እኛ #የአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ አመራሮች እና ሰራተኞች ነሐሴ 17፣ 2016 ዓ.ም በአንድ ጀምበር #600_ሚሊዮን_ችግኞችን በመትከል ዓሻራችንን ልናኖር ተዘጋጅተናል::
በአንድ መንፈስ በመላው ኢትዮጵያ ዓሻራችንን እናኑር፡፡ አንድ ከሆን ከዚህም በላይ እንችላለን!
አዋቂዎች ከ20 በላይ፣ ታዳጊወች ከ10 በላይ በመትከል ለሀገር ያለንን ፍቅር፣ ለትውልድ ያለንን ስጦታ በተገቢው ስፍራ እንግለጥ፡፡
ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
በአንድ መንፈስ በመላው ኢትዮጵያ ዓሻራችንን እናኑር፡፡ አንድ ከሆን ከዚህም በላይ እንችላለን!
አዋቂዎች ከ20 በላይ፣ ታዳጊወች ከ10 በላይ በመትከል ለሀገር ያለንን ፍቅር፣ ለትውልድ ያለንን ስጦታ በተገቢው ስፍራ እንግለጥ፡፡
ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)