African Leadership Excellence Academy
2.32K subscribers
2.52K photos
96 videos
6 files
119 links
የኢትዮጵያን ብሎም የአፍሪካን ሁለንተናዊ ሰላም ዲሞክራሲና ልማት በዘላቂነት ለማረጋገጥ የማይተካ ሚና ካላቸው ወሳኝ አካላት አንዱ አሰተማማኝ አቅም ያለው አመራር መኖር በመሆኑ፤ ተከታታይና ሁሉን አቀፍ የአመራር ልማት በሁለም ደረጃ ማካሄድ አስፈሊጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በንድፈ-ኃ
Download Telegram
Upcoming event: Training of Trainers for PL4GE!
Get ready!
In just 1 day, we kick off the Training of Trainers for the Public Leaders for Gender Equality (PL4GE) curriculum in Ethiopia!
A transformative event empowering public leaders with the knowledge and skills needed to champion gender equality within their communities.
Facilitators: Esteemed experts
1, Alex Munive, Director of Feminist Leadership at The Global Center for Gender Equality.
2, Mahlet Hailemariam, our dedicated PL4GE-Ethiopia facilitator.
Together, they will guide participants through interactive sessions, discussions, and hands-on training.
Dates:📅
December 11-13 & December 17-18, 2024
Location:🌇
AFLEX, Sululta
This training is an invaluable opportunity for public leaders to:
🔹Engage in meaningful dialogue
🔹Share experiences
🔹Develop strategies to address gender disparities.
Participants will leave equipped to lead initiatives that promote gender equality and empower marginalized voices.
👍10
When Nelson Mandela emerged from 27 years in prison, he chose forgiveness over resentment, uniting a nation deeply divided by apartheid.

What trait do you believe makes a leader truly great? Share your thoughts in the comment!

#AFLEX
#InspiringLeadership #GreatLeaders #AfricanVision
#MakeADifference #LeadershipAcademy #LeadershipDevelopment #VisionaryLeaders
👍12
Happening Now:

PL4GE Training of Trainers at AFLEX!

The Public Leadership for Gender Equality (PL4GE) Training of Trainers is underway at AFLEX! 🌟

In her opening remarks, Mrs. Meseret Desta, Vice Chief of Leadership Development at AFLEX, highlighted, “One of the flagship programs at AFLEX is the Women’s Leadership Development Program. Today’s training empowers us to advocate for gender equality in our communities.”

“By fostering collaboration and sharing best practices to equip public leaders with the tools necessary to promote gender equality, I believe we are paving the way for a more inclusive and equitable society for all,” said Meseret Desta, Vice Chief of Leadership Development at AFLEX.

Stay tuned for updates as the event provides insights to equip the public leadership with the tools to drive change!
#PL4GE #GenderEquality
👍12
Discover the Unique PL4GE Leadership Workshop
🤔What sets PL4GE apart?
🔹Innovative Conceptual Framework: Positioning gender equality as both a public value and a public good - an intrinsic right that benefits everyone.
🔹Strength-Based Approach: Inspiring leaders while targeting challenges and gaps in gender equality.
🔹Context-Specific: Tailored solutions that reflect local realities.
🔹Inclusive for All Genders: Collaborate with leaders from every background.
🔹Adaptable Delivery: Flexible formats to meet diverse needs.
✌🏽Join us to transform leadership and empower everyone!
#PL4GE #GenderEquality #AFLEX
👍9
Testimonial of Participants Who Attended the #Netsebrak_Leadership_Conference
The #Netsebrak_Leadership_Conference, held at the African Leadership Excellence Academy (AFLEX), was a resounding success. Over 250 leaders from diverse sectors business, religion, civil society, diplomacy, and government attended. Here's what some participants shared about their experience:
Mekdes Desalegn described the conference as "An enriching experience that brought together an incredible array of leaders, professionals, and thought pioneers."
👍9
Sewagen Fikiru found the conference a "turning point," deeply resonating with its emphasis on purposeful leadership and ethical practices. The sessions sparked introspection, providing him with "new tools and perspectives," and the shared passion among participants fostered a truly inspiring atmosphere.
Imran Ahmed described the experience as "unforgettable," praising the dynamic environment and the opportunity to connect with influential leaders. He valued the stimulating discussions and abundant networking opportunities, leaving him feeling empowered and connected.
Hailemariam Seyoum, highlighting the conference's effectiveness, called it a "highly effective leadership training program," appreciating its practical focus and the chance to connect with peers facing similar challenges.
Ali Idris immediately felt the impact of the conference, noting the "invaluable" networking opportunities and the "top-notch hospitality."
As the participants' testimonials shows, the conference was far more than just a series of lectures. The collective energy, insightful discussions, and commitment to purposeful leadership left a lasting impact, promising ripples of positive change on the participants.
#AFLEX #VisionaryLeaders
#NetsebrakLeadershipConference #Leadership #Ethiopia #Inspiration #CommunityImpact #Networking #TransformativeLeadership
#Development #LeadershipDevelopment #MakeADifference
👍14
የማኅበረሰብ ሚዲያዉ ብሔራዊ ጥቅሞችን ማስገንዘብ እና የወል ትርክትን ማስረጽ ላይ በትኩረት መሥራት እንደሚገባዉ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት #በአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ የአመራር ልማት ማዕከል ውስጥ በሰጠው ስልጠና ላይ አስገነዘበ፡፡

************************
የማኅበረሰብ ሚዲያዉ አካባቢያዊና ሀገራዊ አጀንዳዎችን በማስተሳሰር ብሔራዊ ጥቅሞችን በማስገንዘብ እና የወል ትርክትን በማስረጽ ላይ በትኩረት መሥራት እንደሚገባዉ የኢፌዴሪ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስገንዝቧል፡፡

አገልግሎቱ ከኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ጋር በመተባበር ለተከታታይ ዐራት ቀናት #በአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ የሰጠዉ ሥልጠና ዛሬ ተጠናቋል፡፡

የአገልግሎቱ ሚኒስትር ድኤታ ክቡር አቶ ተስፋሁን ጎበዛይ በሥልጠናዉ ማብቂያ ላይ በሰጡት ማጠቃለያ የማኅበረሰብ ሚዲያ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅሞችን ተገንዝቦ በማስገንዘብ፤ ከማኅበረሰቡ እሴቶች እና ፍላጎቶች ላይ ተመሥርቶ የወል ትርክትን በማስረጽና አካባቢያዊ ተሞክሮዎችን በማካፈል የተጣለበትን ሀገራዊ ኃላፊነት እንዲወጣ አሳስበዋል፡፡

የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ድኤታ ክቡር አቶ ከበደ ዴሲሳ በበኩላቸው የማህበረሰብ ሚዲያዎች አካባቢያ ተልዕኮዎቻቸውን ከሀገራዊ አቅጣጫዎችና ግቦች ጋር በማስተሳሰር በሀገረ መንግስት ግንባታው ሂደት የበኩላቸውን ሚና መጫወት እንዳለባቸው #በአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ በተሰጠው ስልጠና ላይ አሳስበዋል፡፡

የማኅበረሰብ ሚዲያ መሠረታዊ ተልእኮ አካባቢያዊ የልማት፣ የሰላምና የመልካም አስተዳደር ልምዶችን፣ ጥያቄዎችን እና ጸጋዎችን በማጉላት በሀገር ደረጃ ጭምር እንዲደመጡ እና ትኩረት እንዲሰጣቸው ማድረግ በውጤቱም የጋራ ሀገር እና ብሔራዊ ትርክት መገንባት እንደኾነም አቶ ከበደ
👍12
በዚህ መነሻነት በየአካባቢቸዉ ያሉ መልካም ጅምሮችን በማጉላት፣ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን እንዲፈቱ በማመላከት ከማኅበረሰቡና አካባቢዉ አስተዳደር ጋር በቅርበት እንዲሠሩ አሳስበው በአገልግሎቱ እና በመገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን የተቀናጀ ክትትልና ድጋፍ እንደሚደረግ አመላክተዋል፡፡

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተር ክቡር አቶ ግዛዉ ተስፋዬም “ከአገልግሎቱ ጋር በመቀናጀት የማኅበረሰብ ሚዲያዉ ዐቅም እንዲጎለብት፣ የኅብረተሰቡ መረጃ የማግኘት እና የመደመጥ መብትም እንዲከበር አስፈላጊዉን ክትትልና ድጋፍ እናደርጋለን” ብለዋል፡፡

በአፍሪካ የአመራር ልሕቀት አካዳሚ “የማኅበረሰብ ሚዲያ ለብሔራዊ ጥቅም እና ሀገር ግንባታ” በሚል ጭብጥ ሲሰጥ የቆየው ሥልጠና በወል ትርክት ግንባታ፣ በውጭ ጉዳይ ፖሊሲ እና የኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅሞች፣ በአጀንዳ ቀረጻ እንዲሁም በኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ድጋፋዊ ምልከታ ውጤቶች ላይ ያተኮረ ነበር፡፡

በሥልጠናዉ በመላዉ ኢትዮጵያ ከሚገኙ የማኅበረሰብ ሚዲያ የተውጣጡ ኃላፊዎች እና ባለሙዎች ተሳትፈዋል፡፡
👍14
“አፍሌክስ የአፍሪካ ነጻነት እና አንድነት ምልክት በሆነችው ኢትዮጵያ እንደመገኘቱ እና አፍሪካዊ ትልሞችን እውን የማድረግ አቅም ያላቸውን አመራሮች ለማፍራት እየሰራ እንደመሆኑ፤ ለአህጉሪቱ የአመራር ልህቀት ትክክለኛው ቦታ ነው።” ወ/ሮ መሰረት ደስታ የአፍሌክስ የአመራር ልማት ዘርፍ ምክትል ርዕሰ አካዳሚ
የበጎ ፈቃደኛ ፕሮቶኮል ካዴቶች ስልጠና በአፍሌክስ መሰጠት ጀመረ።
👍11