Equal Leadership, Equal Future
The Foundation of Progress
Equal leadership is essential for a diverse and innovative future.
Accessible leadership roles unlock a wealth of ideas that drive growth.
Diversity in Decision-Making
Inclusive leadership leads to better decisions. Diverse teams approach challenges from multiple angles, resulting in comprehensive solutions that serve all community members.
Breaking Down Barriers
Achieving equal leadership involves dismantling systemic barriers that hinder marginalized groups. Advocacy for diversity and inclusion creates a fairer environment for all talents.
Empowering Future Generations
Seeing leaders who reflect their identities inspires young people to pursue their ambitions, reinforcing the message that every voice matters.
A Shared Vision for Tomorrow
An equitable future allows everyone to contribute their talents.
By promoting equal leadership today, we build a more just and innovative society for tomorrow.
The Foundation of Progress
Equal leadership is essential for a diverse and innovative future.
Accessible leadership roles unlock a wealth of ideas that drive growth.
Diversity in Decision-Making
Inclusive leadership leads to better decisions. Diverse teams approach challenges from multiple angles, resulting in comprehensive solutions that serve all community members.
Breaking Down Barriers
Achieving equal leadership involves dismantling systemic barriers that hinder marginalized groups. Advocacy for diversity and inclusion creates a fairer environment for all talents.
Empowering Future Generations
Seeing leaders who reflect their identities inspires young people to pursue their ambitions, reinforcing the message that every voice matters.
A Shared Vision for Tomorrow
An equitable future allows everyone to contribute their talents.
By promoting equal leadership today, we build a more just and innovative society for tomorrow.
"የኢትዮጵያ እድገት ለአፍሪካ ቀንድ፤ አልፎም ለመላው አፍሪካ የብልጽግና ጉዞ መጀመሪያ መሆን ይችላል"
ዛዲግ አብርሃ
የአፍሌክስ ፕሬዝደንት
የአፍሌክስ ፕሬዚደንት አቶ ዛዲግ አብርሃ የዓለምን ነባራዊ ሁኔታ እና የሀገራችንን የብልፅግና ምስጢሮች በተመለከተ ለኢትዮጵያ ማዕድን ኮርፖሬሽን አመራሮች የሰጡትን ስልጠና ቪዲዮ ሊንክ ማስፈንጠሪያውን በመጫን ሙሉውን ይመልከቱ፡- https://www.youtube.com/watch?v=zBzvZhDo5lc
ዛዲግ አብርሃ
የአፍሌክስ ፕሬዝደንት
የአፍሌክስ ፕሬዚደንት አቶ ዛዲግ አብርሃ የዓለምን ነባራዊ ሁኔታ እና የሀገራችንን የብልፅግና ምስጢሮች በተመለከተ ለኢትዮጵያ ማዕድን ኮርፖሬሽን አመራሮች የሰጡትን ስልጠና ቪዲዮ ሊንክ ማስፈንጠሪያውን በመጫን ሙሉውን ይመልከቱ፡- https://www.youtube.com/watch?v=zBzvZhDo5lc
YouTube
የኢትዮጵያ እድገት ለአፍሪካ ቀንድ፤ አልፎም ለመላው አፍሪካ የብልጽግና ጉዞ መጀመሪያ መሆን ይችላል
❕ባደጉ እና ባላደጉ ሃገራት መካከል ያለው ዋና ልዩነት የተቋም ግንባታ ነው።
❕የተቋም ግንባታ የሁሉንም ርብርብ የሚጠይቅ ውስብስብ ተግባር ነው።
❕በተቋም ግንባታ ውስጥ ራስን መግዛት፣ ከራስ ጥቅም የተቋም ግንባታውን ማስቀደም እና ትዕግስት ወሳኝ ናቸው ።
❕ራሳችንን የምናይበት መንገድ በተቋም ግንባታ ሂደት ውስጥ ትልቅ ሚና ይጫወታል።
🔹ኢትዮጵያ በአንድ በኩል ጥቁሮች ለራሳቸው የነበራቸውን…
❕የተቋም ግንባታ የሁሉንም ርብርብ የሚጠይቅ ውስብስብ ተግባር ነው።
❕በተቋም ግንባታ ውስጥ ራስን መግዛት፣ ከራስ ጥቅም የተቋም ግንባታውን ማስቀደም እና ትዕግስት ወሳኝ ናቸው ።
❕ራሳችንን የምናይበት መንገድ በተቋም ግንባታ ሂደት ውስጥ ትልቅ ሚና ይጫወታል።
🔹ኢትዮጵያ በአንድ በኩል ጥቁሮች ለራሳቸው የነበራቸውን…
"ባደጉ እና ባላደጉ ሃገራት መካከል ያለው ዋና ልዩነት የተቋም ግንባታ ነው!" ዛዲግ አብርሃ የአፍሌክስ ፕሬዝደንት
#አፍሌክስ አመራር ማለት ሃገር የሚመሩ ግለሰቦች ስብስብ ብቻ ሳይሆን በትውልድ ቅብብሎሽ ሃገርን በእድገት ጎዳና የሚያራምዱ ጠንካራ ተቋማት ግንባታም ጭምር ነው ብሎ ያምናል። 🌍
❕አብዛኞቹ የአፍሪካ ሃገራት ተቋማቶቻቸው እድገታቸውን በዘላቂነት ለማስቀጠልና ፈጠራን ለማበረታታት ብቁ ሳይሆኑላቸው ቀርተው ሲቸገሩ ይታያሉ።
የተቋም ግንባታ ላይ ትኩረት ባደረጉ ባለራዕይ መሪዎች የምትመራ፣ ዘላቂ ልማትን የሚያረጋግጡ ጠንካራ ተቋማት ያሏት አፍሪካን አስቡ! 🤔
#አፍሌክስ ይህንን ሃሳብ ወደተግባር ለመቀየር ጉዞ ጀምሯል!🚶♂️➡️🚶♂️➡️🚶♂️➡️
💪የአመራር ልማት መርሀ-ግብሮቻችን መሪዎች ጠንካራ ተቋማትን ለመገንባት ብሎም ለመምራት የሚያስችላቸውን ክህሎት ለማስታጠቅ የተቀረፁ ናቸው።
#አፍሌክስ የአፍሪካን ተቋማዊ ገጽታ ለመቀየር ይሰራል!🚀
🌍በጋራ ለበለጸገች አህጉር መሰረት እናኑር!
#አፍሌክስ አመራር ማለት ሃገር የሚመሩ ግለሰቦች ስብስብ ብቻ ሳይሆን በትውልድ ቅብብሎሽ ሃገርን በእድገት ጎዳና የሚያራምዱ ጠንካራ ተቋማት ግንባታም ጭምር ነው ብሎ ያምናል። 🌍
❕አብዛኞቹ የአፍሪካ ሃገራት ተቋማቶቻቸው እድገታቸውን በዘላቂነት ለማስቀጠልና ፈጠራን ለማበረታታት ብቁ ሳይሆኑላቸው ቀርተው ሲቸገሩ ይታያሉ።
የተቋም ግንባታ ላይ ትኩረት ባደረጉ ባለራዕይ መሪዎች የምትመራ፣ ዘላቂ ልማትን የሚያረጋግጡ ጠንካራ ተቋማት ያሏት አፍሪካን አስቡ! 🤔
#አፍሌክስ ይህንን ሃሳብ ወደተግባር ለመቀየር ጉዞ ጀምሯል!🚶♂️➡️🚶♂️➡️🚶♂️➡️
💪የአመራር ልማት መርሀ-ግብሮቻችን መሪዎች ጠንካራ ተቋማትን ለመገንባት ብሎም ለመምራት የሚያስችላቸውን ክህሎት ለማስታጠቅ የተቀረፁ ናቸው።
#አፍሌክስ የአፍሪካን ተቋማዊ ገጽታ ለመቀየር ይሰራል!🚀
🌍በጋራ ለበለጸገች አህጉር መሰረት እናኑር!
"ኢትዮጵያ የምትነሳው የወደቅንበትን ምክንያት ስንረዳ ነው " አቶ ዛዲግ አብርሃ ሻረው | Gize Gis | ግዜ ግስ
የአፍሌክስ ፕሬዝደንት አቶ ዛዲግ አብርሃ በጊዜ ግስ ሐሙስ ምሽት ከ3:00 ጀምሮ በNBC ETHIOPIA TV እና YOUTUBE በተላለፈው ዝግጅት ላይ ስለሀገረ መንግስት ግንባታ እና ስለ ኢትዮጵያ የቀደመ፤ የአሁን እና መጻኢ ጊዜ ሰፊ ሙያዊ ትንተና አቅርበዋል። ልዩ ቃለ-ምልልስ አድርገዋል። ሊንኩን በመጠቀም እንድትከታተሉ ጋብዘናል።
https://www.youtube.com/watch?v=tFXfRVV645M
የአፍሌክስ ፕሬዝደንት አቶ ዛዲግ አብርሃ በጊዜ ግስ ሐሙስ ምሽት ከ3:00 ጀምሮ በNBC ETHIOPIA TV እና YOUTUBE በተላለፈው ዝግጅት ላይ ስለሀገረ መንግስት ግንባታ እና ስለ ኢትዮጵያ የቀደመ፤ የአሁን እና መጻኢ ጊዜ ሰፊ ሙያዊ ትንተና አቅርበዋል። ልዩ ቃለ-ምልልስ አድርገዋል። ሊንኩን በመጠቀም እንድትከታተሉ ጋብዘናል።
https://www.youtube.com/watch?v=tFXfRVV645M
YouTube
"በጣም ከባዱን መንገድ ነው የመረጥነው" አቶ ዛዲግ አብርሃ | Gize Gis | ግዜ ግስ @NBCETHIOPIA
National Media SC is here to support, the success of our country's
transformational journey; to develop a civic-democratic political culture; which will be free from extremism and racism; for peace to prevail; for building a market-led economy; it is a corporation…
transformational journey; to develop a civic-democratic political culture; which will be free from extremism and racism; for peace to prevail; for building a market-led economy; it is a corporation…
#Ethiopia's Role in African Security☮️
#Ethiopia 🇪🇹 has been elected to the #African_Union Peace and Security Council! This recognition celebrates our nation’s tireless contributions to peace and stability across Africa🌍.
🟢As Ethiopia steps onto this influential stage, #AFLEX is ready to ignite the spark of leadership across the continent.
🟡With innovative and transformative programs, we’re crafting a new generation of leaders with the skills to foster collaboration and resolve conflicts.
🔴#AFLEX is on the frontlines of leadership development, contributing directly to the stability and security of our continent.
#Ethiopia #AfricanUnion #LeadershipDevelopment #AFLEX
#Ethiopia 🇪🇹 has been elected to the #African_Union Peace and Security Council! This recognition celebrates our nation’s tireless contributions to peace and stability across Africa🌍.
🟢As Ethiopia steps onto this influential stage, #AFLEX is ready to ignite the spark of leadership across the continent.
🟡With innovative and transformative programs, we’re crafting a new generation of leaders with the skills to foster collaboration and resolve conflicts.
🔴#AFLEX is on the frontlines of leadership development, contributing directly to the stability and security of our continent.
#Ethiopia #AfricanUnion #LeadershipDevelopment #AFLEX
አፍሌክስ ለገቢዎች ሚኒስቴር ስልጠና መስጠት ጀመረ
ሱሉልታ የካቲት 7/2017 ዓ.ም (አፍሌክስ)- የገቢዎች ሚኒስትር የከፍተኛ ግብር ከፋዮች ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ከፍተኛ አመራሮች ‘ስነ ምግባራዊ አመራር፤ ለተቋማዊ ተልዕኮ ስኬት በሚል ለአራት ቀናት የሚቆይ ስልጠና በአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ የአመራር ልማት ማዕከል እየሰጠ ይገኛል፡፡
በስልጠናው መክፈቻ ላይ የገቢዎች ሚኒስትር ክብርት ወ/ሮ ዓይናለም ንጉሴ፣ የአፍሌክስ የአስተዳደርና የቢዝነስ ልማት ዘርፍ ም/ርዕሰ አካዳሚ ወንድዬ ለገሰ /ዶ/ር/፣ የፌዴራል የሥነ-ምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር አቶ እሸቴ አስፋውን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የራ ሃላፊዎች ተገኝተው ንግግር አድርገዋል።
በአካዳሚው የአስተዳደርና የቢዝነስ ልማት ዘርፍ ም/ርዕሰ አካዳሚ ወንድዬ ለገሰ /ዶ/ር/ በገቢዎች ሚኒስቴር የከፍተኛ ግብር ከፋዮች ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ከፍተኛ አመራሮች በተዘጋጀው የስነ ምግባር እና ጸረ-ሙስና ግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ላይ ተገኝተው እንደተናገሩት እናንተን ስናገለግል አገር እንዳገለገልን እንቆጥረዋለን ብለዋል፡፡
የገቢዎች ሚኒስትር ወ/ሮ አይናለም ንጉሴ በበኩላቸው አመራሩ ሱሉልታ ከተማ በሚገኘው አፍሪካዊ ተቋም በሆነው በአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ መሰልጠናቸው ኩራት እንደሚሰማቸው ተናግረዋል፡፡
ሱሉልታ የካቲት 7/2017 ዓ.ም (አፍሌክስ)- የገቢዎች ሚኒስትር የከፍተኛ ግብር ከፋዮች ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ከፍተኛ አመራሮች ‘ስነ ምግባራዊ አመራር፤ ለተቋማዊ ተልዕኮ ስኬት በሚል ለአራት ቀናት የሚቆይ ስልጠና በአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ የአመራር ልማት ማዕከል እየሰጠ ይገኛል፡፡
በስልጠናው መክፈቻ ላይ የገቢዎች ሚኒስትር ክብርት ወ/ሮ ዓይናለም ንጉሴ፣ የአፍሌክስ የአስተዳደርና የቢዝነስ ልማት ዘርፍ ም/ርዕሰ አካዳሚ ወንድዬ ለገሰ /ዶ/ር/፣ የፌዴራል የሥነ-ምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር አቶ እሸቴ አስፋውን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የራ ሃላፊዎች ተገኝተው ንግግር አድርገዋል።
በአካዳሚው የአስተዳደርና የቢዝነስ ልማት ዘርፍ ም/ርዕሰ አካዳሚ ወንድዬ ለገሰ /ዶ/ር/ በገቢዎች ሚኒስቴር የከፍተኛ ግብር ከፋዮች ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ከፍተኛ አመራሮች በተዘጋጀው የስነ ምግባር እና ጸረ-ሙስና ግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ላይ ተገኝተው እንደተናገሩት እናንተን ስናገለግል አገር እንዳገለገልን እንቆጥረዋለን ብለዋል፡፡
የገቢዎች ሚኒስትር ወ/ሮ አይናለም ንጉሴ በበኩላቸው አመራሩ ሱሉልታ ከተማ በሚገኘው አፍሪካዊ ተቋም በሆነው በአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ መሰልጠናቸው ኩራት እንደሚሰማቸው ተናግረዋል፡፡
የገቢዎች ሚኒስቴርን ተልዕኮ ከማሳካት አንጻር ስነ-ምግባር ወሳኝ ድርሻ አለው ያሉት ሚኒስትሯ፡፣ በተቋማችን ሙስናን ለመከላከል በተደረገው ጥረት እውቅና ቢሰጠንም ከዚህ በላይ መስራት ይጠበቅብናል ሲሉ አሳበዋል።
የስነ ምግባር እና ጸረ-ሙስና ግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠናውም እስከ የካቲት 9/2017 ዓ.ም ድረስ እንደሚቆይም ተነግሯል፡፡
የአፍሌክስ የለውጥ፤ ማስፋት እና መሰረታዊ እመርታ ፕሮግራምም በእሸቴ አበበ /ዶ/ር/ ለሰልጣኞች ቀርቧል።
የስነ ምግባር እና ጸረ-ሙስና ግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠናውም እስከ የካቲት 9/2017 ዓ.ም ድረስ እንደሚቆይም ተነግሯል፡፡
የአፍሌክስ የለውጥ፤ ማስፋት እና መሰረታዊ እመርታ ፕሮግራምም በእሸቴ አበበ /ዶ/ር/ ለሰልጣኞች ቀርቧል።
AFRICAN LEADERSHIP EXCELLENCE ACADEMY PRESIDENT AND SINGAPORE AMBASSADOR DISCUSS STRATEGIC PARTNERSHIP FOR AFRICAN LEADERSHIP DEVELOPMENT
Addis Ababa, Ethiopia (AFLEX) – On February 14, 2025, Mr. Zadig Abreha, President of the African Leadership Excellence Academy (AFLEX), held a high-level discussion with His Excellency A. Selverajah, Singapore’s Ambassador to the Federal Democratic Republic of Ethiopia and the African Union (AU).
The meeting underscored the shared commitment of Ethiopia and Singapore to collaborate in nurturing the next generation of African leaders through strategic partnerships in leadership development.
Addis Ababa, Ethiopia (AFLEX) – On February 14, 2025, Mr. Zadig Abreha, President of the African Leadership Excellence Academy (AFLEX), held a high-level discussion with His Excellency A. Selverajah, Singapore’s Ambassador to the Federal Democratic Republic of Ethiopia and the African Union (AU).
The meeting underscored the shared commitment of Ethiopia and Singapore to collaborate in nurturing the next generation of African leaders through strategic partnerships in leadership development.
AFLEX and ACBF Move Forward with MOU Implementation to Drive African Development
Addis Ababa- February 14, 2025 (AFLEX):- In a significant step toward advancing African development, the African Leadership Excellence Academy (AFLEX) and the African Capacity Building Foundation (ACBF) have taken concrete steps to implement the Memorandum of Understanding (MOU) signed earlier between the two organizations.
Today, on February 14, 2025, AFLEX President Mr. Zadig Abreha and ACBF Executive Secretary Mr. Mamadou Biteye held a high-level discussion to finalize the implementation strategy of the MOU.
Addis Ababa- February 14, 2025 (AFLEX):- In a significant step toward advancing African development, the African Leadership Excellence Academy (AFLEX) and the African Capacity Building Foundation (ACBF) have taken concrete steps to implement the Memorandum of Understanding (MOU) signed earlier between the two organizations.
Today, on February 14, 2025, AFLEX President Mr. Zadig Abreha and ACBF Executive Secretary Mr. Mamadou Biteye held a high-level discussion to finalize the implementation strategy of the MOU.
Both leaders expressed their commitment to accelerating the execution of the agreement, which aims to address critical challenges and opportunities across the continent.
As part of the implementation process, AFLEX has developed a detailed Action Plan, which has been shared with ACBF. The two organizations have agreed to establish a Technical Committee to oversee the execution of the initiatives outlined in the plan.
This committee will play a pivotal role in driving forward key projects, including Preparing concept notes and proposals on pressing African issues, Organizing the Future Summit and the African Think Tank Summit, Advancing the African Dream initiative and Strengthening future institutions and capacity-building programs across the continent.
Mr. Zadig Abreha emphasized the importance of collaboration, stating, “This partnership is a milestone in our shared vision for a prosperous Africa. We are ready to work hand-in-hand with ACBF to turn our plans into action."
Echoing this sentiment, Mr. Mamadou Biteye remarked, "The time for action is now. By working together, we can unlock Africa's potential and build a brighter future for generations to come."
The Technical Committee is expected to begin its work immediately, with both organizations pledging to prioritize efficiency and impact.
Stay tuned for updates as AFLEX and ACBF embark on this transformative journey to shape Africa's future!
#AfricanDevelopment #AFLEX #ACBF #Leadership #CapacityBuilding #AfricanDream #FutureSummit
As part of the implementation process, AFLEX has developed a detailed Action Plan, which has been shared with ACBF. The two organizations have agreed to establish a Technical Committee to oversee the execution of the initiatives outlined in the plan.
This committee will play a pivotal role in driving forward key projects, including Preparing concept notes and proposals on pressing African issues, Organizing the Future Summit and the African Think Tank Summit, Advancing the African Dream initiative and Strengthening future institutions and capacity-building programs across the continent.
Mr. Zadig Abreha emphasized the importance of collaboration, stating, “This partnership is a milestone in our shared vision for a prosperous Africa. We are ready to work hand-in-hand with ACBF to turn our plans into action."
Echoing this sentiment, Mr. Mamadou Biteye remarked, "The time for action is now. By working together, we can unlock Africa's potential and build a brighter future for generations to come."
The Technical Committee is expected to begin its work immediately, with both organizations pledging to prioritize efficiency and impact.
Stay tuned for updates as AFLEX and ACBF embark on this transformative journey to shape Africa's future!
#AfricanDevelopment #AFLEX #ACBF #Leadership #CapacityBuilding #AfricanDream #FutureSummit
አፍሌክስ ለገቢዎች ሚኒስቴር እየሰጠ የሚገኘው ስልጠና ቀጥሏል
ሱሉልታ የካቲት 8/2017 ዓ.ም (አፍሌክስ)- በአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ለገቢዎች ሚኒስትር የከፍተኛ ግብር ከፋዮች ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ከፍተኛ አመራሮች እና ከፍተኛ ባለሙዎች እየተሰጠ የሚገኘው ስልጠና በ2ተኛ ቀን ውሎው የተግባቦት ክህሎት እና የጊዜ አጠቃቀም ላይ ትኩረንቱን ያደርገ ስልጠና ተሰጥቷል።
በሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ባህል ግንባታ ኃላፊ ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)፣ የተግባቦት ክህሎትን በማሳደግ ተቋማዊ ውጤታማነትን ማሳደግ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ሰፊ ገለጻ አድርገዋል።
ገለጻቸውን ኮሚዩኒኬሽን የአንድ ሃገር እና ማህበረሰብ የደም ስር ነው ብለው የጀመሩት ዶ/ር ቢቂላ፣ የተግባቦት ክህሎት ከራስ ጋር በሚደረግ ኮሚዩኒኬሽን ጀምሮ ከሌላ ሰው ጋር፣ ከቡድን፣ አልፎም ከህዝብ ጋር የሜረግ ማስ ኮሚዩኒኬሽን ወደመሆን እያደገ ይሄዳል ሲሉ ተናግረዋል።
የጠንካራ ኮሚዩኒኬሽን መገለጫዎች ምንድናቸው? ማንን እንዴት ኮሚዩኒኬት እናድርግ? የሚሉት በገለጽቸው ከተጠቀሱት ነጥቦች መካከል ጥቂቶቹ ሲሆኑ ከማብራሪያቸው በኋላ በተነሱ ነጥቦች ላይ ውይይት ተደርጓል።
ከሰአት በኋላ ውጤታማ የጊዜ አጠቃቀምና አመራርን በተመለከተ በተለያዩ አለም አቀፍ ተቋማት በመስራት ልምድ ያካበቱት የቢዝነስ አመራር አማካሪዋ ወ/ሮ እመቤት ተጫኔ ስልጠና ተሰጥቷል።
ወ/ሮ እመቤት የጊዜ አጠቃቀምን በደንብ መረዳት የሚያስገኛቸውን ዘርፈብዙ ጠቀሜታዎች አብራርተው፣ የውጤታማ ጊዜ አጠቃቀም ተግዳሮቶች እና መፍትሄዎቻቸው ላይ ትኩረት አድርገው አሰልጥነዋል፣ ልምዳቸውን አጋርተዋል፣ ታዳሚዎችንም አወያይተዋል።
ለ3 ቀናት የሚቆየው የስልጠና መርሃ ግብር እሁድ በአፍሌክስ ፕሬዝደንት አቶ ዛዲግ አብርሃ በሚሰጡት ስልጠና እንደሚጠናቀቅ ተገልጿል።
ሱሉልታ የካቲት 8/2017 ዓ.ም (አፍሌክስ)- በአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ለገቢዎች ሚኒስትር የከፍተኛ ግብር ከፋዮች ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ከፍተኛ አመራሮች እና ከፍተኛ ባለሙዎች እየተሰጠ የሚገኘው ስልጠና በ2ተኛ ቀን ውሎው የተግባቦት ክህሎት እና የጊዜ አጠቃቀም ላይ ትኩረንቱን ያደርገ ስልጠና ተሰጥቷል።
በሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ባህል ግንባታ ኃላፊ ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)፣ የተግባቦት ክህሎትን በማሳደግ ተቋማዊ ውጤታማነትን ማሳደግ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ሰፊ ገለጻ አድርገዋል።
ገለጻቸውን ኮሚዩኒኬሽን የአንድ ሃገር እና ማህበረሰብ የደም ስር ነው ብለው የጀመሩት ዶ/ር ቢቂላ፣ የተግባቦት ክህሎት ከራስ ጋር በሚደረግ ኮሚዩኒኬሽን ጀምሮ ከሌላ ሰው ጋር፣ ከቡድን፣ አልፎም ከህዝብ ጋር የሜረግ ማስ ኮሚዩኒኬሽን ወደመሆን እያደገ ይሄዳል ሲሉ ተናግረዋል።
የጠንካራ ኮሚዩኒኬሽን መገለጫዎች ምንድናቸው? ማንን እንዴት ኮሚዩኒኬት እናድርግ? የሚሉት በገለጽቸው ከተጠቀሱት ነጥቦች መካከል ጥቂቶቹ ሲሆኑ ከማብራሪያቸው በኋላ በተነሱ ነጥቦች ላይ ውይይት ተደርጓል።
ከሰአት በኋላ ውጤታማ የጊዜ አጠቃቀምና አመራርን በተመለከተ በተለያዩ አለም አቀፍ ተቋማት በመስራት ልምድ ያካበቱት የቢዝነስ አመራር አማካሪዋ ወ/ሮ እመቤት ተጫኔ ስልጠና ተሰጥቷል።
ወ/ሮ እመቤት የጊዜ አጠቃቀምን በደንብ መረዳት የሚያስገኛቸውን ዘርፈብዙ ጠቀሜታዎች አብራርተው፣ የውጤታማ ጊዜ አጠቃቀም ተግዳሮቶች እና መፍትሄዎቻቸው ላይ ትኩረት አድርገው አሰልጥነዋል፣ ልምዳቸውን አጋርተዋል፣ ታዳሚዎችንም አወያይተዋል።
ለ3 ቀናት የሚቆየው የስልጠና መርሃ ግብር እሁድ በአፍሌክስ ፕሬዝደንት አቶ ዛዲግ አብርሃ በሚሰጡት ስልጠና እንደሚጠናቀቅ ተገልጿል።