ የሰጧቸውን ሁለት የስልጠና ቪዲዮዎች ልናጋራችሁ የአንድ ሰዓት ዕድሜ ቀርቶናል።
የመጀመሪያው ቪዲዮ 2 ሰዓት ከ40 ደቂቃ የሚፈጅ ሲሆን ሁለተኛው ቪዲዮ ደግሞ 3 ሰዓት 20 ደቂቃ ነው። በቪዲዮዎቹ የአካዳሚያችን ፕሬዚደንት አስገራሚ ዕይታዎችን ከበቂ ማብራሪያ እና ማስረጃዎች ጋር ያገኛሉ። ይምጡ ከሰፊው የአመራር ልማት ማዕድ ይካፈሉ።
የአፍሌክስ ፕሬዚደንት አቶ ዛዲግ አብርሃ ለከፍተኛ አመራሮች በተቋም ግንባታ፤ በሀገረ-መንግስት ግንባታ እና በውጤታማ አመራር ዙሪያ የሰጧቸውን ሁለት የስልጠና ቪዲዮዎች ልናጋራችሁ የአንድ ሰዓት ዕድሜ ቀርቶናል።
የመጀመሪያው ቪዲዮ 2 ሰዓት ከ40 ደቂቃ የሚፈጅ ሲሆን ሁለተኛው ቪዲዮ ደግሞ 3 ሰዓት 20 ደቂቃ ነው። በቪዲዮዎቹ የአካዳሚያችን ፕሬዚደንት አስገራሚ ዕይታዎችን ከበቂ ማብራሪያ እና ማስረጃዎች ጋር ያገኛሉ። ይምጡ ከሰፊው የአመራር ልማት ማዕድ ይካፈሉ።
የአፍሌክስ ፕሬዚደንት አቶ ዛዲግ አብርሃ የሰው ልጅ ተፈጥሮአዊ ማንነት እና የአመራር ውጤታማነት ጥበብ !! በሚል ርዕስ ለከፍተኛ አመራሮች የሰጡትን የአመራር ልማት ስልጠና ሙሉ ቪዲኦ በአካዳሚው ዩቱዩብ ቻናል ላይ ያገኙታል። ማስፈንጠሪያውን በመጫን እንዲመለከቱ ጋብዘናል፡- https://www.youtube.com/watch?v=X7HtiC4MDHE
YouTube
የሰው ልጅ ተፈጥሮአዊ ማንነት እና የአመራር ውጤታማነት ጥበብ !!
#ክፍል_2 አፍሌክስ ትክክለኛ የአመራር ልማት ማዕከል ነው ስንልዎ በምክንያት ነው። የአመራር አቅምዎን የሚያሳድጉ፤ ክህሎትዎን የሚያበለጽጉ፤ የስልጠና ቪዲዮዎችን ወደ እናንተ ማድረሳችንን ቀጥለናል።
የአፍሌክስ ፕሬዚደንት አቶ ዛዲግ አብርሃ ለከፍተኛ አመራሮች በተቋም ግንባታ፤ በሀገረ-መንግስት ግንባታ እና በውጤታማ አመራር ዙሪያ የተቋማት ግንባታ እና የሀገራት ዕጣ-ፈንታ በሚል ርዕስ የሰጡትን የስልጠና ቪዲዮ በአንድ ሰአት ውስጥ እናጋራችሁለን።
ሁለተኛው ቪዲዮ 3 ሰዓት 20 ደቂቃ ነው። በቪዲዮው የአካዳሚያችን ፕሬዚደንት አስገራሚ ዕይታዎችን ከበቂ ማብራሪያ እና ማስረጃዎች ጋር ያገኛሉ። ባሉበት ሆነው ከሰፊው የአመራር ልማት ማዕድ ይካፈሉ።
የአፍሌክስ ፕሬዚደንት አቶ ዛዲግ አብርሃ ለከፍተኛ አመራሮች በተቋም ግንባታ፤ በሀገረ-መንግስት ግንባታ እና በውጤታማ አመራር ዙሪያ የተቋማት ግንባታ እና የሀገራት ዕጣ-ፈንታ በሚል ርዕስ የሰጡትን የስልጠና ቪዲዮ በአንድ ሰአት ውስጥ እናጋራችሁለን።
ሁለተኛው ቪዲዮ 3 ሰዓት 20 ደቂቃ ነው። በቪዲዮው የአካዳሚያችን ፕሬዚደንት አስገራሚ ዕይታዎችን ከበቂ ማብራሪያ እና ማስረጃዎች ጋር ያገኛሉ። ባሉበት ሆነው ከሰፊው የአመራር ልማት ማዕድ ይካፈሉ።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
እናመሰግናለን!!
በ12 ሰዓት ውስጥ 1መቶ ሺህ ዕይታ!!
ስላተጋችሁን እናመሰግናለን!!
የአካዳሚያችን የማህበራዊ ሚዲያ ተከታታዮች የአፍሌክስ ፕሬዚደንት አቶ ዛዲግ አብርሃ የሰው ልጅ ተፈጥሮአዊ ማንነት እና የአመራር ውጤታማነት ጥበብ !! በሚል ርዕስ የሰጡት ስልጠና በ12 ሰዓት ውስጥ 1መቶ ሺህ ዕይታ አግኝቷል!!
ተልዕኮአችንን እንድንወጣ የተጣለብን አደራ አድርገን እንወስደዋለን።
አፍሌክስን መርጣችሁ የአመራር ልማት ስራችንን ለምትደግፉ ሁሉ እናመሰግናለን!!
ስናመሰግናችሁ ትናንትን ብቻ ሳይሆን ዛሬንም፤ በዛሬ ሳትወሰኑ ነገንም ከእኛ ጋር እንደምትሆኑ ስላመንን ነው!!
በ12 ሰዓት ውስጥ 1መቶ ሺህ ዕይታ!!
ስላተጋችሁን እናመሰግናለን!!
የአካዳሚያችን የማህበራዊ ሚዲያ ተከታታዮች የአፍሌክስ ፕሬዚደንት አቶ ዛዲግ አብርሃ የሰው ልጅ ተፈጥሮአዊ ማንነት እና የአመራር ውጤታማነት ጥበብ !! በሚል ርዕስ የሰጡት ስልጠና በ12 ሰዓት ውስጥ 1መቶ ሺህ ዕይታ አግኝቷል!!
ተልዕኮአችንን እንድንወጣ የተጣለብን አደራ አድርገን እንወስደዋለን።
አፍሌክስን መርጣችሁ የአመራር ልማት ስራችንን ለምትደግፉ ሁሉ እናመሰግናለን!!
ስናመሰግናችሁ ትናንትን ብቻ ሳይሆን ዛሬንም፤ በዛሬ ሳትወሰኑ ነገንም ከእኛ ጋር እንደምትሆኑ ስላመንን ነው!!
የአፍሌክስ ፕሬዚደንት አቶ ዛዲግ አብርሃ የተቋማት ግንባታ እና የሀገራት ዕጣ-ፈንታ!! በሚል ርዕስ ለከፍተኛ አመራሮች የሰጡትን የአመራር ልማት ስልጠና ሙሉ ቪዲዮ በአካዳሚው ዩቱዩብ ቻናል ላይ ያገኙታል። ማስፈንጠሪያውን በመጫን እንዲመለከቱ ጋብዘናል፡-
https://www.youtube.com/watch?v=NHrRmhcKc6A&t=1s
https://www.youtube.com/watch?v=NHrRmhcKc6A&t=1s
YouTube
# ክፍል_2 የተቋማት ግንባታ እና የሀገራት ዕጣ-ፈንታ!! አቶ ዛዲግ አብርሃየአፍሌክስ ፕሬዝደንት
# ክፍል_2 የተቋማት ግንባታ እና የሀገራት ዕጣ-ፈንታ!! አቶ ዛዲግ አብርሃየአፍሌክስ ፕሬዝደንት
ተቋማት የስልጣኔ ምሰሶዎች ናቸው! እንዴት❓
👉የሃገራት ታላቅነት የሚለካው በተቋማቶቻቸው ጥንካሬ ነው። ጠንካራ ተቋማት የዴሞክራሲ፣ የፍትህ እና የብልጽግና መሰረቶች ናቸውና!
👉ተቋም ለመገንባት ስትራቴጂያዊ ትዕግስት ይጠይቃል!
👉ተቋምን መገንባት ድልድይ እንደመገንባት ነው! ተቋም መሰረቱ እንዳማረ ዘመናትን ተሻግሮ እንዲያገለግል ከተፈለገ፣ በደንብ ማሰብ፣ ትክክለኛውን ባለሙያ ማሳተፍ እና በቂ ሃብት መመደብ ያስፈልጋል!
የተቋማት ግንባታ፣ የሃገረ መንግስት ግንባታ እና የብሄረ መንግስት ግንባታ ምንድናቸው❓
👉የብሄረ መንግስት ግንባታ ማለት የሚለያዩበትም የሚጋሩትም ማንነት ካላቸው ማህበረሰቦች የጋራ ህብረተሰብ መገንባት ነው።
👉የሃገረ መንግስት ግንባታ ማለት ስርዐት ማስፈን እና አገልግሎት አሰጣጥን መዘርጋት ነው።
👉እድገትን ለማስቀጠል አስተዳደርን ለማጽናት የሚሆን አሰራር ስናበጅ የተቋም ግንባታ ይባላል።
የተቋማት ግንባታ ስትራቴጂያዊ አንድምታው ምንድነው❓
የተቋማት ግንባታ ምን ምን አላማና ግቦች አሉት❓
የተቋማት ግንባታ ጠቀሜታው ዘርፈ ብዙ ነው! ታድያ ለምን አንገነባም❓ ምንድነው ችግሩ❓
የተቋም ግንባታ ምን አይነት ሂደቶች አሉት❓
1️⃣ሁኔታዎችን እንገመግማለን፣ እቅድ እናወጣለን
2️⃣ለእቅዱ ማስፈጸሚያ መንገድ እንነድፋለን፣ ወደትግበራ እንገባለን
3️⃣ክፍተቶችን እያየን፣ የአቅም ግንባታ ስራዎችን እንሰራለን
4️⃣ለስራ ሂደቱ የክትትል እና የድጋፍ ስርዐት እናበጃለን
5️⃣የተቋም ግንባታውን ዘላቂ የሚያደርጉ እርምጃዎችን እንወስዳለን
❓የተቋማት የውድቀት መንስኤ ምንድነው❓
❓ውድቀቱ ምን ያስከትላል❓
የዴንማርኩ መንገድ ምን ያስተምረናል❓ በኢትዮጵያ ለተቋም፣ ለሃገረ መንግስት እና ለብሄረ መንግስት ግንባታ ማነቆ የሆኑ ጉዳዮች ምንድናቸው❓
አሁንስ ይህ ትውልድ ይህን ዘመን እንዴት ይጠቀምበት❓
አቶ ዛዲግ አብርሃ ለከፍተኛ አመራሮች በሰጡት ስልጠና ላይ ከላይ የተጠቀሱትን ሀሳቦች ያብራራሉ። ተገቢውንም መልስ ከበቂ ማብራሪያ ጋር ያቀርባሉ፡- የአካዳሚውን የዩቱዩብ ቻናል ላይ ሙሉውን ያገኙታል። ማስፈንጠሪያውን ይጠቀሙ https://www.youtube.com/watch?v=NHrRmhcKc6A&t=1s
👉የሃገራት ታላቅነት የሚለካው በተቋማቶቻቸው ጥንካሬ ነው። ጠንካራ ተቋማት የዴሞክራሲ፣ የፍትህ እና የብልጽግና መሰረቶች ናቸውና!
👉ተቋም ለመገንባት ስትራቴጂያዊ ትዕግስት ይጠይቃል!
👉ተቋምን መገንባት ድልድይ እንደመገንባት ነው! ተቋም መሰረቱ እንዳማረ ዘመናትን ተሻግሮ እንዲያገለግል ከተፈለገ፣ በደንብ ማሰብ፣ ትክክለኛውን ባለሙያ ማሳተፍ እና በቂ ሃብት መመደብ ያስፈልጋል!
የተቋማት ግንባታ፣ የሃገረ መንግስት ግንባታ እና የብሄረ መንግስት ግንባታ ምንድናቸው❓
👉የብሄረ መንግስት ግንባታ ማለት የሚለያዩበትም የሚጋሩትም ማንነት ካላቸው ማህበረሰቦች የጋራ ህብረተሰብ መገንባት ነው።
👉የሃገረ መንግስት ግንባታ ማለት ስርዐት ማስፈን እና አገልግሎት አሰጣጥን መዘርጋት ነው።
👉እድገትን ለማስቀጠል አስተዳደርን ለማጽናት የሚሆን አሰራር ስናበጅ የተቋም ግንባታ ይባላል።
የተቋማት ግንባታ ስትራቴጂያዊ አንድምታው ምንድነው❓
የተቋማት ግንባታ ምን ምን አላማና ግቦች አሉት❓
የተቋማት ግንባታ ጠቀሜታው ዘርፈ ብዙ ነው! ታድያ ለምን አንገነባም❓ ምንድነው ችግሩ❓
የተቋም ግንባታ ምን አይነት ሂደቶች አሉት❓
1️⃣ሁኔታዎችን እንገመግማለን፣ እቅድ እናወጣለን
2️⃣ለእቅዱ ማስፈጸሚያ መንገድ እንነድፋለን፣ ወደትግበራ እንገባለን
3️⃣ክፍተቶችን እያየን፣ የአቅም ግንባታ ስራዎችን እንሰራለን
4️⃣ለስራ ሂደቱ የክትትል እና የድጋፍ ስርዐት እናበጃለን
5️⃣የተቋም ግንባታውን ዘላቂ የሚያደርጉ እርምጃዎችን እንወስዳለን
❓የተቋማት የውድቀት መንስኤ ምንድነው❓
❓ውድቀቱ ምን ያስከትላል❓
የዴንማርኩ መንገድ ምን ያስተምረናል❓ በኢትዮጵያ ለተቋም፣ ለሃገረ መንግስት እና ለብሄረ መንግስት ግንባታ ማነቆ የሆኑ ጉዳዮች ምንድናቸው❓
አሁንስ ይህ ትውልድ ይህን ዘመን እንዴት ይጠቀምበት❓
አቶ ዛዲግ አብርሃ ለከፍተኛ አመራሮች በሰጡት ስልጠና ላይ ከላይ የተጠቀሱትን ሀሳቦች ያብራራሉ። ተገቢውንም መልስ ከበቂ ማብራሪያ ጋር ያቀርባሉ፡- የአካዳሚውን የዩቱዩብ ቻናል ላይ ሙሉውን ያገኙታል። ማስፈንጠሪያውን ይጠቀሙ https://www.youtube.com/watch?v=NHrRmhcKc6A&t=1s
YouTube
# ክፍል_2 የተቋማት ግንባታ እና የሀገራት ዕጣ-ፈንታ!! አቶ ዛዲግ አብርሃየአፍሌክስ ፕሬዝደንት
# ክፍል_2 የተቋማት ግንባታ እና የሀገራት ዕጣ-ፈንታ!! አቶ ዛዲግ አብርሃየአፍሌክስ ፕሬዝደንት
የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን ለኮርፖሬሽኑ አመራሮች ስልጠና እየሰጠ ይገኛል።
ሱሉልታ የካቲት 28 ቀን 2017 ዓ. ም (አፍሌክስ) የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን ከ90 በላይ ለሚሆኑ የኮርፖሬሽኑ አመራሮች ለ 3 ቀናት የሚቆይ ስልጠና ሱሉልታ በሚገኘው የአካዳሚው የአመራር ልማት ማሰልጠኛ አዳራሽ እየሰጠ ይገኛል።
መርሀ ግብሩ ኮርፖሬሽኑ በኢትዮጵያ ውስጥ በባቡር መሰረተ ልማት ግንባታ ከጎረቤት ሀገራት ጋር ያላትን፤ግንኙነት በማስፋት እንዲሁም የተጀመሩ የቢዝነስ ዩኒቶች(በመንገድ በሎጂስቲክስ፤በማማከር፤ በዲዛይንና ቁጥጥር) ስራዎች የአመራር ሚናን ለማጎልበት የሚያስችል መሆኑ ተገልጿል።
ስልጠናው ለኮርፖሬሽኑ አመራሮች የአመራር እና የውሳኔ አሰጣጥ ፣ ስልታዊ እይታ ፣ ፋይናንሻል እና ተግባራዊ ችሎታቸውን የሚያጠናክሩበት እና የባለድርሻ አካላት ተሳትፎን ለመጨመር የሚያስችላቸው መሆኑ ተገልጿል።
በአፍሌክስ የጠቅላላ አመራር ልማት ፕሮግራም ተ/መሪ ስራ አስፈፃሚ የሆኑት እሸቴ አበበ ዶ/ር/ የአካዳሚውን የሪፎርም፣የማስፋትና የትራንስፎርሜሽን ፕሮግራም ላይ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡
ሱሉልታ የካቲት 28 ቀን 2017 ዓ. ም (አፍሌክስ) የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን ከ90 በላይ ለሚሆኑ የኮርፖሬሽኑ አመራሮች ለ 3 ቀናት የሚቆይ ስልጠና ሱሉልታ በሚገኘው የአካዳሚው የአመራር ልማት ማሰልጠኛ አዳራሽ እየሰጠ ይገኛል።
መርሀ ግብሩ ኮርፖሬሽኑ በኢትዮጵያ ውስጥ በባቡር መሰረተ ልማት ግንባታ ከጎረቤት ሀገራት ጋር ያላትን፤ግንኙነት በማስፋት እንዲሁም የተጀመሩ የቢዝነስ ዩኒቶች(በመንገድ በሎጂስቲክስ፤በማማከር፤ በዲዛይንና ቁጥጥር) ስራዎች የአመራር ሚናን ለማጎልበት የሚያስችል መሆኑ ተገልጿል።
ስልጠናው ለኮርፖሬሽኑ አመራሮች የአመራር እና የውሳኔ አሰጣጥ ፣ ስልታዊ እይታ ፣ ፋይናንሻል እና ተግባራዊ ችሎታቸውን የሚያጠናክሩበት እና የባለድርሻ አካላት ተሳትፎን ለመጨመር የሚያስችላቸው መሆኑ ተገልጿል።
በአፍሌክስ የጠቅላላ አመራር ልማት ፕሮግራም ተ/መሪ ስራ አስፈፃሚ የሆኑት እሸቴ አበበ ዶ/ር/ የአካዳሚውን የሪፎርም፣የማስፋትና የትራንስፎርሜሽን ፕሮግራም ላይ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
🎉 MASSIVE THANK YOU! 🎉
We are absolutely thrilled to share that our latest video post reached 400,000 views in just TWO DAYS! 🚀
This milestone is a testament to the incredible support, engagement, and passion of our amazing community.
To every single person who watched, liked, shared, and commented—THANK YOU! 🙌
Your enthusiasm fuels our mission to inspire and connect leaders worldwide. Special shoutout to our dedicated team and partners who make impactful content possible.
This is just the beginning! 🌍✨ Stay tuned for more stories, collaborations, and initiatives that bridge borders and empower leaders. Together, we’re creating waves of positive change.
#Gratitude #LeadershipJourney #GlobalCommunity #AFLEXImpact #ThankYou
We are absolutely thrilled to share that our latest video post reached 400,000 views in just TWO DAYS! 🚀
This milestone is a testament to the incredible support, engagement, and passion of our amazing community.
To every single person who watched, liked, shared, and commented—THANK YOU! 🙌
Your enthusiasm fuels our mission to inspire and connect leaders worldwide. Special shoutout to our dedicated team and partners who make impactful content possible.
This is just the beginning! 🌍✨ Stay tuned for more stories, collaborations, and initiatives that bridge borders and empower leaders. Together, we’re creating waves of positive change.
#Gratitude #LeadershipJourney #GlobalCommunity #AFLEXImpact #ThankYou
“ ይህ ትውልድ የቀደመው ትውልድ ያመለጠውን ዕድልና ጀምሮ ያለመጨረስ ታሪክ ዘግቶ፤ በመስፈንጠር ታሪክ ለመስራት መንገድ ጀምሯል። ታሪክ የመስራት መንገዱ በኮሙኒኬሽን ሀይልና ጥበብ ሊመራ ይገባል።"
አቶ ዛዲግ አብርሃ የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ፕሬዚደንት
ሱሉልታ መጋቢት 1 ቀን 2017 ዓ. ም (አፍሌክስ)፡- ይህ ትውልድ እድለኛ ነው። ያለፈው ትውልድ ጀምሮ ያልጨረሰውን በተሻለ ጉልበትና ህብረት ለመስራት እድል በሩን እያናኳኳችለት ነው። የሚሉት አቶ ዛዲግ፤ ጊዜውን ተጠቅሞ ከሰራ ትውልድን የሚሻገር ጸጋን ያወርሳል። በመሆኑም ሁለት ዕጣ ፈንታዎች በእጁ ይገኛሉ። አንደኛው የቀደመው ትውልድ ያመለጠውን ዕድል እና ጀምሮ ያለመጨረስ የታሪክ ምዕራፍ ዘግቶ፤ ወደ አዲስ የታሪክ ምዕራፍ መሸጋገር አሊያም ከቀደመው በባሰ መልኩ ወደ አረንቋ መውረድ።
አቶ ዛዲግ የትውልዱን ምርጫ ሲጠቅሱ “የዚህ ትውልድ ምርጫ የቀደመው ትውልድ ያመለጠውን ዕድል እና ጀምሮ ያለመጨረስ የታሪክ ምዕራፍ እየዘጋ አዲስ የታሪክ አሻራ ለማኖር እየታተረ ያለ ትውልድ ነው " ይላሉ። ያለፈውን ዘግቶ አዲስ ለመጀመር የሚደረገው ጉዞ በተሟላ የኮሙኒኬሽን ሀይልና ጥበብ መመራት አለበት ሲሉም አጽንኦት ይሰጣሉ ፕሬዚደንቱ።
አቶ ዛዲግ ለከፍተኛ አመራሮች በሰጡት ስልተና ላይ በአግባቡ የተመራ ኮሙኒኬሽን ሀገርን ለመገንባት እና የትውልድን የታሪክ ቅብብል ለማስቀጠል የሚኖረውን ሚና ከታሪካችን አውድ እና ማህደር እየመዘዙ፤ ከአለም አቀፍ እውነታዎችና ሳይንሳዊ መንገዶች ጋር እያዋሃዱ አቅርበዋል።
አቶ ዛዲግ አብርሃ የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ፕሬዚደንት
ሱሉልታ መጋቢት 1 ቀን 2017 ዓ. ም (አፍሌክስ)፡- ይህ ትውልድ እድለኛ ነው። ያለፈው ትውልድ ጀምሮ ያልጨረሰውን በተሻለ ጉልበትና ህብረት ለመስራት እድል በሩን እያናኳኳችለት ነው። የሚሉት አቶ ዛዲግ፤ ጊዜውን ተጠቅሞ ከሰራ ትውልድን የሚሻገር ጸጋን ያወርሳል። በመሆኑም ሁለት ዕጣ ፈንታዎች በእጁ ይገኛሉ። አንደኛው የቀደመው ትውልድ ያመለጠውን ዕድል እና ጀምሮ ያለመጨረስ የታሪክ ምዕራፍ ዘግቶ፤ ወደ አዲስ የታሪክ ምዕራፍ መሸጋገር አሊያም ከቀደመው በባሰ መልኩ ወደ አረንቋ መውረድ።
አቶ ዛዲግ የትውልዱን ምርጫ ሲጠቅሱ “የዚህ ትውልድ ምርጫ የቀደመው ትውልድ ያመለጠውን ዕድል እና ጀምሮ ያለመጨረስ የታሪክ ምዕራፍ እየዘጋ አዲስ የታሪክ አሻራ ለማኖር እየታተረ ያለ ትውልድ ነው " ይላሉ። ያለፈውን ዘግቶ አዲስ ለመጀመር የሚደረገው ጉዞ በተሟላ የኮሙኒኬሽን ሀይልና ጥበብ መመራት አለበት ሲሉም አጽንኦት ይሰጣሉ ፕሬዚደንቱ።
አቶ ዛዲግ ለከፍተኛ አመራሮች በሰጡት ስልተና ላይ በአግባቡ የተመራ ኮሙኒኬሽን ሀገርን ለመገንባት እና የትውልድን የታሪክ ቅብብል ለማስቀጠል የሚኖረውን ሚና ከታሪካችን አውድ እና ማህደር እየመዘዙ፤ ከአለም አቀፍ እውነታዎችና ሳይንሳዊ መንገዶች ጋር እያዋሃዱ አቅርበዋል።
ኮሙኒኬሽንን በመጠቀም መሪዎች የሀገራትን እድገት ማፋጠን እንደሚችሉና የሚጠቀሟቸው ስልቶችና ቃላቶች የማሻገር ሀይላቸው ከፍተኛ እንደሆነ የአለም አቀፍ መሪዎችን ተሞክሮ በማካፈል ያብራሩት አቶ ዛዲግ፤ የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዚደንት ባራክ ኦባማ በምርጫ ቅስቀሳ ወቅት የተጠቀሙት ቃል የአሜሪካውያንን ቀልብ በመያዝ ለውጤት እንዳበቃቸው አስታውሰው፤ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በመጀመሪያ ቀን የፓርላማ ንግግራቸው የተጠቀሙት ቃል ‘ስንኖር ኢትዮጵያዊ ስንሞት ኢትዮጵያ’ ምን ያህል የህዝብ ድጋፍ እንዳስገኘ እና ለውጡን ለማቀጣጠል ጥቅም ላይ እንደዋለ ተናግረዋል።
በተለይም በማህበራዊ ሚዲያ የሚሰራጩ መልዕክቶች ተደራሹን ማእከል እንዲያደርጉ በጥንቃቄ መዘጋጀት አለባቸው የሚሉት አቶ ዛዲግ፤ እንደ ኢትዮጵያ ባሉ ጥልቅ ብዝሀነት ባለባቸው ሀገራት የሚያሰባስቡ ሀገራዊ መልዕክቶችን መቅረጽ እንደሚገባ ጠቁመው፤ አንድነትን የሚያመጡ፤ መተማመንን የሚፈጥሩ፤ መተባበርን የሚያሳድጉ እና መከባበርን የሚያስተምሩ መልዕክቶችን ግልጽና ሳቢ በሆነ መንገድ በማዘጋጀት፤ በመጠቀም አካታች ይዘት ያለው ውጤታማ ኮሚኒኬሽን እንዲኖር መስራት እንደሚገባ በስልጠናው ላይ አንስተዋል።
በተለይም በማህበራዊ ሚዲያ የሚሰራጩ መልዕክቶች ተደራሹን ማእከል እንዲያደርጉ በጥንቃቄ መዘጋጀት አለባቸው የሚሉት አቶ ዛዲግ፤ እንደ ኢትዮጵያ ባሉ ጥልቅ ብዝሀነት ባለባቸው ሀገራት የሚያሰባስቡ ሀገራዊ መልዕክቶችን መቅረጽ እንደሚገባ ጠቁመው፤ አንድነትን የሚያመጡ፤ መተማመንን የሚፈጥሩ፤ መተባበርን የሚያሳድጉ እና መከባበርን የሚያስተምሩ መልዕክቶችን ግልጽና ሳቢ በሆነ መንገድ በማዘጋጀት፤ በመጠቀም አካታች ይዘት ያለው ውጤታማ ኮሚኒኬሽን እንዲኖር መስራት እንደሚገባ በስልጠናው ላይ አንስተዋል።
“ ሁላችንም የውሳኔያችን ውጤቶች ነን፤ የሰው ልጅ የሚመስለው ውሳኔውን ነው፤ ማንነታችንን የሚዋቀረው በምንወስነው ውሳኔ ነው። " አቶ ዛዲግ አብርሃ የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ፕሬዚደንት
ሱሉልታ መጋቢት 1 ቀን 2017 ዓ. ም (አፍሌክስ)፡- የሰው ልጅ ማንን ይመስላል ቢባል ውሳኔውን ነው ይላሉ አቶ ዛዲግ አብርሃ፤ ለከፍተኛ አመራሮች በውሳኔ አሰጣጥ ላይ ስልጠና ሲሰጡ ከተናገሩት የተወሰደ ሀሳብ ነው። የሰው ልጅ የውሳኔው ውጤት በመሆኑ በህይወት ጉዞው ውስጥ የሚወስነው ውሳኔ ማንነቱን ከማዋቀር ባሻገር ልዩ ዕድልን ይፈጥርለታል፤ የተፈጠረለት ዕድል በተራው የህይወት መስመርን ውሰጥ ይከተውና ሀዲዱ ላይ ያሳፍረዋል፤ ሲሉም ያክላሉ ፕሬዚደንቱ።
ውሳኔ በባህርይው ግንኙነትን ይፈጥራል፤ ያሳድጋል፤ ያለመልማል፤ ያፈርሳልም። በመሆኑም ውሳኔያችን ዕጣ ፈንታችንን የመወሰን ዕድሉ እንዲሰፋ ያደርጋል፤ እነዚህ መነሻዎች የሰው ልጅ የውሳኔው ውጤት እንዲሆን ያስገድዱታል ብለዋል አቶ ዛዲግ በስልጠናው ላይ።
አቶ ዛዲግ አያይዘውም ውሳኔ የተግባር ስረ-መሰረት ነው ይሉናል አመክንዮአቸውን በማስከተል። ከምንም ተግባር በፊት ውሳኔ ይቀድማል። በዓለማችን ካለ ውሳኔ የተፈጸመ ድርጊት አይገኝም የሚሉት አቶ ዛዲግ፤ የሰው ልጆች በየዕለቱ ከ35,000-70,000 የሚደርሱ ውሳኔዎችን እንደሚወስኑ መረጃ ጠቅሰው ያብራራሉ።
ሱሉልታ መጋቢት 1 ቀን 2017 ዓ. ም (አፍሌክስ)፡- የሰው ልጅ ማንን ይመስላል ቢባል ውሳኔውን ነው ይላሉ አቶ ዛዲግ አብርሃ፤ ለከፍተኛ አመራሮች በውሳኔ አሰጣጥ ላይ ስልጠና ሲሰጡ ከተናገሩት የተወሰደ ሀሳብ ነው። የሰው ልጅ የውሳኔው ውጤት በመሆኑ በህይወት ጉዞው ውስጥ የሚወስነው ውሳኔ ማንነቱን ከማዋቀር ባሻገር ልዩ ዕድልን ይፈጥርለታል፤ የተፈጠረለት ዕድል በተራው የህይወት መስመርን ውሰጥ ይከተውና ሀዲዱ ላይ ያሳፍረዋል፤ ሲሉም ያክላሉ ፕሬዚደንቱ።
ውሳኔ በባህርይው ግንኙነትን ይፈጥራል፤ ያሳድጋል፤ ያለመልማል፤ ያፈርሳልም። በመሆኑም ውሳኔያችን ዕጣ ፈንታችንን የመወሰን ዕድሉ እንዲሰፋ ያደርጋል፤ እነዚህ መነሻዎች የሰው ልጅ የውሳኔው ውጤት እንዲሆን ያስገድዱታል ብለዋል አቶ ዛዲግ በስልጠናው ላይ።
አቶ ዛዲግ አያይዘውም ውሳኔ የተግባር ስረ-መሰረት ነው ይሉናል አመክንዮአቸውን በማስከተል። ከምንም ተግባር በፊት ውሳኔ ይቀድማል። በዓለማችን ካለ ውሳኔ የተፈጸመ ድርጊት አይገኝም የሚሉት አቶ ዛዲግ፤ የሰው ልጆች በየዕለቱ ከ35,000-70,000 የሚደርሱ ውሳኔዎችን እንደሚወስኑ መረጃ ጠቅሰው ያብራራሉ።
ስለ ውሳኔ አሰጣጥ ሰፋ ያለ ስልጠና የሰጡት አቶ ዛዲግ፤ መወሰን ሲገባን ባለመወሰናችን የደረሰብንን ኪሳራ ከመወሰን ጥቅም ጋር መሳ ለመሳ አድርገውም አቅርበዋል። እንደ ምሳሌም ጥቂት ማሳያዎችን ያቀረቡት አቶ ዛዲግ በኮቪድ 19 ወቅት መንግስታት ማድረግ መወሰን የሚገባቸውን ውሳኔ ባለመወሰናቸው 6.9 ሚሊየን ሰዎች ሞተዋል።
የመሪዎች ውሳኔ በተገቢው ቦታ ጊዜ እና ሁኔታ ውስጥ መሆን አለበት የሚባለውም በምክንያት እንደሆነ ፕሬዚደንቱ ያስቀምጣሉ። በተሳሳተ ውሳኔ አሜሪካ በኢራቅ ጦርነት 2.4 ትሪሊየን ዶላር አጥታለች። ይህ የደካማ ውሳኔ ማሳያ ነው። ሌማን ብራዘርስ የተባለው ባንክ በተሳሳተ የብድር ውሳኔው 10 ትሪሊየን ዶላር ከስሯል። 8 ሚሊየን ሰዎችም ስራ አጥ እንዲሆኑ መንስኤ ሆኗል።
ከውሳኔ አሰጣጥ ጋር የተያያዙ ችግሮች የሚፈጠሩት በተሳሳተ መልኩ በሚወሰን ውሳኔ ብቻ ሳይሆን የውሳኔ አሰጣጥ ቅደም ተከተልን ተከትሎ ባለመስራት እንደሆነም አቶ ዛዲግ ጠቅሰዋል።
የመሪዎች ውሳኔ በተገቢው ቦታ ጊዜ እና ሁኔታ ውስጥ መሆን አለበት የሚባለውም በምክንያት እንደሆነ ፕሬዚደንቱ ያስቀምጣሉ። በተሳሳተ ውሳኔ አሜሪካ በኢራቅ ጦርነት 2.4 ትሪሊየን ዶላር አጥታለች። ይህ የደካማ ውሳኔ ማሳያ ነው። ሌማን ብራዘርስ የተባለው ባንክ በተሳሳተ የብድር ውሳኔው 10 ትሪሊየን ዶላር ከስሯል። 8 ሚሊየን ሰዎችም ስራ አጥ እንዲሆኑ መንስኤ ሆኗል።
ከውሳኔ አሰጣጥ ጋር የተያያዙ ችግሮች የሚፈጠሩት በተሳሳተ መልኩ በሚወሰን ውሳኔ ብቻ ሳይሆን የውሳኔ አሰጣጥ ቅደም ተከተልን ተከትሎ ባለመስራት እንደሆነም አቶ ዛዲግ ጠቅሰዋል።
እ.ኤ.አ በ 1889 ደማስቆ ላይ የተጻፈው ታሪክ ዛሬም ደምቆ ይታያል። ዛሬ ላይ ፍቃዳችሁ ይሁንና አንዳቸው የሌላውን ህይወት ስለታደጉት "መሀመድ እና ሰሚር" ስለተባሉት ጓደኛማቾች ታሪከ እናውጋችሁ። መሀመድ በተፈጥሮው ዓይነ ስውር ሲሆን ሰሚር ደግሞ ሰውነቱ "ፓራላይዝ" ነው። ልዩነታቸው ከዚህ ይጀምራል። ስንቀጥል ደግሞ መሀመድ የእስልምና እምነት ተከታይ ነበር። ሰሚር ደግሞ የክርስትና ሀይማኖትን ተከታይ። ልዩነት ሁለት።
ከታች በፎቶው ላይ እንደሚታዩት ህይወታቸውን ሲገፉ የነበሩት ሰሚር የመሐመድ አይን ፤ መሐመድ ደግሞ የሰሚር እግር በመሆን ነበር። ዓይን አልባው እግር ሲሆን እግር አልባው ደግሞ አይን ሆነው ነበር። ሁለቱም ያላቸውን ነገር አክብረው የሌላቸውን በጸጋ ተቀብለውና አክብረው ዓመታትን ተሻግረዋል።
ህይወትን ለማሸነፍ ሲሉ መተጋገዝን እና መተሳሰብን ብቻ አማራጫቸው ሁኔታዎቻቸውንና እክሎቻቸውን አሸንፈዋል ። አንዱ ለሌላው ምን ማለት እንደሆነ በተግባር አሳይተዋል። መሀመድ ጉድለቱን ከሰሚር፤ ሰሚርም ክፍተቱን ከመሀመድ ሞልቷል።
ታሪካቸው የተለያዩ ባህሎች እና ሃይማኖቶች አንድ ላይ ሆነው እርስ በርስ ሲረዳዱ ተአምር እንደሚፈጠር የሚያሳይ ድንቅ ምሳሌ ነው።
መረዳዳት ቢኖር ሁሉም ቢተባበር ብለው እንዳቀነቀኑት የሀገራችን ድምጻውያን፤ ሰው ለሰው ቢፋቀር የት ይደረስ ነበር።ሁሉም ጣቶች እኩል ርዝመት የላቸውም። ሲረዳዱ ግን ሁሉም እኩል ይሆናሉ ነው ብሂሉ። ሁኔታዎችን እንዳመጣጣቸው እየተረዳዳን ስናስተናግዳቸው ሕይወት የበለጠ ቀላል ትሆናለች።
ነገሩን ወደ ኢትዮጵያ ስንመልሰው ምን ትርጉም ይሰጠናል? የጥልቅ ብዝሀነት ባለቤትና ባለጸጋ የሆነቸው ሀገራችን ህዝቦቿ ቢረዳዱ እና ቢተባበሩ የት ትደርስ ነበር? የአንዳችን የተፈጥሮም ሆነ የባህል ጸጋ ለሌላኛችን ያለውን ዋጋ ተረድተን ልዩነቶቻችን ወደ ጎን ትተን፤ ትልቁን ምስል አብልጠን አይተን፤ ብንደመር የጀመርነውን የብልጽግና ጉዞ ከጫፍ ለማድረስ ጉልበት ይሆነናል።
መረዳዳት፤ መከባበር፤ አንዱ የሌላውን ጉድለት መሙላት ለእኛ ለኢትዮጵያውያን ምርጫችን ሳይሆን ብልጫችን ነው። ተደምረን አንዳችን የሌላችንን ጉድለት ብንሞላ ምን እንሆናለን?
የአፍሌክስ ፕሬዚደንት አቶ ዛዲግ አብርሃ የመሀመድን እና የሰሚርን ታሪክ ከሀገራችን የእስካሁን ጉዞ ጋር እያገናኙ፤ የወደፊቱን ዕጣ-ፈንታችንን ፍንትው አድርገው ያሳዩናል። በቀጣይ የምንለቀው “የኮሙኒኬሽን ሀይል እና የአመራር ጥበብ” በሚለው ሙሉ የስልጠና ቪዲዮ ላይ በሰፊው ያገኙታል።
ከታች በፎቶው ላይ እንደሚታዩት ህይወታቸውን ሲገፉ የነበሩት ሰሚር የመሐመድ አይን ፤ መሐመድ ደግሞ የሰሚር እግር በመሆን ነበር። ዓይን አልባው እግር ሲሆን እግር አልባው ደግሞ አይን ሆነው ነበር። ሁለቱም ያላቸውን ነገር አክብረው የሌላቸውን በጸጋ ተቀብለውና አክብረው ዓመታትን ተሻግረዋል።
ህይወትን ለማሸነፍ ሲሉ መተጋገዝን እና መተሳሰብን ብቻ አማራጫቸው ሁኔታዎቻቸውንና እክሎቻቸውን አሸንፈዋል ። አንዱ ለሌላው ምን ማለት እንደሆነ በተግባር አሳይተዋል። መሀመድ ጉድለቱን ከሰሚር፤ ሰሚርም ክፍተቱን ከመሀመድ ሞልቷል።
ታሪካቸው የተለያዩ ባህሎች እና ሃይማኖቶች አንድ ላይ ሆነው እርስ በርስ ሲረዳዱ ተአምር እንደሚፈጠር የሚያሳይ ድንቅ ምሳሌ ነው።
መረዳዳት ቢኖር ሁሉም ቢተባበር ብለው እንዳቀነቀኑት የሀገራችን ድምጻውያን፤ ሰው ለሰው ቢፋቀር የት ይደረስ ነበር።ሁሉም ጣቶች እኩል ርዝመት የላቸውም። ሲረዳዱ ግን ሁሉም እኩል ይሆናሉ ነው ብሂሉ። ሁኔታዎችን እንዳመጣጣቸው እየተረዳዳን ስናስተናግዳቸው ሕይወት የበለጠ ቀላል ትሆናለች።
ነገሩን ወደ ኢትዮጵያ ስንመልሰው ምን ትርጉም ይሰጠናል? የጥልቅ ብዝሀነት ባለቤትና ባለጸጋ የሆነቸው ሀገራችን ህዝቦቿ ቢረዳዱ እና ቢተባበሩ የት ትደርስ ነበር? የአንዳችን የተፈጥሮም ሆነ የባህል ጸጋ ለሌላኛችን ያለውን ዋጋ ተረድተን ልዩነቶቻችን ወደ ጎን ትተን፤ ትልቁን ምስል አብልጠን አይተን፤ ብንደመር የጀመርነውን የብልጽግና ጉዞ ከጫፍ ለማድረስ ጉልበት ይሆነናል።
መረዳዳት፤ መከባበር፤ አንዱ የሌላውን ጉድለት መሙላት ለእኛ ለኢትዮጵያውያን ምርጫችን ሳይሆን ብልጫችን ነው። ተደምረን አንዳችን የሌላችንን ጉድለት ብንሞላ ምን እንሆናለን?
የአፍሌክስ ፕሬዚደንት አቶ ዛዲግ አብርሃ የመሀመድን እና የሰሚርን ታሪክ ከሀገራችን የእስካሁን ጉዞ ጋር እያገናኙ፤ የወደፊቱን ዕጣ-ፈንታችንን ፍንትው አድርገው ያሳዩናል። በቀጣይ የምንለቀው “የኮሙኒኬሽን ሀይል እና የአመራር ጥበብ” በሚለው ሙሉ የስልጠና ቪዲዮ ላይ በሰፊው ያገኙታል።
ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን (ማርች 8) በ አፍሌክስ ዋና መሥሪያ ቤት ተከበረ
አዲስ አበባ - መጋቢት 1/2017 (አፍሌክስ) - በአለም አቀፍ ደረጃ ለ114ኛ በሃገራችን ደግሞ ለ49ኛ ጊዜ የሚከበረው አለም አቀፉ የሴቶች ቀን በ አፍሌክስ ዋና መ/ቤት መላውን ሰራተኛ ያሳተፍ ዝግጅት በማካሄድ ተከብሯል።
ዝግጅቱ የልምድ ልውውጥ፣ የጥያቄና መልስ ክፍለ ጊዜ እና በሴቶች መብትና ተጠቃሚነት፣ በጾታ እኩልነት እንዲሁም በሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች ላይ የተካሄዱ ውይይቶችን ያካተተ ነበር።
የአካዳሚው የአመራር ልማት ዘርፍ ምክትል ርዕሰ አካዳሚ ወ/ሮ መሰረት ደስታ ሴቶች የሚያጋጥሟቸውን ፈተናዎችና ሊወሰዱ የሚገባቸውን እርምጃዎች የዳሰሰ ንግግር አድርገዋል።
በንንግራቸው መንግስት እንደ መንግስት፣ አፍሌክስ እንደ ተቋም የስርዓተ-ፆታ እኩልነትን ለማስፈን በተሰሩ ስራዎች ከፍተኛ መሻሻል ቢታይም ጉዳዩ ገና ብዙ የሚቀረው የሁሉንም ርብርብ የሚጠይቅ ተግባር መሆኑን አንስተዋል።
"የምናመጣው ለውጥ ዘላቂ እንዲሆን ከተፈለገ የሴቶችን ተሳትፎ በእጅጉ ማሳደግ ይኖርብናል" ሲሉ የተናገሩት ወ/ሮ መሰረት "የፆታ እኩልነት ሙሉ በሙሉ እውን እስኪሆን ድረስ ትግሉን አጠናክረን እንቀጥላለን፣ እናም እኛ ሴቶች በቤት ውስጥም ሆነ በሥራ ቦታ ሃላፊነቶቻችንን ሳንዘነጋ ከወንዶች ጋር በትብብር ሁሉንም ተግባራት በእኩልነት እንወጣለን " ሲሉ አክለዋል።
አፍሌክስ በአመራር መስክ የስርዓተ-ፆታ እኩልነትን ለማረጋገጥ ቁርጠኛ ሲሆን የሴቶችን የመሪነት ተሳትፎ ለማሳደግ የተለያዩ ውጥኖችን ተግባራዊ በማድረግ ላይ ይገኛል።
አዲስ አበባ - መጋቢት 1/2017 (አፍሌክስ) - በአለም አቀፍ ደረጃ ለ114ኛ በሃገራችን ደግሞ ለ49ኛ ጊዜ የሚከበረው አለም አቀፉ የሴቶች ቀን በ አፍሌክስ ዋና መ/ቤት መላውን ሰራተኛ ያሳተፍ ዝግጅት በማካሄድ ተከብሯል።
ዝግጅቱ የልምድ ልውውጥ፣ የጥያቄና መልስ ክፍለ ጊዜ እና በሴቶች መብትና ተጠቃሚነት፣ በጾታ እኩልነት እንዲሁም በሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች ላይ የተካሄዱ ውይይቶችን ያካተተ ነበር።
የአካዳሚው የአመራር ልማት ዘርፍ ምክትል ርዕሰ አካዳሚ ወ/ሮ መሰረት ደስታ ሴቶች የሚያጋጥሟቸውን ፈተናዎችና ሊወሰዱ የሚገባቸውን እርምጃዎች የዳሰሰ ንግግር አድርገዋል።
በንንግራቸው መንግስት እንደ መንግስት፣ አፍሌክስ እንደ ተቋም የስርዓተ-ፆታ እኩልነትን ለማስፈን በተሰሩ ስራዎች ከፍተኛ መሻሻል ቢታይም ጉዳዩ ገና ብዙ የሚቀረው የሁሉንም ርብርብ የሚጠይቅ ተግባር መሆኑን አንስተዋል።
"የምናመጣው ለውጥ ዘላቂ እንዲሆን ከተፈለገ የሴቶችን ተሳትፎ በእጅጉ ማሳደግ ይኖርብናል" ሲሉ የተናገሩት ወ/ሮ መሰረት "የፆታ እኩልነት ሙሉ በሙሉ እውን እስኪሆን ድረስ ትግሉን አጠናክረን እንቀጥላለን፣ እናም እኛ ሴቶች በቤት ውስጥም ሆነ በሥራ ቦታ ሃላፊነቶቻችንን ሳንዘነጋ ከወንዶች ጋር በትብብር ሁሉንም ተግባራት በእኩልነት እንወጣለን " ሲሉ አክለዋል።
አፍሌክስ በአመራር መስክ የስርዓተ-ፆታ እኩልነትን ለማረጋገጥ ቁርጠኛ ሲሆን የሴቶችን የመሪነት ተሳትፎ ለማሳደግ የተለያዩ ውጥኖችን ተግባራዊ በማድረግ ላይ ይገኛል።