ብልጽግና ፓርቲ በ2ኛ መደበኛ ጉባኤው ባሳለፋቸው ውሳኔዎችና አቅጣጫዎች ዙሪያ
የአፍሌክስ አመራር እና ሰራተኞች ውይይት አደረጉ::
አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2017 (አፍሌክስ) ብልጽግና ፓርቲ በ2ኛ መደበኛ ጉባኤው ባሳለፋቸው ውሳኔዎችና አቅጣጫዎች የአፍሌክስ አመራር እና ሰራተኞች ውይይት አድርገዋል::
አቶ ማቴዎስ ዳንኤል ባቀረቡት ገለፃ ላይ እንደጠቀሱት ፓርቲው በ2ኛ ጉባኤው የዜጎችን ተጠቃሚነት ከፍ የሚያደርጉ ውሳኔዎችን አሳልፏል።
የውይይቱም ዓላማ በመንግሥት ውሳኔዎች እና አቅጣጫዎች ላይ ለአካዳሚው ማህብረሰብ ለማስጨበጥ ያለመ ነው ብለዋል።
የአካዳሚው አመራር እና ሰራተኞች የመንግስትን ቁልፍ አጀንዳዎች በመረዳት ለሀገራችን ብልፅግና እንዲተጉ ውይይቱ ትልቅ ሚና እንዳለውም ጠቁመዋል።
ፓርቲው በሰጠው አመራር በየመስኩ ስኬቶችን ማስመዝገቡን የጠቀሱት አቶ ማቴዎስ: አስሩን የውሳኔ አቅጣጫዎች አስታውሰው ዘላቂ ሰላምን ማረጋገጥ፣ የዘርፎች ሪፎርም፣ በምግብ ራስን የመቻል እንዲሁም የትላልቅ ፕሮጀክት ግንባታ አፈጻጸምን በማሳያነት ጠቅሰዋል።
አቶ ማቴዎስ አያይዘውም በቀጣይም ጠንካራ ፓርቲ መገንባት፣ አንድ የሚያደርጉ አሰባሳቢ ትርክቶችን መፍጠር፣ ዘላቂ የሰላም ግንባታ ሥራዎችን ማጠናከር ላይ አቅጣጫ በማስቀመጥ ወደ ሥራ መግባቱንም ተናግረዋል፡፡
በኢኮኖሚው መስክም እስካሁን የተመዘገቡ ስኬቶችን በማስቀጠል ከዚህ ዓመት ጀምሮ በቀጣይ ተከታታይ ዓመታት 8 ነጥብ 4 በመቶ አማካይ እድገት ግብ መያዙን ጠቅሰዋል።
የአፍሌክስ አመራር እና ሰራተኞች ውይይት አደረጉ::
አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2017 (አፍሌክስ) ብልጽግና ፓርቲ በ2ኛ መደበኛ ጉባኤው ባሳለፋቸው ውሳኔዎችና አቅጣጫዎች የአፍሌክስ አመራር እና ሰራተኞች ውይይት አድርገዋል::
አቶ ማቴዎስ ዳንኤል ባቀረቡት ገለፃ ላይ እንደጠቀሱት ፓርቲው በ2ኛ ጉባኤው የዜጎችን ተጠቃሚነት ከፍ የሚያደርጉ ውሳኔዎችን አሳልፏል።
የውይይቱም ዓላማ በመንግሥት ውሳኔዎች እና አቅጣጫዎች ላይ ለአካዳሚው ማህብረሰብ ለማስጨበጥ ያለመ ነው ብለዋል።
የአካዳሚው አመራር እና ሰራተኞች የመንግስትን ቁልፍ አጀንዳዎች በመረዳት ለሀገራችን ብልፅግና እንዲተጉ ውይይቱ ትልቅ ሚና እንዳለውም ጠቁመዋል።
ፓርቲው በሰጠው አመራር በየመስኩ ስኬቶችን ማስመዝገቡን የጠቀሱት አቶ ማቴዎስ: አስሩን የውሳኔ አቅጣጫዎች አስታውሰው ዘላቂ ሰላምን ማረጋገጥ፣ የዘርፎች ሪፎርም፣ በምግብ ራስን የመቻል እንዲሁም የትላልቅ ፕሮጀክት ግንባታ አፈጻጸምን በማሳያነት ጠቅሰዋል።
አቶ ማቴዎስ አያይዘውም በቀጣይም ጠንካራ ፓርቲ መገንባት፣ አንድ የሚያደርጉ አሰባሳቢ ትርክቶችን መፍጠር፣ ዘላቂ የሰላም ግንባታ ሥራዎችን ማጠናከር ላይ አቅጣጫ በማስቀመጥ ወደ ሥራ መግባቱንም ተናግረዋል፡፡
በኢኮኖሚው መስክም እስካሁን የተመዘገቡ ስኬቶችን በማስቀጠል ከዚህ ዓመት ጀምሮ በቀጣይ ተከታታይ ዓመታት 8 ነጥብ 4 በመቶ አማካይ እድገት ግብ መያዙን ጠቅሰዋል።
አፍሌክስ የጀመራቸውን የለውጥ የማስፋትና የሽግግር ስራዎች ቀጣይነት ባለው ውጤታማ አፈፃፀም መቀጠል አለበት ተባለ::
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ አመራር እና ሰራተኞች የ2017 በጀት አመት የመጀመሪያው ግማሽ አመት እቅድ አፈፃፀም ላይ ተወያይተዋል።
የአካዳሚው ፕሬዝዳንት አቶ ዛዲግ አብርሃ የ2017 ዓ.ም የግማሽ አመት እቅድ አፈጻጸም ውይይት ላይ ተገኝተው እንደተናገሩት: አፍሌክስ የጀመራቸውን የለውጥ የማስፋትና የሽግግር ስራዎች ቀጣይነት ባለው የአፈፃፀም መንገድ መቀጠል እንዳለበት ጠቅሰው: የተቋሙ አመራር እና ሰራተኞች ለዕቅዱ መሳካት ጥረታቸውን አጠናክረው እንዲቀጥሉ የስራ መመሪያ ሰጥተዋል።
በአፍሌክስ የስትራቴጂ ጉዳዮች ስራ አስፈጻሚ አቶ ሲሳይ ዘሪሁን የአካዳሚውን የ2017 ዓ.ም የስድስት ወራት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አቅርበዋል።
በተቋማዊ አፈጻጸም እና አቅም ግንባታ ላይ የተመዘገቡ ለውጦችን ያነሱት አቶ ሲሳይ ከ33 በላይ ከሚሆኑ ተቋማት ለተውጣጡ ከ2 ሺህ 900 በላይ ሰልጣኞች የአመራር ልማት ስልጠና እንደተሰጠም ጠቁመዋል።
የፀረ-ሙስና ተግባራትን ከመከወን አኳያ የሥነምግባር እና የሞራል እሴት ግንባታን የማጎልበት ስራ መሰራቱ በተጨማሪም የአመራር ልማት ማዕከሉን ለማዘመንና የአገልግሎት አሰጣጥ ቅልጥፍናን ለማሳደግ የተደረገው ጥረት በገለጻው ዕውቅና የተሰጣቸው ተግባራት ናቸው።
አካዳሚው በኮሙዩኒኬሽን ዘርፍ ጉልህ እድገት ማስመዝገቡ ሲገለጽ ተቋሙን በማህበራዊ ሚዲያ በማስተዋወቅ እንዲሁም በተቋሙ ውስጥ የሚካሄዱ ሁነቶች በመገናኛ ብዙሃን የሚያገኙት የሚዲያ ሽፋን አድጓል ተብሏል።
እነዚህና ሌሎች ክንውኖች በድምር በሃብት አሰባሰብ ረገድ አካዳሚው ካለፉት አመታት የተሻለ አፈጻጸም እንዲያስመዘግብ ማስቻላቸው ተገልጿል።
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ አመራር እና ሰራተኞች የ2017 በጀት አመት የመጀመሪያው ግማሽ አመት እቅድ አፈፃፀም ላይ ተወያይተዋል።
የአካዳሚው ፕሬዝዳንት አቶ ዛዲግ አብርሃ የ2017 ዓ.ም የግማሽ አመት እቅድ አፈጻጸም ውይይት ላይ ተገኝተው እንደተናገሩት: አፍሌክስ የጀመራቸውን የለውጥ የማስፋትና የሽግግር ስራዎች ቀጣይነት ባለው የአፈፃፀም መንገድ መቀጠል እንዳለበት ጠቅሰው: የተቋሙ አመራር እና ሰራተኞች ለዕቅዱ መሳካት ጥረታቸውን አጠናክረው እንዲቀጥሉ የስራ መመሪያ ሰጥተዋል።
በአፍሌክስ የስትራቴጂ ጉዳዮች ስራ አስፈጻሚ አቶ ሲሳይ ዘሪሁን የአካዳሚውን የ2017 ዓ.ም የስድስት ወራት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አቅርበዋል።
በተቋማዊ አፈጻጸም እና አቅም ግንባታ ላይ የተመዘገቡ ለውጦችን ያነሱት አቶ ሲሳይ ከ33 በላይ ከሚሆኑ ተቋማት ለተውጣጡ ከ2 ሺህ 900 በላይ ሰልጣኞች የአመራር ልማት ስልጠና እንደተሰጠም ጠቁመዋል።
የፀረ-ሙስና ተግባራትን ከመከወን አኳያ የሥነምግባር እና የሞራል እሴት ግንባታን የማጎልበት ስራ መሰራቱ በተጨማሪም የአመራር ልማት ማዕከሉን ለማዘመንና የአገልግሎት አሰጣጥ ቅልጥፍናን ለማሳደግ የተደረገው ጥረት በገለጻው ዕውቅና የተሰጣቸው ተግባራት ናቸው።
አካዳሚው በኮሙዩኒኬሽን ዘርፍ ጉልህ እድገት ማስመዝገቡ ሲገለጽ ተቋሙን በማህበራዊ ሚዲያ በማስተዋወቅ እንዲሁም በተቋሙ ውስጥ የሚካሄዱ ሁነቶች በመገናኛ ብዙሃን የሚያገኙት የሚዲያ ሽፋን አድጓል ተብሏል።
እነዚህና ሌሎች ክንውኖች በድምር በሃብት አሰባሰብ ረገድ አካዳሚው ካለፉት አመታት የተሻለ አፈጻጸም እንዲያስመዘግብ ማስቻላቸው ተገልጿል።
አካዳሚውን አፍሪካዊ ማድረግ ላይ ያተኮሩ ስራዎች በዋናነትም የሃሳብ ማመንጫ ማእከላትን መገንባት፣ የጥናትና ምርምር ስራዎችን መስራት፣ ሱሉልታን ወደ አለም አቀፍ የኮንፈረንስ ማዕከል ለመቀየር የሚደረገው ጥረት እና አካዳሚውን በአፍሪካ ቀዳሚው የአመራር ልህቀት ሽልማት ማዕከል የማድረግ ስራዎች ተጨማሪ ጥረት የሚጠይቁ ተግባራት መሆናቸውም ተነስትዋል።
የተቋሙ ሰራተኞች በውይይቱ ላይ የስራ አፈጻጸማቸውን የተመለከቱ እና ሊሻሻሉ ይገባቸዋል ባሏቸው ተግባራት ላይ ሃሳብ እና ጥያቄዎችን አንስተው ከመድረኩ መልስ እና ማብራሪያ ተሰጥቶባቸዋል::
የተቋሙ ሰራተኞች በውይይቱ ላይ የስራ አፈጻጸማቸውን የተመለከቱ እና ሊሻሻሉ ይገባቸዋል ባሏቸው ተግባራት ላይ ሃሳብ እና ጥያቄዎችን አንስተው ከመድረኩ መልስ እና ማብራሪያ ተሰጥቶባቸዋል::
“አፍሌክስ የሃገራዊ ለውጡ ትሩፋት ከሆኑ ተቋማት መካከል አንዱ ነው፣ ይህም ለውጡን በአመራር ልማት ለማገዝ እና በብቃት ለመምራት ያለው ጠቀሜታ የጎላ ነው።” ወ/ሮ መሰረት ደስታ ምክትል ርዕሰ አካዳሚ።
አካዳሚው ለኢትዮጵያ ክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ የአመራር ልማት ስልጠና እየሰጠ ነው።
ሱሉልታ- የካቲት 19/2017 ዓ.ም (አፍሌክስ) - አፍሌክስ የሃገራዊ ለውጡ ትሩፋት ከሆኑ ተቋማት መካከል አንዱ እንደሆነና ይህም ለውጡን በአመራር ልማት ለማገዝ እና በብቃት ለመምራት የሚኖረው ጥቅም የጎላ እንደሆነ የጠቀሱት በአፍሌክስ የአመራር ልማት ምክትል ርዕሰ አካዳሚ ወ/ሮ መሰረት ደስታ ናቸው።
በስልጠናው መክፈቻ ላይ በአፍሌክስ የአመራር ልማት ምክትል ርዕሰ አካዳሚ ወ/ሮ መሰረት ደስታ የአካዳሚውን የለውጥ ጉዞ አጋርተዋል።
ወ/ሮ መሰረት በገለጻቸው አካዳሚው በሚኒስትሮች ም/ቤት ደንብ በአዲስ መልክ ከተቋቋመበት ጊዜ ጀምሮ ያከናወናቸውን ተግባራት፣ እየተገበረ የሚገኘውን የሪፎርም ስራ እና ቀጣይ ዕቅዶች ላይ አጽንኦት ሰጥተው ገለጻ አድርገዋል።
“አፍሌክስ የሃገራዊ ለውጡ ትሩፋት ከሆኑ ተቋማት መካከል አንዱ ነው፣ ይህም ለውጡን በአመራር ልማት ለማገዝ እና በብቃት ለመምራት ያለው ጠቀሜታ የጎላ ነው።” ብለዋል።
አካዳሚው በሶስት ዓመት ሊተገብራቸው ያቀዳቸውን ፕሮጀክቶች ለሰልጣኞች ያስተዋወቁት ምክትል ርዕሰ አካዳሚዋ፤ የአመራር ልህቀት ሽልማት እና የሱሉልታ-ዳቮስ ፕሮጀክትን በስፋት አንስተዋል።
አካዳሚው ለኢትዮጵያ ክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ የአመራር ልማት ስልጠና እየሰጠ ነው።
ሱሉልታ- የካቲት 19/2017 ዓ.ም (አፍሌክስ) - አፍሌክስ የሃገራዊ ለውጡ ትሩፋት ከሆኑ ተቋማት መካከል አንዱ እንደሆነና ይህም ለውጡን በአመራር ልማት ለማገዝ እና በብቃት ለመምራት የሚኖረው ጥቅም የጎላ እንደሆነ የጠቀሱት በአፍሌክስ የአመራር ልማት ምክትል ርዕሰ አካዳሚ ወ/ሮ መሰረት ደስታ ናቸው።
በስልጠናው መክፈቻ ላይ በአፍሌክስ የአመራር ልማት ምክትል ርዕሰ አካዳሚ ወ/ሮ መሰረት ደስታ የአካዳሚውን የለውጥ ጉዞ አጋርተዋል።
ወ/ሮ መሰረት በገለጻቸው አካዳሚው በሚኒስትሮች ም/ቤት ደንብ በአዲስ መልክ ከተቋቋመበት ጊዜ ጀምሮ ያከናወናቸውን ተግባራት፣ እየተገበረ የሚገኘውን የሪፎርም ስራ እና ቀጣይ ዕቅዶች ላይ አጽንኦት ሰጥተው ገለጻ አድርገዋል።
“አፍሌክስ የሃገራዊ ለውጡ ትሩፋት ከሆኑ ተቋማት መካከል አንዱ ነው፣ ይህም ለውጡን በአመራር ልማት ለማገዝ እና በብቃት ለመምራት ያለው ጠቀሜታ የጎላ ነው።” ብለዋል።
አካዳሚው በሶስት ዓመት ሊተገብራቸው ያቀዳቸውን ፕሮጀክቶች ለሰልጣኞች ያስተዋወቁት ምክትል ርዕሰ አካዳሚዋ፤ የአመራር ልህቀት ሽልማት እና የሱሉልታ-ዳቮስ ፕሮጀክትን በስፋት አንስተዋል።
መርሃ ግብሩ ለአራት ቀናት የሚቆይ ሲሆን ከ50 በላይ አመራሮችን አሳትፏል። ይህም ድርጅቱ በተቋሙ ውስጥ ውጤታማ አመራር ለማፍራት ያለውን ቁርጠኝነት የሚያሳይ መሆኑ ተገልጿል።
መርሃ-ግብሩ በመጀመሪያ ቀን ውሎው ፕሮፌሰር ያለው እንዳወቀ ‘ተቋማዊ ባህል ለተሳካ አገልግሎት አሰጣጥና ስኬት’ በሚል ርዕስ ስልጠና ሰጥተዋል።
“ስኬታማ አገልግሎት አሰጣጥን የሚደግፍ ውጤታማ ተቋማዊ ባህልን ማዳበር ለተቋማዊ ስኬት ወሳኝ በመሆኑ፣ ተሳታፊዎች በዚህ ረገድ አስፈላጊ ግንዛቤ መጨበጥና ክህሎቶችን መታጠቅ ይኖርባችኋል።” ብለዋል ፕሮፌሰሩ።
በአመራር ልማት መስክ በኢትዮጵያ ግንባር ቀደም ተቋም የሆነው አፍሌክስ እንደ የኢትዮጵያ ክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ ያሉ ሃገራዊ ድርጅቶችን በአመራር ለማብቃት በቁርጠኝነት እየሰራ ነው።
መርሃ-ግብሩ በመጀመሪያ ቀን ውሎው ፕሮፌሰር ያለው እንዳወቀ ‘ተቋማዊ ባህል ለተሳካ አገልግሎት አሰጣጥና ስኬት’ በሚል ርዕስ ስልጠና ሰጥተዋል።
“ስኬታማ አገልግሎት አሰጣጥን የሚደግፍ ውጤታማ ተቋማዊ ባህልን ማዳበር ለተቋማዊ ስኬት ወሳኝ በመሆኑ፣ ተሳታፊዎች በዚህ ረገድ አስፈላጊ ግንዛቤ መጨበጥና ክህሎቶችን መታጠቅ ይኖርባችኋል።” ብለዋል ፕሮፌሰሩ።
በአመራር ልማት መስክ በኢትዮጵያ ግንባር ቀደም ተቋም የሆነው አፍሌክስ እንደ የኢትዮጵያ ክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ ያሉ ሃገራዊ ድርጅቶችን በአመራር ለማብቃት በቁርጠኝነት እየሰራ ነው።
Too often, corruption erodes trust, hinders development, and undermines the potential of our continent. …But Africa deserves better!
One powerful example is the legacy of Nelson Mandela. 🇿🇦 His unwavering commitment to integrity and justice continues to inspire leaders across the globe.
It's time to prioritize ethical conduct in every aspect of leadership.
We can build a brighter future for all Africans by fostering a culture of accountability and transparency. 🌟
However, the question remains: What are the most effective strategies for promoting ethical leadership in our communities? 🤔
Share your thoughts in the comments below! 👇
#AFLEX #EthicalLeadership #Integrity #Africa #Governance #Accountability #Transparency #LeadershipDevelopment
One powerful example is the legacy of Nelson Mandela. 🇿🇦 His unwavering commitment to integrity and justice continues to inspire leaders across the globe.
It's time to prioritize ethical conduct in every aspect of leadership.
We can build a brighter future for all Africans by fostering a culture of accountability and transparency. 🌟
However, the question remains: What are the most effective strategies for promoting ethical leadership in our communities? 🤔
Share your thoughts in the comments below! 👇
#AFLEX #EthicalLeadership #Integrity #Africa #Governance #Accountability #Transparency #LeadershipDevelopment
🌟 A Success at AFLEX! 🌟
In the first half of the Ethiopian Fiscal Year 2017, we’ve embarked on a transformative journey at the African Leadership Excellence Academy! 🚀✨
🎓 Over 2,900 trainees from more than 33 institutions have successfully participated in and benefited from our leadership training programs, which aim to empower future leaders🎓✨
🏢 Modernization in Action: Our facilities are getting a facelift! With enhanced hospitality services and strong anti-corruption measures, we’re not just building spaces - we're building trust! 🤝💼
💰 Results That Matter: Thanks to these initiatives, our Financial Acquisition has soared to new heights, outpacing previous years! 📈🎉
Together, we're shaping a brighter future for leadership! 🌍💡
#AFLEX #LeadershipDevelopment #Ethiopia #Transformation
In the first half of the Ethiopian Fiscal Year 2017, we’ve embarked on a transformative journey at the African Leadership Excellence Academy! 🚀✨
🎓 Over 2,900 trainees from more than 33 institutions have successfully participated in and benefited from our leadership training programs, which aim to empower future leaders🎓✨
🏢 Modernization in Action: Our facilities are getting a facelift! With enhanced hospitality services and strong anti-corruption measures, we’re not just building spaces - we're building trust! 🤝💼
💰 Results That Matter: Thanks to these initiatives, our Financial Acquisition has soared to new heights, outpacing previous years! 📈🎉
Together, we're shaping a brighter future for leadership! 🌍💡
#AFLEX #LeadershipDevelopment #Ethiopia #Transformation
✨ The Need for Strong Leadership in Peace and Security! ✨
In #Ethiopia and the broader #Horn_of_Africa, the demand for effective leadership in the peace and security sector has never been more critical. 🚀
An excellent leadership is essential to navigate complex challenges and foster stability.
#AFLEX is stepping up to the plate, dedicating efforts to cultivate transformative leadership that can address these pressing needs. 🎓💪
A shining example of this commitment is the partnership with the FDRE Defense War College. 🤝
This collaboration aims to enhance military leadership through tailored curricula and strategic expertise, empowering those who protect our peace. 🌟
While signing the agreement of collaboration, the Commandant of the War College Brig. General Bulti Tadesse stated, "The mission of the War College is to develop military leadership aware of war during peace times, requiring knowledge in strategic security studies.
We believe AFLEX is the right academy to succeed in this mission."
In #Ethiopia and the broader #Horn_of_Africa, the demand for effective leadership in the peace and security sector has never been more critical. 🚀
An excellent leadership is essential to navigate complex challenges and foster stability.
#AFLEX is stepping up to the plate, dedicating efforts to cultivate transformative leadership that can address these pressing needs. 🎓💪
A shining example of this commitment is the partnership with the FDRE Defense War College. 🤝
This collaboration aims to enhance military leadership through tailored curricula and strategic expertise, empowering those who protect our peace. 🌟
While signing the agreement of collaboration, the Commandant of the War College Brig. General Bulti Tadesse stated, "The mission of the War College is to develop military leadership aware of war during peace times, requiring knowledge in strategic security studies.
We believe AFLEX is the right academy to succeed in this mission."
እንኳን ወደ አፍሌክስ ቤተ-መጽሐፍት መጡ 📚✨
በሱሉልታው የአካዳሚያችን የአመራር ልማትና ማሰልጠኛ ማዕከል ውስጥ የሚገኘው ቤተ-መፃህፍታችን ለዛሬ እና ለነገ መሪዎች የእውቀት መናኸሪያ ነው! 🌟
ወደ ቤተ-መፃህፍታችን መጥተው ስለ አመራር ልማት በሰፊው ያስሱ! ምን ይፈልጋሉ❓
🔹ስልታዊ አስተሳሰብ?
🔹የተግባቦት ክህሎቶች?
🔹ወይስ ተቋማዊ አመራር?
ለሁሉም የሚሆኑ መጻህፍትን እኛ ጋር ያገኛሉ!📖
ምን ይሄ ብቻ❗️ ሰፊው ዲጂታል ቤተ-መጻህፍታችን በርካታ መጻህፍትን የያዘ ነው! የQR ኮዱን በስማርትፎንዎ ስካን በማድረግ ብቻ ኢ-ላይብረሪያችንን ይጠቀሙ! 📱
ወደማዕከላችን ሲመጡ በሚያርፉባቸው ምቹ መኝታ ክፍሎች ውስጥ በተገጠሙ ኮምፒዩተሮች አማካኝነት ከዲጂታል ቤተ-መጻህፍቱ መጻህፍትን በቀጥታ ማውረድ ይችላሉ!💻
ከአሜሪካ ኤምባሲ🇺🇸 እና ከአውሮፓ ህብረት ጋር የፈጠርናቸው አጋርነቶች የዲጂታል አቅማችንን እያሰፉ፣ ቤተ-መጻሕፍታችን በአመራር ልማት መስክ ቀዳሚ የእውቀት ምንጭ እንዲሆን በማድረግ ላይ ናቸው።
የአፍሌክስ ቤተ-መጻሕፍት ማንበቢያ ብቻ ሳይሆን፣ ሀሳቦች የሚያብቡበት፣ መሪዎች የሚገኙበት የእውቀት ቤት ነው።
ወደማዕከላችን ለስልጠና ሲመጡ ቤተ-መጻህፍታችን ሁሌም በሩን ክፍት አድርጎ ይጠብቆታል 🌟📚
#AFLEX #Library #LeadeshipDevelopment
በሱሉልታው የአካዳሚያችን የአመራር ልማትና ማሰልጠኛ ማዕከል ውስጥ የሚገኘው ቤተ-መፃህፍታችን ለዛሬ እና ለነገ መሪዎች የእውቀት መናኸሪያ ነው! 🌟
ወደ ቤተ-መፃህፍታችን መጥተው ስለ አመራር ልማት በሰፊው ያስሱ! ምን ይፈልጋሉ❓
🔹ስልታዊ አስተሳሰብ?
🔹የተግባቦት ክህሎቶች?
🔹ወይስ ተቋማዊ አመራር?
ለሁሉም የሚሆኑ መጻህፍትን እኛ ጋር ያገኛሉ!📖
ምን ይሄ ብቻ❗️ ሰፊው ዲጂታል ቤተ-መጻህፍታችን በርካታ መጻህፍትን የያዘ ነው! የQR ኮዱን በስማርትፎንዎ ስካን በማድረግ ብቻ ኢ-ላይብረሪያችንን ይጠቀሙ! 📱
ወደማዕከላችን ሲመጡ በሚያርፉባቸው ምቹ መኝታ ክፍሎች ውስጥ በተገጠሙ ኮምፒዩተሮች አማካኝነት ከዲጂታል ቤተ-መጻህፍቱ መጻህፍትን በቀጥታ ማውረድ ይችላሉ!💻
ከአሜሪካ ኤምባሲ🇺🇸 እና ከአውሮፓ ህብረት ጋር የፈጠርናቸው አጋርነቶች የዲጂታል አቅማችንን እያሰፉ፣ ቤተ-መጻሕፍታችን በአመራር ልማት መስክ ቀዳሚ የእውቀት ምንጭ እንዲሆን በማድረግ ላይ ናቸው።
የአፍሌክስ ቤተ-መጻሕፍት ማንበቢያ ብቻ ሳይሆን፣ ሀሳቦች የሚያብቡበት፣ መሪዎች የሚገኙበት የእውቀት ቤት ነው።
ወደማዕከላችን ለስልጠና ሲመጡ ቤተ-መጻህፍታችን ሁሌም በሩን ክፍት አድርጎ ይጠብቆታል 🌟📚
#AFLEX #Library #LeadeshipDevelopment
Leadership & the Courage of Independent Thought
Leadership isn't about amplifying the loudest voices or conforming to popular opinion. It's about cultivating the courage of independent thought. It's about challenging the status quo, asking uncomfortable questions, and forging your own path, even when it's unpopular.
Are you truly thinking for yourself, or simply echoing the narratives around you?
How can you create space for independent thought in your own leadership, regardless of your role?
#AFLEX #Leadership #IndependentThinking #CriticalThinking #Integrity #Authenticity #VisionaryLeadership #Innovation #LeadershipDevelopment
Leadership isn't about amplifying the loudest voices or conforming to popular opinion. It's about cultivating the courage of independent thought. It's about challenging the status quo, asking uncomfortable questions, and forging your own path, even when it's unpopular.
Are you truly thinking for yourself, or simply echoing the narratives around you?
How can you create space for independent thought in your own leadership, regardless of your role?
#AFLEX #Leadership #IndependentThinking #CriticalThinking #Integrity #Authenticity #VisionaryLeadership #Innovation #LeadershipDevelopment