Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የጠቅላይ ሚኒስቴር ጽ/ቤት ተጠሪ ተቋማት የ2016 ዓ.ም ዕቅድ አፈጻጸምና የ2017 የትኩረት አቅጣጫዎችን ከዝግጅት ምዕራፍ ጀምሮ ያገኙትን ውጤትና ያጋጠማቸውን ተግዳሮቶች ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በተገኙበት አቅርበዋል። የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚም ከተጠሪ ተቋማት አንዱ በመሆኑ በአካዳሚው ምክትል ርዕሰ አካዳሚ ወንድዬ ለገሰ (ዶ/ር) በኩል ሪፖርትና ዕቅድ አቅርቧል። ለተነሱ ጥያቄዎችና አስተያየቶችም የአፍሌክስ ፕሬዚደንት አቶ ዛዲግ አብርሃ ምላሽና ማብራሪያ ሰጥተዋል።
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ሶስተኛ ዙር የSpecialization Leadership Development Program ስርዓተ ስልጠና (curriculum) ቀረጻ ተግባሩን አጠናቀቀ።
ከነሀሴ11/2016 ዓ.ም እሰከ ነሀሴ 14/2016 ዓ.ም ድረስ በተከናወነው የ3ኛው ዙር የSpecialization Leadership Development Program ስርዓተ ስልጠና (curriculum) ቀረጻ ከአካዳሚውና ከተለያዩ ተቋማት በርካታ ባለሙያዎች እንደተሳተፉና ባለሙያዎች ወደዝግጅት ከመግባታቸው በፊት በስርዓተ ስልጠና አዘገጃጀትና ሞዳሊቲ ላይ ሰፋ ያለ ግንዛቤ እንዳገኙ የሪፎርም ኮሚቴ አስተባባሪው ሞገስ ሎጋው (ዶ/ር) ገልጸዋል።
ለዝግጅት ምቹ ሁኔታ ለመፍጠርም ከስርዓተ ትምህርት ዝግጅት ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት ያላቸውን የተለያዩ ሰነዶችና ፎርማት ለባለሙያዎች እንዲደርሳቸው መደረጉን የጠቆሙት የሪፎርም ኮሚቴ አስተባባሪው፤ የተዘጋጁት ዜሮ ድራፍት ስርዓተ ስልጠናዎች በጋራ መድረክ ቀርበው ውይይት ከተደረገባቸው በኋላ ወደየተቋማቱ ተመልሰው በተቋማት ከፍተኛ የበላይ አመራሮችና ባለሙያዎች ዳብረው፤ አካዳሚው በቀጣይ በሚያዘጋጀው የቫሊደሽን ወርክሾፕ ላይ ቀርበው የመጨረሻ ቅርጻቸውን እንዲይዙ ስምምነት ላይ መደረሱንም ሞገስ ሎጋው (ዶ/ር) ተናግረዋል።
ከነሀሴ11/2016 ዓ.ም እሰከ ነሀሴ 14/2016 ዓ.ም ድረስ በተከናወነው የ3ኛው ዙር የSpecialization Leadership Development Program ስርዓተ ስልጠና (curriculum) ቀረጻ ከአካዳሚውና ከተለያዩ ተቋማት በርካታ ባለሙያዎች እንደተሳተፉና ባለሙያዎች ወደዝግጅት ከመግባታቸው በፊት በስርዓተ ስልጠና አዘገጃጀትና ሞዳሊቲ ላይ ሰፋ ያለ ግንዛቤ እንዳገኙ የሪፎርም ኮሚቴ አስተባባሪው ሞገስ ሎጋው (ዶ/ር) ገልጸዋል።
ለዝግጅት ምቹ ሁኔታ ለመፍጠርም ከስርዓተ ትምህርት ዝግጅት ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት ያላቸውን የተለያዩ ሰነዶችና ፎርማት ለባለሙያዎች እንዲደርሳቸው መደረጉን የጠቆሙት የሪፎርም ኮሚቴ አስተባባሪው፤ የተዘጋጁት ዜሮ ድራፍት ስርዓተ ስልጠናዎች በጋራ መድረክ ቀርበው ውይይት ከተደረገባቸው በኋላ ወደየተቋማቱ ተመልሰው በተቋማት ከፍተኛ የበላይ አመራሮችና ባለሙያዎች ዳብረው፤ አካዳሚው በቀጣይ በሚያዘጋጀው የቫሊደሽን ወርክሾፕ ላይ ቀርበው የመጨረሻ ቅርጻቸውን እንዲይዙ ስምምነት ላይ መደረሱንም ሞገስ ሎጋው (ዶ/ር) ተናግረዋል።
በተያያዘም አካዳሚው በቀጣይ በአመራር ተግባራቸው የላቀ ብቃት ለሚያሳዩ አመራሮች ለማበረታቻና ማነቃቂያ የሚያበቃው የአፍሌክስ አመራር ኤክሰለንስ አዋርድ መነሻ ሰነድ ተዘጋጅቶ በስርዓተ ስልጠና ዝግጅት ለተሳተፉ የተለያዩ ባለሙያዎች ቀርቦ ወይይት የተደረገበት ሲሆን ይሄው ሰነድ የተቋማት ከፍተኛ የበላይ አመራሮችና ባለሙያዎች የበለጠ አዳብረውት የስራ ሰነድ ይሆን ዘንድ ለአስተያየት ወደየተቋማት እንደተላከም ሞገስ ሎጋው (ዶ/ር) ጨምረው ተናግረዋል።
የSpecialization Leadership Development Program ስርዓተ ስልጠና (curriculum) ቀረጻ አካዳሚው ቁጥራቸው 35 ከሚሆኑ ተቋማት ጋር በመቀናጀት በሶስት ዙር 35 ያክል ስርዓተ ስልጠናዎች እንዲዘጋጁ አድርጓል፡፡ ከነዚህም ውስጥ 15 የሚሆኑት በመጀመሪያው ዙር፣ 12ቱ በ2ኛው ዙር የተከናወኑ ሲሆኑ ቀሪዎች 8ቱ ደግሞ በሶስተኛ ዙር መከናወናቸውን የሪፎርም ኮሚቴ አስተባባሪው ሞገስ ሎጋው (ዶ/ር) ገልጸዋል።
የSpecialization Leadership Development Program ስርዓተ ስልጠና (curriculum) ቀረጻ አካዳሚው ቁጥራቸው 35 ከሚሆኑ ተቋማት ጋር በመቀናጀት በሶስት ዙር 35 ያክል ስርዓተ ስልጠናዎች እንዲዘጋጁ አድርጓል፡፡ ከነዚህም ውስጥ 15 የሚሆኑት በመጀመሪያው ዙር፣ 12ቱ በ2ኛው ዙር የተከናወኑ ሲሆኑ ቀሪዎች 8ቱ ደግሞ በሶስተኛ ዙር መከናወናቸውን የሪፎርም ኮሚቴ አስተባባሪው ሞገስ ሎጋው (ዶ/ር) ገልጸዋል።
👍2
#2_ቀናት_ቀሩት
በአንድ ጀንበር 600 ሚሊዮን ችግኝ ለመትከል እንዘጋጅ
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚን በተለያዩ አማራጮች ለመከታተል እንድትችሉ የሁሉንም ማህበራዊ ሚዲያ እና ድረ-ገጽ አድራሻዎች እንጠቁማችሁ.
Unlock a world of connection and stay up to date with the African Leadership Excellence Academy. Discover all our social media and website addresses, empowering you to follow us and access our updates through a diverse array of options.
https://twitter.com/Afleexacademy
https://www.t.me/afleexac
https://www.linkedin.com/.../african-leadership.../
https://www.youtube.com/@aflex2676
https://www.instagram.com/aflexacm/
aflexacademy.gov.et
በአንድ ጀንበር 600 ሚሊዮን ችግኝ ለመትከል እንዘጋጅ
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚን በተለያዩ አማራጮች ለመከታተል እንድትችሉ የሁሉንም ማህበራዊ ሚዲያ እና ድረ-ገጽ አድራሻዎች እንጠቁማችሁ.
Unlock a world of connection and stay up to date with the African Leadership Excellence Academy. Discover all our social media and website addresses, empowering you to follow us and access our updates through a diverse array of options.
https://twitter.com/Afleexacademy
https://www.t.me/afleexac
https://www.linkedin.com/.../african-leadership.../
https://www.youtube.com/@aflex2676
https://www.instagram.com/aflexacm/
aflexacademy.gov.et
ነሃሴ 17!
1 ቀን ብቻ ቀረን!
ሁላችንም አረንጓዴ አሻራችንን
ለማሳረፍ ተዘጋጅተናል!
#Ethiopia 🇪🇹
#አረንጓዴ_አሻራ
#600_ሚሊዮን_ችግኝ
#Worldrecord
#GreenLegacy
1 ቀን ብቻ ቀረን!
ሁላችንም አረንጓዴ አሻራችንን
ለማሳረፍ ተዘጋጅተናል!
#Ethiopia 🇪🇹
#አረንጓዴ_አሻራ
#600_ሚሊዮን_ችግኝ
#Worldrecord
#GreenLegacy
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ፕሬዚደንት ዛዲግ አብርሃ ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታየ አጽቀስላሴ ጋር ተወያዩ።
አካዳሚውና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በጋራ በሚሰሩባቸው የአመራር ልማት ፕሮግራሞች ላይ ምክክር ተደርጓል።
የአፍሌክስ ፕሬዚደንት ዛዲግ አብርሃ አካዳሚው በቀጣይ ሶስት ዓመታት ሊሰራቸው ያቀዳቸውን የአመራር ልማት ፕሮግራሞች ለአምባሳደር ታየ አጽቀስላሴ ገልጸዋል።
አካዳሚው በአፍሪካናይዜሽን ፕሮጀክቱ ሊሰራቸው ያቀዳቸውን ተግባራት ከግብ ለማድረስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ትብብር እንደሚያስፈልገው የጠቀሱት አቶ ዛዲግ፤ በተለይም በአፍሪካውያን ለሚደራጀው የምክትል ፕሬዚደንት ዘርፍ፤ ለሚከፈቱ የሁለተኛ ዲግሪ የትምህርት ፕሮግራሞች፤ ከአፍሪካውያን ለሚመረጡ የቦርድ አባላት፤ የአመራር ልማት ማዕከሉ አፍሪካዊ ቅርጽና ይዘት እንዲኖረው በሚደረጉ ስራዎች ውስጥ አፍሪካውያንን በማስተባበር ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የጎላ ሚና እንዲጫወት ጥሪ አቅርበዋል።
ተቋሙን ዓለምአቀፍ የጉባኤ ማዕከል ለማድረግም ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጋር በመሆን ለመስራት ማቀዳቸውን የጠቆሙት አቶ ዛዲግ፤ አካዳሚው ሱሉልታን እንደ ዳቮስ የሚል ፕሮጀክት መንደፉንና ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ህብረት እና ከዓለምአቀፍ ተቋማት ማግኘት የሚገባትን ጥቅም እንድታገኝ በትብብር መስራት እንደሚያስፈልግም ተናግረዋል።
አካዳሚውና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በጋራ በሚሰሩባቸው የአመራር ልማት ፕሮግራሞች ላይ ምክክር ተደርጓል።
የአፍሌክስ ፕሬዚደንት ዛዲግ አብርሃ አካዳሚው በቀጣይ ሶስት ዓመታት ሊሰራቸው ያቀዳቸውን የአመራር ልማት ፕሮግራሞች ለአምባሳደር ታየ አጽቀስላሴ ገልጸዋል።
አካዳሚው በአፍሪካናይዜሽን ፕሮጀክቱ ሊሰራቸው ያቀዳቸውን ተግባራት ከግብ ለማድረስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ትብብር እንደሚያስፈልገው የጠቀሱት አቶ ዛዲግ፤ በተለይም በአፍሪካውያን ለሚደራጀው የምክትል ፕሬዚደንት ዘርፍ፤ ለሚከፈቱ የሁለተኛ ዲግሪ የትምህርት ፕሮግራሞች፤ ከአፍሪካውያን ለሚመረጡ የቦርድ አባላት፤ የአመራር ልማት ማዕከሉ አፍሪካዊ ቅርጽና ይዘት እንዲኖረው በሚደረጉ ስራዎች ውስጥ አፍሪካውያንን በማስተባበር ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የጎላ ሚና እንዲጫወት ጥሪ አቅርበዋል።
ተቋሙን ዓለምአቀፍ የጉባኤ ማዕከል ለማድረግም ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጋር በመሆን ለመስራት ማቀዳቸውን የጠቆሙት አቶ ዛዲግ፤ አካዳሚው ሱሉልታን እንደ ዳቮስ የሚል ፕሮጀክት መንደፉንና ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ህብረት እና ከዓለምአቀፍ ተቋማት ማግኘት የሚገባትን ጥቅም እንድታገኝ በትብብር መስራት እንደሚያስፈልግም ተናግረዋል።
ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ታዋቂ አፍሪካውያን እና ዓለምአቀፍ ሙሁራንን በማፈላለግ በአካዳሚው ውስጥ አስተማሪ ንግግሮችንና ክርክሮችን እንዲደረጉ የሚያስችል አቅም እንዳለው የጠቀሱት አቶ ዛዲግ ለአፍሪካውያን አመራር የልህቀት ሽልማትም በጋራ መስራት የሚቻልበት ዕድል እንዳለ ጠቁመዋል።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታየ አጽቀስላሴ በበኩላቸው ስለ አፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ለውጥ፤ ሽግግር እና ማስፋት ስራዎች የተደረገላቸውን ገለጻ አድንቀው፤ ተቋማዊ ትብብርና ትስስር ፈጥሮ ወደ ስራ መግባት አስፈላጊ መሆኑን ተናግረዋል።
አምባሳደር ታየ አያይዘውም አካዳሚው የሀሳብ ማፍለቂያ ማዕከል ለመሆን የሰነቀው ራዕይ የሀገራችንንም ሆነ የአህጉራችንን ችግር ለመፍታት የሚያግዝ በመሆኑ ቅድሚያ ተሰጥቶት ሊሰራበት እንደሚገባ ጠቁመው፤ ለክፍለ ዘመኑ የሚመጥን አመራር ለማፍራትም የሀሳብ ማመንጫ ማዕከላት የሚኖራቸው ሚና ቀላል ግምት የማይሰጠው በመሆኑ ከአካዳሚው ጋር በትብብር መስራት እንደሚቻል ገልጸዋል።
ኢትዮጵያ ያላትን አቅም ተጠቅማ አፍሪካውያንን በማስተባበር ደረጃ ያለውን ውስንነት የጠቀሱት አምባሳደር ታየ፤ አካዳሚው ያቀደውን ወደ ተግባር እንዲለውጥ በተቋማቸውም ሆነ በግላቸው እንደሚያግዙ ተናግረዋል።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታየ አጽቀስላሴ በበኩላቸው ስለ አፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ለውጥ፤ ሽግግር እና ማስፋት ስራዎች የተደረገላቸውን ገለጻ አድንቀው፤ ተቋማዊ ትብብርና ትስስር ፈጥሮ ወደ ስራ መግባት አስፈላጊ መሆኑን ተናግረዋል።
አምባሳደር ታየ አያይዘውም አካዳሚው የሀሳብ ማፍለቂያ ማዕከል ለመሆን የሰነቀው ራዕይ የሀገራችንንም ሆነ የአህጉራችንን ችግር ለመፍታት የሚያግዝ በመሆኑ ቅድሚያ ተሰጥቶት ሊሰራበት እንደሚገባ ጠቁመው፤ ለክፍለ ዘመኑ የሚመጥን አመራር ለማፍራትም የሀሳብ ማመንጫ ማዕከላት የሚኖራቸው ሚና ቀላል ግምት የማይሰጠው በመሆኑ ከአካዳሚው ጋር በትብብር መስራት እንደሚቻል ገልጸዋል።
ኢትዮጵያ ያላትን አቅም ተጠቅማ አፍሪካውያንን በማስተባበር ደረጃ ያለውን ውስንነት የጠቀሱት አምባሳደር ታየ፤ አካዳሚው ያቀደውን ወደ ተግባር እንዲለውጥ በተቋማቸውም ሆነ በግላቸው እንደሚያግዙ ተናግረዋል።
እኛ #የአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ አመራሮች እና ሰራተኞች ነሐሴ 17፣ 2016 ዓ.ም በአንድ ጀምበር #600_ሚሊዮን_ችግኞችን በመትከል ዓሻራችንን ልናኖር ተዘጋጅተናል::
በአንድ መንፈስ በመላው ኢትዮጵያ ዓሻራችንን እናኑር፡፡ አንድ ከሆን ከዚህም በላይ እንችላለን!
አዋቂዎች ከ20 በላይ፣ ታዳጊወች ከ10 በላይ በመትከል ለሀገር ያለንን ፍቅር፣ ለትውልድ ያለንን ስጦታ በተገቢው ስፍራ እንግለጥ፡፡
ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
በአንድ መንፈስ በመላው ኢትዮጵያ ዓሻራችንን እናኑር፡፡ አንድ ከሆን ከዚህም በላይ እንችላለን!
አዋቂዎች ከ20 በላይ፣ ታዳጊወች ከ10 በላይ በመትከል ለሀገር ያለንን ፍቅር፣ ለትውልድ ያለንን ስጦታ በተገቢው ስፍራ እንግለጥ፡፡
ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
#የአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚን ወክለው በጫካ ፕሮጀክት የችግኝ ተከላ ላይ የተሳተፉ አመራሮች እና ሰራተኞች ነሐሴ 17፣ 2016 ዓ.ም አረንጓዴ ዓሻራቸውን አኑረዋል::
በአንድ መንፈስ በመላው ኢትዮጵያ ዓሻራችንን እናኑር፡፡ አንድ ከሆን ከዚህም በላይ እንችላለን!
በአንድ መንፈስ በመላው ኢትዮጵያ ዓሻራችንን እናኑር፡፡ አንድ ከሆን ከዚህም በላይ እንችላለን!
#የአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ ምክትል ርዕሰ አካዳሚ ወንድዬ ለገሰ (ዶ/ር) አካዳሚውን ወክለው ከሸገር ሲቲ መና አብቹ ክፍለ ከተማ አመራሮችና ሰራተኞች ጋር በመሆን ነሐሴ 17፣ 2016 ዓ.ም አረንጓዴ ዓሻራቸውን አኑረዋል::
በአንድ መንፈስ በመላው ኢትዮጵያ ዓሻራችንን እናኑር፡፡ አንድ ከሆን ከዚህም በላይ እንችላለን!
በአንድ መንፈስ በመላው ኢትዮጵያ ዓሻራችንን እናኑር፡፡ አንድ ከሆን ከዚህም በላይ እንችላለን!
👍2