ET Securities
646 subscribers
572 photos
7 videos
26 files
287 links
At Et securities our aim is in creating condusive space concerning capital markets and financial markets so as to enable learning and awareness creation to the society.

Support us https://t.me/boost/Etstocks

https://www.youtube.com/@etstocks
Download Telegram
Wegagen_Bank_S_C_Prospectus_05675dcb1d.pdf
1.3 MB
On January 10, Wegagen Bank made history as the first company to go public on the Ethiopian Securities Exchange (ESX).

Above is the official prospectus released by the bank.

ወጋገን ባንክ ጥር 02፣ 2017 የመጀመሪያው የኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ላይ በይፋ የቀረበ ኩባንያ መሆኑ ይታወቃል።

ከላይ ባንኩ የቀረበውን ፕሮስፔክተስ ተያይዟል።

Website | LinkedIn |YouTube| Facebook|TikTok| X|
Wegagen Bank S.C. Share Prospectus: Analysis for Investors

Check it👇
Https://www.condoaddis.com/250211-1

Source~Aksion
የኢትዮጲያ ብሄራዊ ባንክ 3 የወለድ አይነት/ተመኖች ላይ ያለው ወቅታዊ መረጃ!

#ዝቅተኛ_የተቀማጭ_ገንዘብ_ወለድ_መጠን 7 በመቶ ነው! ይህም ማለት ባንክ ቤት ገንዘብ በቁጠባ ለሚያስቀምጡ የሚታሰበው የወለድ መጠን 7 በመቶ ነው፡፡

#የግምጃ_ቤት_ሰነድ_የወለድ_መጠን 15.17 በመቶ ነው! ይህም ማለት መንግስት የሚያቀርባቸውን የግምጃ ቤት ሰነዶች ለሚገዙ ተቋማት እና ግለሰቦች የክፍያ ወቅቱን ጠብቆ የሚታሰበው የወለድ መጠን 15.17 በመቶ ነው፡፡

#የብሔራዊ_ባንክ_የወለድ_ተመን 15 በመቶ ነው! ይህም ማለት ንግድ ባንኮች ከብሄራዊ ባንክ ብድር በፈለጉ ጊዜ ሲበደሩ ለብሄራዊ ባንኩ የሚከፍሉት ወይም የሚታሰብባቸው የወለድ መጠን 15 በመቶ ነው፡፡  የፖሊሲ ወለድ ተመን በመባል የሚታወቀው ይህ ወለድ የንግድ ባንኮች የብድር ወለድ የመነሻ ተመን ሆኖ ያገለግላል፡፡

#ለማስታወስ፦ የንግድ ባንኮች የብድር ወለድ በባንኮቹ እና በደንበኞች መካከል በድርድር የሚወሰን ነው።

Source: theethiopianeconomistview
@Estocks
Ethio Telecom Hits 61.9 Billion Birr Revenue amid extended IPO

💰 Ethio Telecom generated 61.9 billion birr in revenue, marking a 40% increase compared to the same period last year.

📈 The company's EBITDA reached 32.8 billion birr, showing a 60% year-over-year growth.

📲 Telebirr’s user base expanded to 51 million, gaining 10 million new users in just one year.

💳 The total transactions processed through Telebirr hit 1 trillion birr, up from 910 billion birr last year.

📡 Ethio Telecom faces growing competition from Safaricom Ethiopia, and a third telecom operator is expected to enter the market by 2025.
Nostro and Vostro accounts

These two types of bank accounts used for international transactions. The main difference between them lies in the perspective of the bank holding the account:

Nostro Account
- A Nostro account is an account that a bank holds in a foreign currency at another bank.
- From the perspective of the bank holding the account, it is "our" account (Nostro is Latin for "ours").
- The account is used to facilitate international transactions, such as foreign exchange trades, cross-border payments, and investments.

Vostro Account
- A Vostro account is an account that a bank holds for another bank in the local currency.
- From the perspective of the bank holding the account, it is "your" account (Vostro is Latin for "yours").
- The account is used to facilitate international transactions, such as correspondent banking relationships.

Example to show the difference:

- Bank A (in the US) holds a Nostro account in euros at Bank B (in Ethiopia).
- From Bank A's perspective, this is a Nostro account.
- From Bank B's perspective, this is a Vostro account, as it is holding the account for Bank A.

@etstocks
Six-Month Monetary and External Sector Developments.pdf
2.2 MB
የኢትዮጲያ ብሄራዊ ባንክ ያለፈውን 6 ወር ኢኮኖሚያዊ አፈጻጸም ሪፖርት ይፋ አድርጓል።

- የዋጋ ግሽበት ባለፈው አመት ከነበረበት 29.4 በመቶ በ13.9 በመቶ በመቀነስ ወደ 15.5 በመቶ ዝቅ ብሏል ሲል ብሄራዊ ባንክ ገልጿል።

- የወርቅ የወጪ ንግድ በ735% አድጓል። ይህም ከ161 ሚሊየን ዶላር ወደ 1.36 ቢሊዮን ዶላር ከፍ ማለቱን ተነግሯል።

- የቡና የወጪ ንግድ በ60% ያደገ ሲሆን፣ ያለፈው አመት ከነበረው ተመሳሳይ ጊዜ ከ 574 ሚሊዮን ዶላር ወደ 918 ሚሊዮን ዶላር አድጓል።

- አጠቃላይ የወጪ ንግድ በ6 ወራት ውስጥ ከ1.6 ቢሊዮን ዶላር በ104.3% በማደግ ወደ 3.3 ቢሊዮን ዶላር ከፍ ብሏል።

- ከውጭ የሚገቡ ምርቶች በ4% የቀነሱ ሲሆን ከ8.99 ቢሊዮን ዶላር ወደ 8.63 ቢሊዮን ዶላር ወርዷል።

- በባንኮች የሚደረጉ የግለሰቦች ዝውውር በ23.3% የጨመረ ሲሆን ይህም ከ1.48 ቢሊዮን ዶላር ወደ 1.83 ቢሊዮን ዶላር ደርሷል።

- የኢንተርባንክ የገንዘብ ገበያ ግብይት በከፍተኛ ደረጃ እየሰፋ በመሄዱ በመጀመሪያው ሳምንት ከነበረው ከ1.6 ቢሊዮን ብር በአስራ ሁለተኛው ሳምንት ወደ 183.3 ቢሊዮን ብር አድጓል።

መረጃው ከብሄራዊ ባንክ ግማሽ አመት ሪፖርት የተወሰደ ነው።



ምንጭ~ብሔራዊ ባንክ
https://www.condoaddis.com/wp-content/uploads/2025/02/Six-Month-Monetary-and-External-Sector-Developments.pdf
የንብ ባንክ አዲስ የክፍያ ሥርአት አስጀመረ

የንብ ኢንተርናሽናል ባንክ ያስጀመራቸው የክፍያ ሥርአት ሁለት ዓይነት ሲሆኑ እነሱም ንብ አምበር ፔይ እና ንብ ፔይስትሪም የተሰኙ የዲጅታል አገልግሎት መተግበሪያዎች ናቸው፡፡

የመተግበሪያዎቹ ሥራ ማስጀመር በተዘጋጀው ፕሮግራም ላይ የባንኩ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ሔኖክ ከበደ ባደረጉት ንግግር፣ “ወደ ሥራ ከሚገቡት ፕሮጀክቶች አንዱ የሆነው ንብ አምበር ፔይ በንግድ ሥራ ላይ ለተሰማሩ የባንካችን ደንበኞች ለሚሰጡት አገልግሎት ከደንበኞቻቸው የሚከፈሉ ክፍያዎችን በቀላሉ በአስተማማኝ መንገድ በመተግበር፤ ክፍያን ከመቀበያነት በተጨማሪ ደንበኞች የንግድ እንቅስቃሴያቸውን በቀላሉ በእጅ ስልካቸው የሚከታተሉበትን መንገድ ተግባራዊ አድርጓል” ብለዋል።

ሁለተኛው ወደ ሥራ የሚገባው የክፍያ ስርዓት ንብ ፔይስትሪም የተሰኘው የአገልግሎት መተግበሪያ ሲሆን፤ በበይነ መረብ የሚደረጉ ግብይቶችን ለማቀላጠፍ ታስቦ የተተገበረ ሲሆን ይህን መተግበሪያ በመጠቀም የንግዱ ማኅበረሰብ ለሚሰጧቸው አገልግሎቶች ክፍያቸውን በኦንላይን መቀበል የሚያስችላቸው መሆኑ ዋና ሥራ አስፈጻሚው አስረድተዋል፡፡

ማንበብ ይቀጥሉ 👇
Condoaddis.com/250214-1
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
አስገዳጅ የባንኮች ውህደት እንደሚኖር ብሄራዊ ባንክ ገለፀ!!

አስገዳጅ የባንኮች ውህደት እንደሚኖር የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ገዥ ማሞ እስመለአለም ምህረቱ ገለፁ።

እንደ ገዥው ገለፃ ዋነኛ አላማው ችግር ያለባቸውን ባንኮች ለማዳን ነው።

በቅርቡ የፀደቀው የባንክ ስራ አዋጅ የባንኮችን ውህደት በተመለከተ የገለፀ ሲሆን ዝርዝር የአፈፃፀም መመሪያ እየተጠበቀ ነው።

ብሄርን መሰረት አድርገው ስለተመሰረቱ ባንኮች በውህደት ወቅት ስለ ሚያጋጥም ተግዳሮት የተጠየቂት አቶ ማሞ ውህደትን ጨምሮ አጠቃላይ የባንክ ስራ በህግ እንደሚመራ አስታውሰው፣ "ከዚህ አኳያ ከብሄር ጋር ተያይዞ የሚነሳው ጉዳይ በተለይ በአስገዳጅነት የሚፈፀም ውህደት ላይ የሚኖረው ተፅእኖ አናሳ ነው፣" ብለዋል።
የብር ምንዛሪ ከዶላር ጋር ያለው ግብይት በፍጥነት እየሰፋ ነው። 1 ዶላር እስከ 148 ብር ዋጋ በውጭ ምንዛሬ ቢሮዎች የደረሰ ሲሆን ይህም የገንዘብ ገበያው ላይ ጫና እየደረሰ ነው።
ማንበብ ይቀጥሉ
condoaddis.com/250115-1