የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ አመራርና ሰራተኞች በደቡብ ወሎ ኮምቦልቻ ከተማ ቃሉ ወረዳ ተገኝተው በሸብርተኛዉ ህወሃት ቡድን ከቤት ንብረታቸው ለተፈናቀሉ ወገኖቻችን የምግብ እና ቁሳቁስ ድጋፍ አድርገዋል:: ለወገን ደራሽነታቸውንም በተግባር አሳይተዋል::
እንኳን ለ2014 ዓ.ም አዲስ ዓመት አደረሳችሁ!
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ እውቀትና እውነትን የተላበሱ፣ ለሕዝብ ጥያቄዎች ፈጣን ምላሽ መስጠት የሚችሉ፣ በሥራቸውና በምግባራቸው ብቁ አመራሮችን በየደረጃው በብዛት በመገንባት የኢትዮጵያን ብሎም የአፍሪካን ሁለንተናዊ ብልጽግና በዘላቂነት ለማሳካት፤ በጥናትና ምርምር ላይ የተመሠረተ፣ በንድፈ-ኃሳብ የተደገፈ ተግባር ተኮር፣ ሁለን አቀፍ እና ተደራሽ የአመራር ሥልጠና ሥርዓት መዘርጋትና ማጠናከር፤ ወቅታዊ ሀገራዊና ዓለም አቀፋዊ ጉዳዮች ዙሪያ የሚነሱ ሀሳቦች ላይ ጥናትና ምርምር በማካኄድ፣ ሥጠናዎችን በመስጠት፣ የተለያዩ መድረኮችንና ፎረሞችን በማዘጋጀትና በማማከር የአመራር ልማትን ማሳደግ፤ የአመራር ስልጠናና የማማከር አገልግሎት በመስጠት ለተሳካ ሀገራዊና ተቋማዊ ግንባታ እውን መሆን ኃላፊነቱን መወጣት የሚችል አመራር በማፍራት የብሔረ-መንግስትና ሀገረ-መንግስት ግንባታን ማሳለጥ፣ በሀገር ውስጥ በቀጠናውና በአፍሪካ የአመራር ልማት ፖሊሲ እና ብቃት ማዕቀፍን መሠረት ያደረገ የአመራር ሥልጠና በማካሄድ፣ ተወዳዳሪ ተቋማዊ አደረጃጀት በመፍጠርና በማጠናከር በዘርፉ የልህቀት ማዕከል መሆን፣ የመንግስትና የህዝብ የፖሊሲ ሪፎርሞችን በውጤታማነት መፈፀምና ማስፈፀም የሚችል ብቃት ያለው አመራር መገንባትን አላማ አድርጎ በሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 484/2013 መሰረት የሕግ ሰውነት ያለው ራሱን የቻለ የፌዴራል መንግሥት መሥሪያ ቤት ሆኖ ተጠሪነቱን ለጠቅላይ ሚኒስትሩ በማድረግ የተቋቋመ ተቋም ነው።
አካዳሚው መጪው ዘመን የሰላም፣የደስታና የብልጽግና እንዲሆንላችሁ ይመኛል!
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ እውቀትና እውነትን የተላበሱ፣ ለሕዝብ ጥያቄዎች ፈጣን ምላሽ መስጠት የሚችሉ፣ በሥራቸውና በምግባራቸው ብቁ አመራሮችን በየደረጃው በብዛት በመገንባት የኢትዮጵያን ብሎም የአፍሪካን ሁለንተናዊ ብልጽግና በዘላቂነት ለማሳካት፤ በጥናትና ምርምር ላይ የተመሠረተ፣ በንድፈ-ኃሳብ የተደገፈ ተግባር ተኮር፣ ሁለን አቀፍ እና ተደራሽ የአመራር ሥልጠና ሥርዓት መዘርጋትና ማጠናከር፤ ወቅታዊ ሀገራዊና ዓለም አቀፋዊ ጉዳዮች ዙሪያ የሚነሱ ሀሳቦች ላይ ጥናትና ምርምር በማካኄድ፣ ሥጠናዎችን በመስጠት፣ የተለያዩ መድረኮችንና ፎረሞችን በማዘጋጀትና በማማከር የአመራር ልማትን ማሳደግ፤ የአመራር ስልጠናና የማማከር አገልግሎት በመስጠት ለተሳካ ሀገራዊና ተቋማዊ ግንባታ እውን መሆን ኃላፊነቱን መወጣት የሚችል አመራር በማፍራት የብሔረ-መንግስትና ሀገረ-መንግስት ግንባታን ማሳለጥ፣ በሀገር ውስጥ በቀጠናውና በአፍሪካ የአመራር ልማት ፖሊሲ እና ብቃት ማዕቀፍን መሠረት ያደረገ የአመራር ሥልጠና በማካሄድ፣ ተወዳዳሪ ተቋማዊ አደረጃጀት በመፍጠርና በማጠናከር በዘርፉ የልህቀት ማዕከል መሆን፣ የመንግስትና የህዝብ የፖሊሲ ሪፎርሞችን በውጤታማነት መፈፀምና ማስፈፀም የሚችል ብቃት ያለው አመራር መገንባትን አላማ አድርጎ በሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 484/2013 መሰረት የሕግ ሰውነት ያለው ራሱን የቻለ የፌዴራል መንግሥት መሥሪያ ቤት ሆኖ ተጠሪነቱን ለጠቅላይ ሚኒስትሩ በማድረግ የተቋቋመ ተቋም ነው።
አካዳሚው መጪው ዘመን የሰላም፣የደስታና የብልጽግና እንዲሆንላችሁ ይመኛል!
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ
በአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ስልጠና በመከታተል ላይ ለሚገኙት ዲፕሎማቶች ባቢሎን በሳሎን ቲያትርን ተጋብዘው እየተመለከቱ ነው፡፡
በአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ስልጠና ከወሰዱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰልጣኞች መካከል ስለ አካዳሚው ጠይቀናቸው ይህን ብለውናል፡-
‹‹ወደ አፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ከመጣን ጊዜ ጀምሮ ጥሩ አቀባበል ተደርጎልናል፤ የጊቢው ንፅህና፣ ሁሉም አገልግሎት ስታንዳርዱን የጠበቀና ስልጠናችንን በአግባቡ እንድንከታተል ምቹ ሁኔታን ፈጥሮልናል ለዚህም ማመስገን እፈልጋለሁ፡፡ እኛም ሃላፊነታችንን ተወጥተን የሁላችን የሆነውን ንብረት መጠበቅና መንከባከብ አለብን፡፡››
የትናየት ከተማ
ከሚሲዮን ተመላሽ ዲፕሎማት
የትናየት ከተማ
ከሚሲዮን ተመላሽ ዲፕሎማት
‹‹አካዳሚው የተሟላ አገልግሎት እየሰጠ መሆኑን ተገንዝብያለሁ፤ ስልመናው የሚሰጥበት አዳራሽና የመኝታ አገልግሎቱ የተሟላ ነው፡፡››
ቦል
በኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲፕሎማት /በፕሮቶኮል ዘርፍ/
ቦል
በኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲፕሎማት /በፕሮቶኮል ዘርፍ/