African Leadership Excellence Academy
2.34K subscribers
2.55K photos
96 videos
6 files
119 links
የኢትዮጵያን ብሎም የአፍሪካን ሁለንተናዊ ሰላም ዲሞክራሲና ልማት በዘላቂነት ለማረጋገጥ የማይተካ ሚና ካላቸው ወሳኝ አካላት አንዱ አሰተማማኝ አቅም ያለው አመራር መኖር በመሆኑ፤ ተከታታይና ሁሉን አቀፍ የአመራር ልማት በሁለም ደረጃ ማካሄድ አስፈሊጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በንድፈ-ኃ
Download Telegram
በመዲናዋ የሚገነቡ ሜጋ ፕሮጀክቶች የነገዋን የአዲስ አበባ መልክ የሚቀይሩና ለኑሮ ምቹ የሚያደርጉ ናቸው - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 8/2016(ኢዜአ)፦ በመዲናዋ የሚገነቡ ሜጋ ፕሮጀክቶች የነገዋን የአዲስ አበባ መልክ የሚቀይሩና ለኑሮ ምቹ የሚያደርጉ ናቸው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የአዲስ ቱሞሮ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ግንባታን አስጀምረዋል፡፡

በተለምዶ ጎተራ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ የሚገነባውን ይህን ፕሮጀክት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከቻይና ኮሙኒኬሽን ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን ጋር በመተባበር እንደሚያከናውኑት ተገልጿል፡፡

ግንባታውም የመኖሪያ ቤትን ጨምሮ ሞሎች የንግድ ማዕከላትና ሌሎች አገልግሎት መስጫ ተቋማትን ያካተተ ነው፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በዚሁ ጊዜ እንዳሉት፤ መንግስት አዲስ አበባን እንደ ስሟ አዲስ እና አበባ ለማድረግ በርካታ የልማት ስራዎችን እያከናወነ ነው፡፡

በዚህ ረገድ ሶስት አሰራሮችን እንደሚከተል ጠቅሰው፤ አንደኛው በመንግስትና በግል አጋርነት የሚለሙ ስራዎችን ለአብነት አንስተዋል፡፡

ዛሬ ግንባታው የተጀመረው የአዲስ ቱሞሮ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ፕሮጀክት ለዚህ ማሳያ መሆኑን አንስተዋል፡፡

ይህና ሌሎች መሰል ፕሮጀክቶችም የነገዋን የአዲስ አበባ መልክ የሚቀይሩና ለኑሮ ምቹ የሚያደርጉ ስለመሆናቸው አብራርተዋል፡፡
ሌላኛው ስራ በመንግስት የሚከናወነው የኮሪደር ልማት መሆኑን የጠቀሱት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ የኮሪደር ልማት በሁሉም አካባቢዎች ፍትሃዊና ተመሳሳይ ልማት እንዲኖር ያስችላል ብለዋል፡፡

በተለያዩ አካባቢዎች የተገነቡ ሜጋ ፕሮጀክቶችን ለማስተሳሰር ሚናው የጎላ መሆኑንም ነው ያነሱት፡፡

በግሉ ዘርፍ የሚከናወነው ስራም ከተማዋን ለመቀየር የሚያግዝ ሶስተኛው አሰራር መሆኑን ጠቅሰው፤ መንግስት ለግሉ ዘርፍ ምቹ ሁኔታ እየፈጠረ መሆኑንም አጽኖት ሰጥተው ተናግረዋል፡፡

አዲስ አበባን ለመቀየር መንግስት እየተከተለው ያለው የፖለቲካ እሳቤ ስራ ብቻ መሆኑን አንስተው፤ ከስራ ውጭ ህልማችንን የምንፈታበት ምንም ነገር የለም ብለዋል።

የከተማዋ ነዋሪዎችም በመዲናዋ እየተከናወኑ ያሉ የልማት ስራዎችን ከመጠቀም ባለፈ በባለቤትነት እንዲንከባከቡና እንዲጠብቁ ጠቅላይ ሚኒስትሩ አስገንዝበዋል፡፡

በሌላ በኩል መንግስት በቅርቡ ተግባራዊ ያደረገው የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ የግሉ ዘርፍ በልማት ስራዎች ላይ በስፋት እንዲሳተፍ በር የከፈተ መሆኑን ጠቁመዋል፡፡

ህገ ወጥ አሰራሮችን ወደ ህጋዊ መስመር ለማስገባት ማሻሻያው ከፍተኛ ሚና እያበረከተ መሆኑንም ተናግረዋል።
👍1
የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር  ከአፍሌክስ ጋር በመተባበር  በሱሉሉታ የአመራር ልማት ማእከል ውስጥ ስልጠና እየሠጠ ይገኛል::

የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር ከአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ  ጋር በመተባበር በሚኒስቴር መ/ቤቱ ድርጅታዊ መዋቅር ክለሳ/ማሻሻያ ጥናት ማዘጋጀት እና በተቋሙ ተልዕኮ ላይ ለመካከለኛ አመራሮች ሱሉልታ በሚገኘው በአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ የአመራር ልማት ማእከል ውስጥ ስልጠና እየሰጠ ይገኛል፡፡

በሚኒስቴር መ/ቤቱ የሥራ አመራር ዋና ሥራ አስፈፃሚ አብዱልጅዋድ መሀመድ ስልጠናው  እሰከ ነሃሴ 10/2016 ዓ.ም እንደሚቆይም  ገልጸዋል::
#AFLEX Seeks Collaborative Support to Enhance #Leadership_Development and #Fundraising_Strategy
#Zadig_Abreha, President of the African Leadership Excellence Academy, emphasized the urgent need for a #Leadership_Development_Program_strategy to effectively execute the AFLEX strategic plan.
#Zadig_Abreha, President of the African Leadership Excellence Academy, and @Charu_Bist, #UNDP_Deputy_Resident_Representative, discussed the development of a leadership development strategy document.
The President stated that AFLEX plans to develop a comprehensive Leadership Development Strategy document during the discussion. “This document will serve as a blueprint for nurturing and advancing leadership within our organization,” he stated. “To bring this vision to fruition, we seek funding from UNDP, which we believe shares our commitment to fostering leadership excellence.”
👍1
“To successfully implement our strategy and maintain our momentum, we need to augment our team with individuals who possess the necessary skills and expertise,” said Mr. Zadig. “Their inclusion in our workforce is crucial to driving our initiatives forward and achieving our objectives on time.”
In conjunction with our leadership strategy, we aim to collaborate on developing a fundraising strategy that aligns with our objectives. “We have always valued our partnership with UNDP and trust that your support will enable us to enhance our human resources and effectively execute our plans.” added Mr. Zadig.
Deputy Resident Representative for the program Affirms Commitment to Leadership Development and Collaborative Progress.
In a recent discussion, MS. Charu Bist, UNDP Deputy Resident Representative, expressed UNDP's unwavering support for AFLEX and its vision. “We recognize the importance of AFLEX initiatives and are dedicated to supporting you in realizing your goals,” she stated, reinforcing the commitment to advancing leadership capacity building for African and Ethiopian leaders.
Ms. Charu emphasized the necessity of partnership in this journey, declaring, “We need to see your progress, which is why we are fully supportive of your vision. UNDP is committed to collaborating with AFLEX to develop a successful Leadership Development Program and a robust fundraising strategy document.”
Recognizing the significant impact of effective leadership on African development, she praised AFLEX for its dedication to enhancing leadership capacity. “UNDP is well aware of the transformative work you are doing,” Ms. Charu remarked. “We believe that investing in leadership development is crucial for empowering future leaders and fostering sustainable growth in the region.”
“We look forward to working closely together to ensure that our collective efforts yield meaningful outcomes,” added Ms. Charu.
👍1
#Upcoming_Event: #Chevening_Scholarship Information Session for #AFLEX_Staff
Date: - August 20, 2024
Time: - 10 am-12 am
Location: - AFLEX Head office, Addis Ababa, Ethiopia
Join us for an informative session about the Chevening Scholarship program designed for AFLEX staff. This event will provide insights into the application process, eligibility criteria, and benefits of the scholarship.
Agenda:
-Introduction to Chevening Scholarships
- Overview of the program and its objectives
- Importance of the scholarship for professional development
- Eligibility and Application Process
- Detailed criteria for AFLEX staff
- Steps to apply and key deadlines
- Tips for a Successful Application
- Insights from previous scholars
- Best practices for crafting your application and essays
- Q&A Session
- Open floor for questions and clarifications
Who Should Attend:
- All AFLEX staff interested in pursuing advanced education opportunities abroad.
We look forward to seeing you there!
👍4
የቅዱስ ጴጥሮስ ሆስፒታል የቴክኒክ ኮሚቴ አባላት የተቋማቸውን የሲቪል ሰርቪስ ሪፎርም በሆስፒታል ደረጃ  በፍኖተ ካርታ መልክ ለማዘጋጀት በአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ የአመራር ልማት ማዕከል ውስጥ ገብተዋል::

የቅዱስ ጴጥሮስ ሆስፒታል የቴክኒክ ኮሚቴ አባላት የሲቪል ሰርቪስ ሪፎርምን በሆስፒታል ደረጃ  በፍኖተ ካርታ መልክ እያዘጋጁ እንደሆነ ዶ/ር አሳምነው ዋቅጅራ  ገልጸዋል፡፡

ይህ የሲቪል ሰርቪስ ሪፎርምን በሆስፒታል ደረጃ  በፍኖተ ካርታ መንገድ የማዘጋጀት ተግባር እሰከ ነሃሴ 11/2016 ዓ.ም ድረስ እንደሚቆይም ዶ/ር አሳምነው  ዋቅጅራ አስታውቀዋል ።

ሱሉልታ የሚገኘው የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ የአመራር ልማት ማዕከል ለተለያዩ ተቋማት ልዩ ልዩ አገልግሎትን በጥራት የሚያቀርብ በመሆኑ በርካታ የሀገር ውስጥ እና ዓለም አቀፍ ተቋማት ከአካዳሚው ጋር እየሰሩ ነው::
ነሐሴ 17፣ 2016 ዓ.ም በአንድ ጀምበር 600 ሚሊዮን ችግኞችን በመትከል ዓሻራችንን እናኑር::

በአንድ መንፈስ በመላው ኢትዮጵያ ዓሻራችንን እናኑር፡፡ አንድ ከሆን ከዚህም በላይ እንችላለን!

አዋቂዎች ከ20 በላይ፣ ታዳጊወች ከ10 በላይ በመትከል ለሀገር ያለንን ፍቅር፣ ለትውልድ ያለንን ስጦታ በተገቢው ስፍራ እንግለጥ፡፡

ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
ነሐሴ 17!
5 ቀናት ቀርተውታል!
ሁላችንም አረንጓዴ አሻራችንን ለማሳረፍ ተዘጋጅተናል!
#Ethiopia 🇪🇹
#አረንጓዴ_አሻራ
#600_ሚሊዮን_ችግኝ
#600_million_seedlings
#Worldrecord
#GreenLegacy
👍2
ነሐሴ 17!
4 ቀናት ቀርተውታል!
ሁላችንም አረንጓዴ አሻራችንን ለማሳረፍ ተዘጋጅተናል!
#Ethiopia 🇪🇹
#አረንጓዴ_አሻራ
#600_ሚሊዮን_ችግኝ
#600_million_seedlings
#Worldrecord
#GreenLegacy
ነሐሴ 17!
3 ቀናት ቀርተውታል!
ሁላችንም አረንጓዴ አሻራችንን ለማሳረፍ ተዘጋጅተናል!
#Ethiopia 🇪🇹
#አረንጓዴ_አሻራ
#600_ሚሊዮን_ችግኝ
#600_million_seedlings
#Worldrecord
#GreenLegacy