#News | ኢትዮቴሌኮም 10 በመቶ ድርሻን ከሚቀጥለው ሳምንት ጀምሮ መሸጥ እንደሚጀምር አስታወቀ።
#ካፒታል
ግዙፉና መንግስታዊዉ የቴሌኮም አቅራቢያ ድርጅት የሆነዉ ኢትዮቴሌኮም 10 በመቶ ድርሻዉን ለህዝብ መሸጥ እንደሚጀምር ተሰምቷል ።
በኢትዮጵያ 130 ዓመታት ገደማ በመንግሥት በብቸኝነት ተይዞ የነበረዉን የቴሌኮም ዘርፍ ከረቡዕ ጥቅምት 6 ቀን 2017 ዓ.ም. ለግል ባለሃብቱ በይፋ መሸጥ እንደሚጀምር ከተቋሙ የተገኘው መረጃ ያመላክታል ።
#Ethiotelecom
#ካፒታል
ግዙፉና መንግስታዊዉ የቴሌኮም አቅራቢያ ድርጅት የሆነዉ ኢትዮቴሌኮም 10 በመቶ ድርሻዉን ለህዝብ መሸጥ እንደሚጀምር ተሰምቷል ።
በኢትዮጵያ 130 ዓመታት ገደማ በመንግሥት በብቸኝነት ተይዞ የነበረዉን የቴሌኮም ዘርፍ ከረቡዕ ጥቅምት 6 ቀን 2017 ዓ.ም. ለግል ባለሃብቱ በይፋ መሸጥ እንደሚጀምር ከተቋሙ የተገኘው መረጃ ያመላክታል ።
#Ethiotelecom
#Ethiotelecom
መንግሥት ከኢትዮ ቴሌኮም ኩባንያ የ10 በመቶ ድርሻ ሽያጭ ከ25 እስከ 28 ቢሊዮን ብር ገቢ እንደሚጠብቅ ዋዜማ ከምንጮቿ ሰምታለች። አንድ ሰው ከኩባንያው ሊገዛ የሚችለው ዝቅተኛ እና ከፍተኛ የአክስዮን መጠንም እንደተወሰነ ዋዜማ ተረድታለች። ከኩባንያው ድርሻ ለመግዛት የተፈቀደላቸው፣ ኢትዮጵያዊያንና በውጭ የሚኖሩ ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ብቻ እንደኾኑ ምንጮች ገልጸዋል። ኩባንያው በቴሌብር አማካኝነት ነገ የ10 በመቶ ድርሻውን መሸጥ እንደሚጀምር ይጠበቃል።
መንግሥት ከኢትዮ ቴሌኮም ኩባንያ የ10 በመቶ ድርሻ ሽያጭ ከ25 እስከ 28 ቢሊዮን ብር ገቢ እንደሚጠብቅ ዋዜማ ከምንጮቿ ሰምታለች። አንድ ሰው ከኩባንያው ሊገዛ የሚችለው ዝቅተኛ እና ከፍተኛ የአክስዮን መጠንም እንደተወሰነ ዋዜማ ተረድታለች። ከኩባንያው ድርሻ ለመግዛት የተፈቀደላቸው፣ ኢትዮጵያዊያንና በውጭ የሚኖሩ ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ብቻ እንደኾኑ ምንጮች ገልጸዋል። ኩባንያው በቴሌብር አማካኝነት ነገ የ10 በመቶ ድርሻውን መሸጥ እንደሚጀምር ይጠበቃል።
#Ethiotelecom
#Telebirr
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ለጊዜው የሞባይል ገንዘብ ግብይት ገደብ አነሳ! ለጊዜው የተነሳው ከባንክ ወደ ቴሌ ብር ለሚደርግ የገንዘብ ዝውውር ብቻ እንደሆነ ተነግሯል።
መንግስት የኢትዮ ቴሌኮምን 10 በመቶ ድርሻ ወደ ገበያ ማውጣቱ ይታወቃል። ይህን ተከትሎ ባንኮች ከአክስዮን ግዢ ጋር በተገናኘ በቀላሉ ገንዘብ እየለቀቁ እንዳልሆነ ተሰምቷል። የሞባይል ገንዘብ ግብይት ገደብ የተነሳውም ኢትዮ ቴሌኮም ለገበያ ያቀረበውን የአክሲዮን ሽያጭ ሂደቱን እስኪያጠናቅቅ ድረስ ነው።
መረጃው ከሸገር ኤፍ ኤም 102.1 ነው!
@Etstocks
#Telebirr
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ለጊዜው የሞባይል ገንዘብ ግብይት ገደብ አነሳ! ለጊዜው የተነሳው ከባንክ ወደ ቴሌ ብር ለሚደርግ የገንዘብ ዝውውር ብቻ እንደሆነ ተነግሯል።
መንግስት የኢትዮ ቴሌኮምን 10 በመቶ ድርሻ ወደ ገበያ ማውጣቱ ይታወቃል። ይህን ተከትሎ ባንኮች ከአክስዮን ግዢ ጋር በተገናኘ በቀላሉ ገንዘብ እየለቀቁ እንዳልሆነ ተሰምቷል። የሞባይል ገንዘብ ግብይት ገደብ የተነሳውም ኢትዮ ቴሌኮም ለገበያ ያቀረበውን የአክሲዮን ሽያጭ ሂደቱን እስኪያጠናቅቅ ድረስ ነው።
መረጃው ከሸገር ኤፍ ኤም 102.1 ነው!
@Etstocks