The agreement includes the participation of MoWE staff in leadership development programs offered by AFLEX, exploring opportunities for extending leadership development services, organizing joint events, undertaking joint research and institution-building activities, and facilitating exposure visits and leadership development programs.
Overall, the Mutual Cooperation Document serves as a formal agreement that solidifies the commitment of the involved parties to work together, share knowledge and resources, and achieve their shared objectives. It establishes a foundation for long-term collaboration and sets the stage for fruitful cooperation in areas of mutual interest.
The agreement was signed by Mr. Zadig Abreha, representing AFLEX, and Dr. Ing. Habtamu Itefa, representing MoWE.
Overall, the Mutual Cooperation Document serves as a formal agreement that solidifies the commitment of the involved parties to work together, share knowledge and resources, and achieve their shared objectives. It establishes a foundation for long-term collaboration and sets the stage for fruitful cooperation in areas of mutual interest.
The agreement was signed by Mr. Zadig Abreha, representing AFLEX, and Dr. Ing. Habtamu Itefa, representing MoWE.
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ከውሀ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር ጋር በጋራ መስራት የሚያስችለውን ስምምነት መፈራረሙን በተመለከተ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት መርሀ-ግብሩን እንዲህ ዘግቦታል፡-
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ በበኩላቸው የኢትዮጵያን ብልጽግና ለማረጋገጥ በውሃና ኢነርጂ መስክ የአመራር ልማትን ማጠናከር ያስፈልጋል፡፡
በዘርፉ የሚከናወኑ አቅም ግንባታ ሥራዎችን መነሻ በማድረግ ከልህቀት አካዳሚው ጋር የመግባቢያ ሰነድ መፈረሙንም አመላክተዋል።
ተቋሙን በሰው ኃይል፣ የውሃ ሀብት አስተዳደር፣ በመጠጥ ውሃ፣ በአስተዳደርና ተመሳሳይ ጉዳዮች አቅምን መገንባት ያስፈልጋል ብለዋል፡፡
ከዓለም ባንክ ከሚገኙ ድጋፎች ከኢትዮጵያ ውጪ በተለያዩ ሀገራት ላይ የአቅም ግንባታ ሥልጠናዎች እንደሚደረጉ ጠቅሰው፤ የመግባቢያ ስምምነቱ ተቋሙ ለሥልጠናዎች የሚያወጣውን የውጪ ምንዛሪ እንደሚያስቀር ገልጸዋል።
አካዳሚው ተቋማትንና ሀገርን ለመገንባት የሚያስችል መሆኑን ገለጹት ኢንጂነር ሀብታሙ በቀጣይ የጋራ እቅድን በማውጣትና የሚሰጡ ሥልጠናዎችን በመለየት ሀገሪቱን የውሃ ሀብት በአግባቡ ለመጠቀም መነሻ እንደሚሆን አስረድተዋል።
በዘርፉ የሚከናወኑ አቅም ግንባታ ሥራዎችን መነሻ በማድረግ ከልህቀት አካዳሚው ጋር የመግባቢያ ሰነድ መፈረሙንም አመላክተዋል።
ተቋሙን በሰው ኃይል፣ የውሃ ሀብት አስተዳደር፣ በመጠጥ ውሃ፣ በአስተዳደርና ተመሳሳይ ጉዳዮች አቅምን መገንባት ያስፈልጋል ብለዋል፡፡
ከዓለም ባንክ ከሚገኙ ድጋፎች ከኢትዮጵያ ውጪ በተለያዩ ሀገራት ላይ የአቅም ግንባታ ሥልጠናዎች እንደሚደረጉ ጠቅሰው፤ የመግባቢያ ስምምነቱ ተቋሙ ለሥልጠናዎች የሚያወጣውን የውጪ ምንዛሪ እንደሚያስቀር ገልጸዋል።
አካዳሚው ተቋማትንና ሀገርን ለመገንባት የሚያስችል መሆኑን ገለጹት ኢንጂነር ሀብታሙ በቀጣይ የጋራ እቅድን በማውጣትና የሚሰጡ ሥልጠናዎችን በመለየት ሀገሪቱን የውሃ ሀብት በአግባቡ ለመጠቀም መነሻ እንደሚሆን አስረድተዋል።
የኢትዮጵያን ብልጽግና ለማረጋገጥ በውሃና ኢነርጂ መስክ የአመራር ልማትን ማጠናከር እንደሚያስፈልግ ተገለጸ።
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ እና የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በጋራ ለመሥራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራርመዋል።
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ርዕሰ አካዳሚ አቶ ዛዲግ አብረሃ በስምምነቱ ወቅት እንደገለጹት፤ ፤ በውሃና ኢነርጂ መስክ የሚከናወነው የአመራር ልማት ሥራ በቀጣይ ለአፍሪካ ሀገራትም እንዲተርፍ ይደረጋል ሲሉ አመላክተዋል።
በአሁኑ ወቅተ በዘርፉ የሥልጠና እንጂ የአመራር ልማት ፕሮግራሞች አለመኖራቸውን ጠቅሰው፤ ሀገሪቱ በበርካታ መስኮች የአመራር ልማት መስኮች እንደሚያስፈልጋት ገልጸዋል።
ኢትዮጵያ የውሃ ልማትና ሀብቷን እንድትጠቀም የሚያስችል አመራር መፍጠር ያስፈልጋል ያሉት ርዕሰ አካዳሚው፤ በውሃ ሀብት ልማት ዘርፍ የሚፈጠር አመራር የኢትዮጵያን ዕጣ ፋንታ ይወስናል ብለዋል፡፡
የውሃው ሀብት ከፍተኛ የመሪነትና ቦታና ሥራ የሚያስፈልገው ዘርፍ መሆኑን ገልጸው፤ ኢትዮጵያ የውሃና ኢነርጂ ሀብቷን በተጠቀመች ቁጥር መዳረሻዋ ብልጽግና ይሆናል ሲሉ ተናግረዋል።
አቅም ግንባታው ቀደም ሲል ይወጣ የነበረው የውጪ ምንዛሪ በሀገር ውስጥ ለማስቀረት እንደሚያስችል የጠቆሙት አቶ ዛዲግ፤ በዘርፉ አስፈላጊ የሆኑ የአመራር ልማት ፕሮግራም አመራሮች ተደግፎ ወደ ፊት ለማራመድ ያስችላል ብለዋል፡፡
ኢትዮጵያ ለአፍሪካ የሚተርፍ የአመራር ልማት ሥራዎችን እንደምትሰራ ጠቅሰው፤ በውሃና ኢነርጂ መስክ የሚሠራውን የአመራር ልማት ሥራ በቀጣይ በዘርፉ የተሻለ ውጤት እንደሚያመጣ እምነታቸው መሆኑን ገልጸዋል።
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ እና የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በጋራ ለመሥራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራርመዋል።
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ርዕሰ አካዳሚ አቶ ዛዲግ አብረሃ በስምምነቱ ወቅት እንደገለጹት፤ ፤ በውሃና ኢነርጂ መስክ የሚከናወነው የአመራር ልማት ሥራ በቀጣይ ለአፍሪካ ሀገራትም እንዲተርፍ ይደረጋል ሲሉ አመላክተዋል።
በአሁኑ ወቅተ በዘርፉ የሥልጠና እንጂ የአመራር ልማት ፕሮግራሞች አለመኖራቸውን ጠቅሰው፤ ሀገሪቱ በበርካታ መስኮች የአመራር ልማት መስኮች እንደሚያስፈልጋት ገልጸዋል።
ኢትዮጵያ የውሃ ልማትና ሀብቷን እንድትጠቀም የሚያስችል አመራር መፍጠር ያስፈልጋል ያሉት ርዕሰ አካዳሚው፤ በውሃ ሀብት ልማት ዘርፍ የሚፈጠር አመራር የኢትዮጵያን ዕጣ ፋንታ ይወስናል ብለዋል፡፡
የውሃው ሀብት ከፍተኛ የመሪነትና ቦታና ሥራ የሚያስፈልገው ዘርፍ መሆኑን ገልጸው፤ ኢትዮጵያ የውሃና ኢነርጂ ሀብቷን በተጠቀመች ቁጥር መዳረሻዋ ብልጽግና ይሆናል ሲሉ ተናግረዋል።
አቅም ግንባታው ቀደም ሲል ይወጣ የነበረው የውጪ ምንዛሪ በሀገር ውስጥ ለማስቀረት እንደሚያስችል የጠቆሙት አቶ ዛዲግ፤ በዘርፉ አስፈላጊ የሆኑ የአመራር ልማት ፕሮግራም አመራሮች ተደግፎ ወደ ፊት ለማራመድ ያስችላል ብለዋል፡፡
ኢትዮጵያ ለአፍሪካ የሚተርፍ የአመራር ልማት ሥራዎችን እንደምትሰራ ጠቅሰው፤ በውሃና ኢነርጂ መስክ የሚሠራውን የአመራር ልማት ሥራ በቀጣይ በዘርፉ የተሻለ ውጤት እንደሚያመጣ እምነታቸው መሆኑን ገልጸዋል።
AFLEX and UNESCO Build a powerful alliance to drive African leadership and innovation at the collaboration meeting.
ADDIS ABABA, March 18, 2024: AFLEX and UNESCO held a collaboration meeting at the United Nations Educational, Scientific, and Cultural Organization (UNESCO) Niger Hall.
During the meeting, Mesfin Behailu, the project manager of the Women Leadership Development Program at AFLEX, presented about AFLEX.
He described AFLEX as a place where academic rigor meets worldliness, unlocking the best in Ethiopia and Africa.
He also highlighted the African Davos project and strategic aspirations, emphasizing the nurturing and staging of African leadership.
ADDIS ABABA, March 18, 2024: AFLEX and UNESCO held a collaboration meeting at the United Nations Educational, Scientific, and Cultural Organization (UNESCO) Niger Hall.
During the meeting, Mesfin Behailu, the project manager of the Women Leadership Development Program at AFLEX, presented about AFLEX.
He described AFLEX as a place where academic rigor meets worldliness, unlocking the best in Ethiopia and Africa.
He also highlighted the African Davos project and strategic aspirations, emphasizing the nurturing and staging of African leadership.
👍1
Additionally, he discussed the creation of a marketplace for idea production and dissemination, as well as the establishment of Sululta as a center city for international conferences, like Davos in Geneva.
The aim was to create a positive atmosphere where African issues are prioritized by Africans on African land, while also introducing a leadership award program.
Tilahun Arega, the acting vice chief of the program, presented possible areas of partnership during his session.
Abdulahi Salifu, the UNESCO representative, congratulated the initiatives and emphasized the need to focus on areas of collaboration.
Lydia Gachungi, the UNESCO Regional Adviser for the Safety of Journalists, appreciated the presentation of AFLEX and highlighted numerous potential areas of collaboration.
Throughout the meeting, the UNESCO group actively engaged with the AFLEX team, raising pertinent questions, and providing valuable comments.
The AFLEX team responded with clarity and provided the necessary clarifications, resulting in a fruitful exchange of ideas and perspectives.
In conclusion, Abdulahi Salifu restated UNESCO's commitment to education for citizens and encouraged AFLEX to propose specific points of collaboration.
He also suggested the sharing of a call for proposals through the national commission, facilitating the process of joint initiatives.
The aim was to create a positive atmosphere where African issues are prioritized by Africans on African land, while also introducing a leadership award program.
Tilahun Arega, the acting vice chief of the program, presented possible areas of partnership during his session.
Abdulahi Salifu, the UNESCO representative, congratulated the initiatives and emphasized the need to focus on areas of collaboration.
Lydia Gachungi, the UNESCO Regional Adviser for the Safety of Journalists, appreciated the presentation of AFLEX and highlighted numerous potential areas of collaboration.
Throughout the meeting, the UNESCO group actively engaged with the AFLEX team, raising pertinent questions, and providing valuable comments.
The AFLEX team responded with clarity and provided the necessary clarifications, resulting in a fruitful exchange of ideas and perspectives.
In conclusion, Abdulahi Salifu restated UNESCO's commitment to education for citizens and encouraged AFLEX to propose specific points of collaboration.
He also suggested the sharing of a call for proposals through the national commission, facilitating the process of joint initiatives.
በነቀምቴ የከተማ ግብርና ኢኒሼቲቭ ተጎበኘ።
*******
በአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ርዕሰ አካዳሚ አቶ ዛዲግ አብርሃ የተመራ የፌዴራል የድጋፍና ክትትል ልዑክ ቡድን በከተማ ግብርና ኢኒሼቲቭ የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እየተሰሩ ያሉትን ስራዎች ጎብኝቷል።
በጉብኝቱ ወቅት የወተት፣ የዶሮ፣ የአትክልትና ፈራፌሬ፣ የልማት ስራዎች እንዲሁም የስንዴ ምርትና የአሳ ልማት ተጎብኝተዋል።
በከተማዋ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ እና የህብረተሰቡን ኢኮኖሚ ለማሳደግ እየተሰራ ያለው ስራ አበረታች መሆኑን የጉብኝቱ አባለት ገልፀዋል።
*******
በአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ርዕሰ አካዳሚ አቶ ዛዲግ አብርሃ የተመራ የፌዴራል የድጋፍና ክትትል ልዑክ ቡድን በከተማ ግብርና ኢኒሼቲቭ የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እየተሰሩ ያሉትን ስራዎች ጎብኝቷል።
በጉብኝቱ ወቅት የወተት፣ የዶሮ፣ የአትክልትና ፈራፌሬ፣ የልማት ስራዎች እንዲሁም የስንዴ ምርትና የአሳ ልማት ተጎብኝተዋል።
በከተማዋ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ እና የህብረተሰቡን ኢኮኖሚ ለማሳደግ እየተሰራ ያለው ስራ አበረታች መሆኑን የጉብኝቱ አባለት ገልፀዋል።
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
በአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ርዕሰ አካዳሚ አቶ ዛዲግ አብርሃ የተመራው የፌዴራል መንግስት የድጋፍ እና ክትትል ቡድን በምስራቅ ወለጋ ዞን እየተካሔዱ ያሉትን የተለያዩ የልማት ስራዎች መጎብኘቱን በተመለከተ የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን (ኢቢሲ) በዚህ መልክ ዘግቦታል፦
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ እንደ ስሙ አፍሪካዊ ተቋም ለመሆን ከጀመራቸው የሪፎርም፤ ማስፋት እና ሽግግር ስራዎች መካከል ቀዳሚውን ፕሮጀክት በዚህ አጭር ቪዲዮ ውስጥ ያገኙታል።
የአፍሪካ መሪዎችንም ከሌላው አህጉር መሪዎች ጋር በማገናኘት እና በማስተሳሰር አፍሪካ ከዓለም ሀገራት ማግኘት የሚገባትን ጥቅም እንድታገኝ የሚያስችሉ ሰፋፊ የአመራር ልማት ስራዎችን ለመስራት ስትራቴጂ መዘጋጀቱንም ርዕሰ አካዳሚው ተናግረዋል።
አፍሌክስን የዓለም አቀፍ የኮንፈረንስ ማዕከል ለማድረግም ሱሉሉታን እንደ ዳቮስ የሚል ፕሮጀክት ተቀርጾ እየተሰራ እንደሆነና ይህንኑ ዓላማ ለማሳካት በሚደረገው ጥረት ውስጥ የUN ተቋማት ዓለም አቀፍ ስብሰባዎችን በአፍሌክስ ውስጥ እንዲያደርጉ አቶ ዛዲግ ግብዣ አቅርበዋል።
ኢትዮጵያውያንን እና አፍሪካውያንን በአመራር ልማት ፕሮግራም ለማብቃት ከዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ጋር በትብብር መስራት ተገቢ በመሆኑም UN ኢትዮጵያ ድጋፍ እንዲያደርግም አቶ ዛዲግ ጠይቀዋል።
የ UN Development Coordination Office Regional Director for Africa, Yacoub Ali EI-Hillo ስለ አፍሌክስ ፕሮጀክቶች እና የአመራር ልማት ፕሮግራሞች በተደረገላቸው ማብራሪያ መደሰታቸውን ጠቅሰው፤ ለአካዳሚው የሚጠቅሙ ሀሳቦችን እና አስተያየቶችን የሰጡ ሲሆን እንዲብራሩላቸው ባነሷቸው ጥያቄዎች ላይም ርዕሰ አካዳሚው ሰፊ ማብራሪያ ሰጥተዋል።
አፍሌክስን የዓለም አቀፍ የኮንፈረንስ ማዕከል ለማድረግም ሱሉሉታን እንደ ዳቮስ የሚል ፕሮጀክት ተቀርጾ እየተሰራ እንደሆነና ይህንኑ ዓላማ ለማሳካት በሚደረገው ጥረት ውስጥ የUN ተቋማት ዓለም አቀፍ ስብሰባዎችን በአፍሌክስ ውስጥ እንዲያደርጉ አቶ ዛዲግ ግብዣ አቅርበዋል።
ኢትዮጵያውያንን እና አፍሪካውያንን በአመራር ልማት ፕሮግራም ለማብቃት ከዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ጋር በትብብር መስራት ተገቢ በመሆኑም UN ኢትዮጵያ ድጋፍ እንዲያደርግም አቶ ዛዲግ ጠይቀዋል።
የ UN Development Coordination Office Regional Director for Africa, Yacoub Ali EI-Hillo ስለ አፍሌክስ ፕሮጀክቶች እና የአመራር ልማት ፕሮግራሞች በተደረገላቸው ማብራሪያ መደሰታቸውን ጠቅሰው፤ ለአካዳሚው የሚጠቅሙ ሀሳቦችን እና አስተያየቶችን የሰጡ ሲሆን እንዲብራሩላቸው ባነሷቸው ጥያቄዎች ላይም ርዕሰ አካዳሚው ሰፊ ማብራሪያ ሰጥተዋል።
የአፍሌክስ ርዕሰ አካዳሚ አቶ ዛዲግ አብርሃ ከUN Development Coordination Office Regional Director for Africa, Yacoub Ali EI-Hillo ጋር ተወያዩ።
አቶ ዛዲግ አብርሃ በአፍሌክስ ሪፎርም (Reform)፤ ማስፋት (Scaling Up) እና ሽግግር ፕሮጀክቶች ዙሪያ ለ ያኮብ አሊ Yacoub Ali EI-Hillo (Transformation) ገለጻ አድርገዋል።
አፍሌክስ በተለያዩ መሪዎች እና ተቋማት መካካል ያለውን ክፍተት ለመሙላት እንደ ድልድይ ሆኖ እየሰራ እንደሆነ ርዕሰ አካዳሚው ተናግረዋል።
በአፍሪካ ውስጥ ያሉ መሪዎችን በአመራር ልማት ፕሮግራም ማዕቀፍ ውስጥ እርስ በእርስ እንዲገናኙ በማድረግ፤ አፍሪካ ከአጀንዳ ተቀባይነት ወደ አጀንዳ ሰጭነት የምትሸጋገርበትን አቅም እና ዕድል እንድታገኝ የሚያስችል አራት የጠቅላላ እና ሰላሳ ስምንት ልዩ የአመራር ልማት ፕሮግራሞችን ቀርጾ በሶሰት ዓመት ውስጥ ለመፈጸም በመስራት ላይ እንደሆነም አቶ ዛዲግ ገልጸዋል።
አቶ ዛዲግ አብርሃ በአፍሌክስ ሪፎርም (Reform)፤ ማስፋት (Scaling Up) እና ሽግግር ፕሮጀክቶች ዙሪያ ለ ያኮብ አሊ Yacoub Ali EI-Hillo (Transformation) ገለጻ አድርገዋል።
አፍሌክስ በተለያዩ መሪዎች እና ተቋማት መካካል ያለውን ክፍተት ለመሙላት እንደ ድልድይ ሆኖ እየሰራ እንደሆነ ርዕሰ አካዳሚው ተናግረዋል።
በአፍሪካ ውስጥ ያሉ መሪዎችን በአመራር ልማት ፕሮግራም ማዕቀፍ ውስጥ እርስ በእርስ እንዲገናኙ በማድረግ፤ አፍሪካ ከአጀንዳ ተቀባይነት ወደ አጀንዳ ሰጭነት የምትሸጋገርበትን አቅም እና ዕድል እንድታገኝ የሚያስችል አራት የጠቅላላ እና ሰላሳ ስምንት ልዩ የአመራር ልማት ፕሮግራሞችን ቀርጾ በሶሰት ዓመት ውስጥ ለመፈጸም በመስራት ላይ እንደሆነም አቶ ዛዲግ ገልጸዋል።