#የአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ አመራሮች እና ሰራተኞች ምክትል ርዕሰ አካዳሚ ወንድዬ ለገሰ (ዶ/ር) በተገኙበት ነሐሴ 17፣ 2016 ዓ.ም አረንጓዴ ዓሻራቸውን አኑረዋል::
በአንድ መንፈስ በመላው ኢትዮጵያ ዓሻራችንን እናኑር፡፡ አንድ ከሆን ከዚህም በላይ እንችላለን!
በአንድ መንፈስ በመላው ኢትዮጵያ ዓሻራችንን እናኑር፡፡ አንድ ከሆን ከዚህም በላይ እንችላለን!
👍3
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ የአንድ ጀምበር የአረጓዴ አሻራ መርሐ ግብር አከናወነ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2016 ዓ.ም ሱሉልታ (አፍሌክስ) የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ አመራሮችና ሠራተኞች ሁሉም በነቂስ ወጥቶ የአንድ ጀምበር የአረጓዴ አሻራ መርሐ ግብር አከናወኑ ።
በአንድ ጀምበር 600 ሚሊዮን ችግኞችን በመትከል ዓሻራችንን እናኑር “በአንድ መንፈስ በመላው ኢትዮጵያ ዓሻራችንን እናኑር” “አንድ ከሆን ከዚህም በላይ እንችላለን!” የሚለውን የክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ /ዶ/ር/ መልዕክትን ተከትሎ የአንድ ጀምበር የአረጓዴ አሻራ ችግኝ ተካለ መርሐ-ግብር አስፈላጊው ዝግጅት ተጠናቆ ለዛሬው ቀን መደረሱን በአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ የኦፕሬሽን ዘርፍ ም/ል ርዕሰ አካዳሚ (ዶ/ር) ወንድዬ ለገሰ አስታወቀዋል ፡፡
የዘንድሮ ተከላ ለየት የሚያደርገው መንገዱን ተከትሎ የተደረገ ተከላና የአካባቢው ሰዎች ሲያልፉ እየተዝናኑ እንዲያልፉ ታሳቢ ተደርጎ መሆኑን ተናግረዋል ።
ለችግኝ ተከላው የሚውሉ ችግኞች በቅርብ ሥፍራ ዝግጁ መደረጋቸውን ተናግርዋል ፡፡
የአየር ንብረት ለውጥ በፈጠራቸው የተለያዩ አደጋዎች እየተቸገረች የምትገኘውን ዓለም እፎይታን የሚያጎናፅፍ ተግባር እንደሆነም ተናግረዋል፡፡
በአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር በተያዘው እቅድ መሰረት እንደሀገር 600 ሚለየን ችግኝ ለመትከል ሁሉም ዜጋ በንቃት እንደሚሳተፍም አስታወቀዋል ፡፡
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2016 ዓ.ም ሱሉልታ (አፍሌክስ) የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ አመራሮችና ሠራተኞች ሁሉም በነቂስ ወጥቶ የአንድ ጀምበር የአረጓዴ አሻራ መርሐ ግብር አከናወኑ ።
በአንድ ጀምበር 600 ሚሊዮን ችግኞችን በመትከል ዓሻራችንን እናኑር “በአንድ መንፈስ በመላው ኢትዮጵያ ዓሻራችንን እናኑር” “አንድ ከሆን ከዚህም በላይ እንችላለን!” የሚለውን የክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ /ዶ/ር/ መልዕክትን ተከትሎ የአንድ ጀምበር የአረጓዴ አሻራ ችግኝ ተካለ መርሐ-ግብር አስፈላጊው ዝግጅት ተጠናቆ ለዛሬው ቀን መደረሱን በአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ የኦፕሬሽን ዘርፍ ም/ል ርዕሰ አካዳሚ (ዶ/ር) ወንድዬ ለገሰ አስታወቀዋል ፡፡
የዘንድሮ ተከላ ለየት የሚያደርገው መንገዱን ተከትሎ የተደረገ ተከላና የአካባቢው ሰዎች ሲያልፉ እየተዝናኑ እንዲያልፉ ታሳቢ ተደርጎ መሆኑን ተናግረዋል ።
ለችግኝ ተከላው የሚውሉ ችግኞች በቅርብ ሥፍራ ዝግጁ መደረጋቸውን ተናግርዋል ፡፡
የአየር ንብረት ለውጥ በፈጠራቸው የተለያዩ አደጋዎች እየተቸገረች የምትገኘውን ዓለም እፎይታን የሚያጎናፅፍ ተግባር እንደሆነም ተናግረዋል፡፡
በአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር በተያዘው እቅድ መሰረት እንደሀገር 600 ሚለየን ችግኝ ለመትከል ሁሉም ዜጋ በንቃት እንደሚሳተፍም አስታወቀዋል ፡፡
👍2
#የአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ_ፕሬዚደንት_ዛዲግ_አብርሃ የእንኳን ደስ አለን መልዕክት አስተላለፉ::
የዛሬ ጀምበር ወጥታ እስክትጠልቅ ስድስት መቶ ሚሊዮን ችግኞችን ልንተክል ኢትዮጵያውያን ሁሉ አቅደን ነበር። ያሰብነውን ሳናሳካ ጀምበር የሚጠልቅብን አይደለንምና በአንድ ጀምበር 615.7 ሚሊዮን ችግኞችን መትከል ችለናል።
ፎቶ:- ከአፍሌክስ ክምችት
የዛሬ ጀምበር ወጥታ እስክትጠልቅ ስድስት መቶ ሚሊዮን ችግኞችን ልንተክል ኢትዮጵያውያን ሁሉ አቅደን ነበር። ያሰብነውን ሳናሳካ ጀምበር የሚጠልቅብን አይደለንምና በአንድ ጀምበር 615.7 ሚሊዮን ችግኞችን መትከል ችለናል።
ፎቶ:- ከአፍሌክስ ክምችት
👍3
#የአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ #RIGHT_TO_PLAY ለተባለ ዓለምአቀፍ ድርጅት ሲሰጥ የነበረው የአመራር ልማት የአቅም ግንባታ መርሐ-ግብር ተጠናቀቀ።
የአቅም ግንባታ መርሐ-ግብሩ ለሁለት ቀናት የቆየ ሲሆን Concepts, Principles & Components of RBM, Results-Based Monitoring and Evaluation, Performance Indicators, Performance Management Framework እና Risks and Assumptions በሚሉ ዋና ዋና ርዕሶች ላይ ያተኮረ ነበር።
ስልጠናው በዘርፉ ሰፊ ልምድ እና አቅም ባላቸው የአመራር ልማት ባለሙያ ጥላዬ ካሳዬ (ዶ/ር) የተሰጠ ሲሆን ንድፈ ሀሳብን ከተግባራዊ ልምምድ ጋር ያጣመረ በመሆኑ ሰልጣኞች ችግር ፈች የሆነ የአቅም ግንባታ ስልጠና እንዳገኙ ተገልጿል።
#RIGHT_TO_PLAY የተሰኘው ዓለምአቀፍ መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት እ.ኤ.አ በ2000 የተቋቋመ ሲሆን ዋና መቀመጫውን #በካናዳ_ቶሮንቶ አድርጎ በአስራ አምስት ሀገራት ላይ ከህጻናት መብትና ትምህርት ጋር በተገናኘ የሚሰራ ተቋም ነው።
የአቅም ግንባታ መርሐ-ግብሩ ለሁለት ቀናት የቆየ ሲሆን Concepts, Principles & Components of RBM, Results-Based Monitoring and Evaluation, Performance Indicators, Performance Management Framework እና Risks and Assumptions በሚሉ ዋና ዋና ርዕሶች ላይ ያተኮረ ነበር።
ስልጠናው በዘርፉ ሰፊ ልምድ እና አቅም ባላቸው የአመራር ልማት ባለሙያ ጥላዬ ካሳዬ (ዶ/ር) የተሰጠ ሲሆን ንድፈ ሀሳብን ከተግባራዊ ልምምድ ጋር ያጣመረ በመሆኑ ሰልጣኞች ችግር ፈች የሆነ የአቅም ግንባታ ስልጠና እንዳገኙ ተገልጿል።
#RIGHT_TO_PLAY የተሰኘው ዓለምአቀፍ መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት እ.ኤ.አ በ2000 የተቋቋመ ሲሆን ዋና መቀመጫውን #በካናዳ_ቶሮንቶ አድርጎ በአስራ አምስት ሀገራት ላይ ከህጻናት መብትና ትምህርት ጋር በተገናኘ የሚሰራ ተቋም ነው።
👍3