የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በ2 ወር 282 ሚሊዮን ዶላር በላይ የውጭ ምንዛሬ መስጠቱን አስታወቀ!!
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከሐምሌ 22, 2016 እስከ መስከረም 30, 2017 ድረስ ለዋና ዋና ዘርፎች 282,459,436 ዶላር ለበርካታ ደንበኞች መደልደሉ ተገልጿል።
የውጭ ምንዛሬ ፈቃድ የተሠጣቸው፡-
- መድሃኒቶች እና የህክምና አቅርቦቶች፡ 208.3 ሚሊዮን ዶላር
- ማሽነሪዎች፡ 42.8 ሚሊዮን ዶላር
- ጥሬ ዕቃዎች እና የፍጆታ ዕቃዎች፡ 18.2 ሚሊዮን ዶላር
- የአገልግሎት ክፍያ እና ልዩ ልዩ፡ 13.2 ሚሊዮን ዶላር
ሆኖም ደንበኞቹ የተጠቀሙት 28 በመቶ ብቻ መሆኑን ተገልጿል።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የውጭ ምንዛሬ አስተዳደር ማሻሻያውን ተከትሎ የውጭ ምንዛሬ ምንጩን ለማሣደግ ተወዳዳሪ የምንዛሬ ተመን በመስጠት እየሠራሁ ነው ብሏል።
ምንጭ ~ ቅዳሜገበያ @Etstocks
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከሐምሌ 22, 2016 እስከ መስከረም 30, 2017 ድረስ ለዋና ዋና ዘርፎች 282,459,436 ዶላር ለበርካታ ደንበኞች መደልደሉ ተገልጿል።
የውጭ ምንዛሬ ፈቃድ የተሠጣቸው፡-
- መድሃኒቶች እና የህክምና አቅርቦቶች፡ 208.3 ሚሊዮን ዶላር
- ማሽነሪዎች፡ 42.8 ሚሊዮን ዶላር
- ጥሬ ዕቃዎች እና የፍጆታ ዕቃዎች፡ 18.2 ሚሊዮን ዶላር
- የአገልግሎት ክፍያ እና ልዩ ልዩ፡ 13.2 ሚሊዮን ዶላር
ሆኖም ደንበኞቹ የተጠቀሙት 28 በመቶ ብቻ መሆኑን ተገልጿል።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የውጭ ምንዛሬ አስተዳደር ማሻሻያውን ተከትሎ የውጭ ምንዛሬ ምንጩን ለማሣደግ ተወዳዳሪ የምንዛሬ ተመን በመስጠት እየሠራሁ ነው ብሏል።
ምንጭ ~ ቅዳሜገበያ @Etstocks
አሃዱ ባንክ ያለመያዣ ብድር መስጠት ሊጀምር መሆኑን አስታወቀ
በጥቃቅንና አነስተኛ ንግድ ወይም በማምረት ስራ ላይ ለተሰማሩ የዘርፉ አንቀሳቃሾች ያለመያዣ ብድር ለመስጠት የመጨረሻ ምዕራፍ ላይ መድረሱን አስታዉቋል።
ባንኩ እንዳለው የገንዘብ እንቅስቃሴ ወይም (Cash flow) መሰረት ያደረገ ሲሆን፣ ይም "ማሕደር" የተባለ ቀላልና አመቺ የቴክኖሎጂ መተግበሪያን በመጠቀም ተበዳሪዎች የንብረት ዋስትና ማቅረብ ሳያስፈልጋቸው ብድር እንዲያገኙ ያስችላቸዋል ብለዋል።
በዚህም ባንኩ "ከብዙዎች ለብዙዎች" የሚለውን መርሕ ተግባራዊ በማድረግ በጥቃቅን እና አነስተኛ የስራ ዘርፍ ለተሠማሩ የኢኮኖሚ አንቀሳቃሾች ያለመያዣ የብድር አገልገሎት ይሰጣል ተብሏል።
አሃዱ ባንክ አጠቃላይ ከሚሰጠው የብድር መጠን እስከ 25% የሚሆነውን ድርሻ ለዚህ ዘርፍ መመደብ የተገለፀ ሲሆን ይሀንን ተግባራዊ ለማድረግ ባንኩ ከኤስኤንቪ (SNV)፣ የኔዘርላንድ ልማት ድርጅት እና ከኬኤምዲ አፕሲስ (KMD Apsis) ጋር እንደሚሰራ አስታዉቋል ።
Source: capitalethiopia @Etstocks
በጥቃቅንና አነስተኛ ንግድ ወይም በማምረት ስራ ላይ ለተሰማሩ የዘርፉ አንቀሳቃሾች ያለመያዣ ብድር ለመስጠት የመጨረሻ ምዕራፍ ላይ መድረሱን አስታዉቋል።
ባንኩ እንዳለው የገንዘብ እንቅስቃሴ ወይም (Cash flow) መሰረት ያደረገ ሲሆን፣ ይም "ማሕደር" የተባለ ቀላልና አመቺ የቴክኖሎጂ መተግበሪያን በመጠቀም ተበዳሪዎች የንብረት ዋስትና ማቅረብ ሳያስፈልጋቸው ብድር እንዲያገኙ ያስችላቸዋል ብለዋል።
በዚህም ባንኩ "ከብዙዎች ለብዙዎች" የሚለውን መርሕ ተግባራዊ በማድረግ በጥቃቅን እና አነስተኛ የስራ ዘርፍ ለተሠማሩ የኢኮኖሚ አንቀሳቃሾች ያለመያዣ የብድር አገልገሎት ይሰጣል ተብሏል።
አሃዱ ባንክ አጠቃላይ ከሚሰጠው የብድር መጠን እስከ 25% የሚሆነውን ድርሻ ለዚህ ዘርፍ መመደብ የተገለፀ ሲሆን ይሀንን ተግባራዊ ለማድረግ ባንኩ ከኤስኤንቪ (SNV)፣ የኔዘርላንድ ልማት ድርጅት እና ከኬኤምዲ አፕሲስ (KMD Apsis) ጋር እንደሚሰራ አስታዉቋል ።
Source: capitalethiopia @Etstocks
" ኢትዮ ቴሌኮም የሰነደ ሙዓለ ነዋዮች ግብይት አገናኝነት (broker) ፈቃድ አግኝቷል " - ብሩክ ታዬ (ዶ/ር)
ሙሉ በሙሉ በመንግሥት ባለቤትነት የተያዘው ኢትዮ ቴሌኮም ለአገር ውስጥ ባለሀብቶች ለመሸጥ ያቀደውን 10 በመቶ ድርሻውን፣ የራሱን የቴሌብር መተግበሪያ በመጠቀም ራሱ እንዲያገበያይ እንደተፈቀደለት ሪፖርተር ጋዜጣ አስነብቧል።
ከኢትዮ ቴሌኮም ጠቅላላ ሀብት ውስጥ አሥር በመቶ የሚሆነው በአክሲዮን ተከፋፍሎ በሚቀጥለው ሳምንት ከረቡዕ ጥቅምት 6 ቀን 2017 ዓ.ም. ጀምሮ ለሽያጭ የሚያቀርብ ሲሆን፣ መንግሥት ቀደም ብሎ በወሰነው መሠረት የኩባንያው አክሲዮኖች ለአገር ውስጥ አክሲዮን ገዥዎች ይሸጣል።
የኢትዮጵያ ሙዓለ ነዋይ ገበያ የኢትዮ ቴሌኮምን አሥር በመቶ ድርሻ በማገበያየት አገልግሎቱን እንደሚጀምር ከዚህ ቀደም ተግልጾ የነበረ ቢሆንም፣ ይህ ዕቅድ ተቀይሮ ኢትዮ ቴሌኮም ራሱ ለሕዝብ የሚያቀርበውን ድርሻ በቴሌብር መተግበሪያው በመጠቀም እንዲያገበያይ እንደተፈቀደለት ለማወቅ ተችሏል።
ማክሰኞ መስከረም 28 ቀን 2016 ዓ.ም. በለንደን በተካሄደው የአፍሪካ ኢንቨስትመንት ኮንፈረንስ ላይ የተሳተፉት የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ብሩክ ታዬ (ዶ/ር)፣ በኢትዮጵያ ስላሉ የኢንቨስትመንት ዕድሎች ሲያብራሩ የኢትዮ ቴሌኮም አሥር በመቶ ድርሻ በቀጣዩ ሳምንት ለገበያ እንደሚቀርብ አረጋግጠዋል።
በኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ነዋዮች ገበያ በቀጣዩ ወር በይፋ ሥራ እንደሚጀምር የተናገሩት ብሩክ (ዶ/ር)፣ ኢትዮ ቴሌኮም እንዲሸጥ የተፈቀደለትን 10 በመቶ ድርሻውን በኢትዮጵያ የሰነደ መዋዕለ ነዋዮች ገበያ አማካይነት ሳይሆን የራሱን የቴሌብር መተግበሪያ በመጠቀም ለሽያጭ እንደሚያቀርብና የግብይት ሒደቱም በኩባንያው እንደሚፈጸም አስታውቀዋል።
የመጀመሪያ ዙር የሕዝብ አክሲዮን ሽያጭ (Initial Public Offering) ከፍተኛ ወጪ የሚጠይቅ በመሆኑ፣ ይህ ሒደት ተዘሎ ኩባንያው ራሱ በቀጥታ አክሲዮኖቹን እንደሚሸጥ ገልጸዋል።
ኢትዮ ቴሌኮም የሰነደ ሙዓለ ነዋዮች ግብይት አገናኝነት (broker) ፈቃድ ከኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለሥልጣን ያገኘ መሆኑን የጠቀሱት ብሩክ (ዶ/ር)፣ ይህም ኩባንያው የራሱን አሥር በመቶ ድርሻ በቀጥታ ለአገር ውስጥ ኢንቨስተሮች መሸጥ እንደሚያስችለው አስረድተዋል።
በኢትዮጵያ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ሰነደ ሙዓለ ነዋዮችን ለማገበያየት የተቋቋመው የኢትዮጵያ ሰነደ ሙዓለ ነዋዮች ገበያ፣ በሚቀጥለው ወር በይፋ አገልግሎት መስጠት እንደሚጀምርም ተናግረዋል።
የተመሠረተበትን 130ኛ ዓመት ዘንድሮ የሚያከብረው ኢትዮ ቴሌኮም በ2016 በጀት ዓመት 93 ቢሊዮን ብር ገቢ ማግኘቱን ያስታወቀ ሲሆን፣ ይህንን ገቢ በ2017 ዓ.ም. ወደ 163.7 ቢሊዮን ብር ለማሳደግ ዕቅድ ይዟል።
#ሪፖርተርጋዜጣ
@Etstocks
ሙሉ በሙሉ በመንግሥት ባለቤትነት የተያዘው ኢትዮ ቴሌኮም ለአገር ውስጥ ባለሀብቶች ለመሸጥ ያቀደውን 10 በመቶ ድርሻውን፣ የራሱን የቴሌብር መተግበሪያ በመጠቀም ራሱ እንዲያገበያይ እንደተፈቀደለት ሪፖርተር ጋዜጣ አስነብቧል።
ከኢትዮ ቴሌኮም ጠቅላላ ሀብት ውስጥ አሥር በመቶ የሚሆነው በአክሲዮን ተከፋፍሎ በሚቀጥለው ሳምንት ከረቡዕ ጥቅምት 6 ቀን 2017 ዓ.ም. ጀምሮ ለሽያጭ የሚያቀርብ ሲሆን፣ መንግሥት ቀደም ብሎ በወሰነው መሠረት የኩባንያው አክሲዮኖች ለአገር ውስጥ አክሲዮን ገዥዎች ይሸጣል።
የኢትዮጵያ ሙዓለ ነዋይ ገበያ የኢትዮ ቴሌኮምን አሥር በመቶ ድርሻ በማገበያየት አገልግሎቱን እንደሚጀምር ከዚህ ቀደም ተግልጾ የነበረ ቢሆንም፣ ይህ ዕቅድ ተቀይሮ ኢትዮ ቴሌኮም ራሱ ለሕዝብ የሚያቀርበውን ድርሻ በቴሌብር መተግበሪያው በመጠቀም እንዲያገበያይ እንደተፈቀደለት ለማወቅ ተችሏል።
ማክሰኞ መስከረም 28 ቀን 2016 ዓ.ም. በለንደን በተካሄደው የአፍሪካ ኢንቨስትመንት ኮንፈረንስ ላይ የተሳተፉት የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ብሩክ ታዬ (ዶ/ር)፣ በኢትዮጵያ ስላሉ የኢንቨስትመንት ዕድሎች ሲያብራሩ የኢትዮ ቴሌኮም አሥር በመቶ ድርሻ በቀጣዩ ሳምንት ለገበያ እንደሚቀርብ አረጋግጠዋል።
በኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ነዋዮች ገበያ በቀጣዩ ወር በይፋ ሥራ እንደሚጀምር የተናገሩት ብሩክ (ዶ/ር)፣ ኢትዮ ቴሌኮም እንዲሸጥ የተፈቀደለትን 10 በመቶ ድርሻውን በኢትዮጵያ የሰነደ መዋዕለ ነዋዮች ገበያ አማካይነት ሳይሆን የራሱን የቴሌብር መተግበሪያ በመጠቀም ለሽያጭ እንደሚያቀርብና የግብይት ሒደቱም በኩባንያው እንደሚፈጸም አስታውቀዋል።
የመጀመሪያ ዙር የሕዝብ አክሲዮን ሽያጭ (Initial Public Offering) ከፍተኛ ወጪ የሚጠይቅ በመሆኑ፣ ይህ ሒደት ተዘሎ ኩባንያው ራሱ በቀጥታ አክሲዮኖቹን እንደሚሸጥ ገልጸዋል።
ኢትዮ ቴሌኮም የሰነደ ሙዓለ ነዋዮች ግብይት አገናኝነት (broker) ፈቃድ ከኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለሥልጣን ያገኘ መሆኑን የጠቀሱት ብሩክ (ዶ/ር)፣ ይህም ኩባንያው የራሱን አሥር በመቶ ድርሻ በቀጥታ ለአገር ውስጥ ኢንቨስተሮች መሸጥ እንደሚያስችለው አስረድተዋል።
በኢትዮጵያ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ሰነደ ሙዓለ ነዋዮችን ለማገበያየት የተቋቋመው የኢትዮጵያ ሰነደ ሙዓለ ነዋዮች ገበያ፣ በሚቀጥለው ወር በይፋ አገልግሎት መስጠት እንደሚጀምርም ተናግረዋል።
የተመሠረተበትን 130ኛ ዓመት ዘንድሮ የሚያከብረው ኢትዮ ቴሌኮም በ2016 በጀት ዓመት 93 ቢሊዮን ብር ገቢ ማግኘቱን ያስታወቀ ሲሆን፣ ይህንን ገቢ በ2017 ዓ.ም. ወደ 163.7 ቢሊዮን ብር ለማሳደግ ዕቅድ ይዟል።
#ሪፖርተርጋዜጣ
@Etstocks
What does dematerialization of equities mean?
Dematerialization of equities refers to the process of converting physical shares of stock into electronic form. This transformation simplifies the trading, holding, and transfer of shares by eliminating the need for physical certificates. Key benefits include:
1. Reduced Risk: Eliminates risks associated with loss, theft, or damage of physical certificates.
2. Efficiency: Facilitates quicker and easier transactions and record-keeping.
3. Cost-Effective: Lowers administrative costs related to the handling of physical shares.
4. Increased Liquidity: Enhances market liquidity as electronic shares can be traded more easily.
Dematerialization is a significant aspect of modern financial markets, enabling more streamlined operations and greater accessibility for investors.
@Etstocks
Dematerialization of equities refers to the process of converting physical shares of stock into electronic form. This transformation simplifies the trading, holding, and transfer of shares by eliminating the need for physical certificates. Key benefits include:
1. Reduced Risk: Eliminates risks associated with loss, theft, or damage of physical certificates.
2. Efficiency: Facilitates quicker and easier transactions and record-keeping.
3. Cost-Effective: Lowers administrative costs related to the handling of physical shares.
4. Increased Liquidity: Enhances market liquidity as electronic shares can be traded more easily.
Dematerialization is a significant aspect of modern financial markets, enabling more streamlined operations and greater accessibility for investors.
@Etstocks
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 282 ሚሊየን ዶላር አዘጋጅቼ 28% ብቻ ነው የተወሰደው!
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ "ከሐምሌ 22 ቀን 2016 ዓ.ም እስከ መስከረም 30 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ በአራት ዙር 282,459,436 ዶላር ለበርካታ ደንበኞች ቢደለድልም ካዘጋጀው የውጪ ምንዛሬ ውስጥ ደንበኞቹ የተጠቀሙት በአማካይ 28 በመቶ መሆኑን ገልጿል"፡፡
Source: theethiopianeconomistview
@Etstocks
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ "ከሐምሌ 22 ቀን 2016 ዓ.ም እስከ መስከረም 30 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ በአራት ዙር 282,459,436 ዶላር ለበርካታ ደንበኞች ቢደለድልም ካዘጋጀው የውጪ ምንዛሬ ውስጥ ደንበኞቹ የተጠቀሙት በአማካይ 28 በመቶ መሆኑን ገልጿል"፡፡
Source: theethiopianeconomistview
@Etstocks
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ንግድ ባንኮች የውጭ ምንዛሬ በሚገዙበት እና በሚሸጡበት ዋጋ መካከል ያለው ልዩነት ከሁለት በመቶ መብለጥ እንደሌለበት አሳሰበ‼️
ብሔራዊ ባንኩ ይህንን በተመለከተ ለንግድ ባንኮች በደብዳቤ ማሳወቁን ገልጿል።
አዲሱ የምንዛሬ ተመን አሰራር ይፋ መሆኑን ተከትሎ በውጭ ምንዛሬ ገበያው ላይ ያሉ ሂደቶችን ሲከታተል መቆየቱን የገለጸው ብሔራዊ ባንኩ፤ የንግድ ባንኮች የውጭ ምንዛሬ መግዣ እና መሸጫ መካከል ያለው ልዩነት በዓለም አቀፍ አሰራር መሰረት መሆን እንዳለበት አመልክቷል።
በመሆኑም የውጭ ምንዛሬ መግዣና መሸጫ መካከል ያለው ልዩነት ከሁለት በመቶ በላይ መሆን እንደሌለበት አስታውቋል።
አሁንም ቢሆንም ባንኮች የምንዛሬ መግዣ እና መሸጫ ዋጋቸውን በራሳቸውና ከደንበኞቻቸው ጋር ባላቸው ስምምነት ማድረጋቸውን እንደሚቀጥሉ ጠቁሟል።
ንግድ ባንኮች የምንዛሬ መግዣ እና መሸጫ ዋጋቸውን በተናጠል በየቀኑ ማሳወቃቸውን መቀጠል እንዳለባቸው ጠቅሶ፤ ባንኮች ከውጭ ምንዛሬ ሽያጭ ጋር በተያያዘ የሚጠይቋቸውን ኮሚሽኖች ከምንዛሬ መሸጫ ጋር ሳይሆን በተናጠል ለደንበኞቻቸው እንዲያሳውቁሞ አዝዟል።
እስካሁን በነበረው አሰራርም ንግድ ባንኮች የምንዛሬ መሸጫ ዋጋቸውን ከኮሚሽኑ ጋር ደምረው ያስታውቁ እንደነበር አስታውሶ፤ ንግድ ባንኮች ሁለቱን ጉዳዮች እስከነገ ባለው ባለው ጊዜ ተግባራዊ ሊያደርጉት ይገባል ብሏል።
ብሔራዊ ባንኩ ይህንን በተመለከተ ለንግድ ባንኮች በደብዳቤ ማሳወቁን ገልጿል።
አዲሱ የምንዛሬ ተመን አሰራር ይፋ መሆኑን ተከትሎ በውጭ ምንዛሬ ገበያው ላይ ያሉ ሂደቶችን ሲከታተል መቆየቱን የገለጸው ብሔራዊ ባንኩ፤ የንግድ ባንኮች የውጭ ምንዛሬ መግዣ እና መሸጫ መካከል ያለው ልዩነት በዓለም አቀፍ አሰራር መሰረት መሆን እንዳለበት አመልክቷል።
በመሆኑም የውጭ ምንዛሬ መግዣና መሸጫ መካከል ያለው ልዩነት ከሁለት በመቶ በላይ መሆን እንደሌለበት አስታውቋል።
አሁንም ቢሆንም ባንኮች የምንዛሬ መግዣ እና መሸጫ ዋጋቸውን በራሳቸውና ከደንበኞቻቸው ጋር ባላቸው ስምምነት ማድረጋቸውን እንደሚቀጥሉ ጠቁሟል።
ንግድ ባንኮች የምንዛሬ መግዣ እና መሸጫ ዋጋቸውን በተናጠል በየቀኑ ማሳወቃቸውን መቀጠል እንዳለባቸው ጠቅሶ፤ ባንኮች ከውጭ ምንዛሬ ሽያጭ ጋር በተያያዘ የሚጠይቋቸውን ኮሚሽኖች ከምንዛሬ መሸጫ ጋር ሳይሆን በተናጠል ለደንበኞቻቸው እንዲያሳውቁሞ አዝዟል።
እስካሁን በነበረው አሰራርም ንግድ ባንኮች የምንዛሬ መሸጫ ዋጋቸውን ከኮሚሽኑ ጋር ደምረው ያስታውቁ እንደነበር አስታውሶ፤ ንግድ ባንኮች ሁለቱን ጉዳዮች እስከነገ ባለው ባለው ጊዜ ተግባራዊ ሊያደርጉት ይገባል ብሏል።
ዳሸን ባንክ 6.4 ቢሊየን ብር ትርፍ አስመዘገበ!!
የዳሸን ባንክ ባለአክሲዮኖች ጉባኤ በሚሊንየም አዳራሽ ሲካሄድ የባንኩ የቦርድ ሊቀመንበር አቶ ዱላ መኮንን ባለፈው በጀት ዓመት በአለም አቀፍ ደረጃ ሃገራት የዋጋ ግሽበትን ለመከላከል ያወጧቸው ፖሊሲዎች፣ የሩሲያና ዩክሬን ጦርነት፣ በቀይ ባህር አካባቢ የሚፈፀመው ጥቃት በአለም ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች ላይ ያሳደሯቸውን ተፅዕኖዎች አንስተዋል፡፡
በኢትዮጵያ የነበረው ከፍተኛ የዋጋ ግሽበት፣ ግጭቶችና የውጭ ምንዛሬ አቅርቦት እጥረት በባንክ ኢንዱስትሪው ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ ማሳደሩንም አስገንዝበዋል፡፡
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ የዋጋ ግሽበትን ለመቀነስ ጥብቅ የገንዘብ ፓሊሲ ይፋ ማድረጉንም አስታውሰው እነዚህ ለውጦች ባንኮች በሚያቀርቡት የብድር መጠንና ገቢ ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ ማሳደራቸውን ተናግረዋል፡፡
በበጀት ዓመቱ ዳሸን ባንክ ተግዳሮቶችን ተቋቁሞ የደንበኞቹን ፍላጎት ለሟሟላት መቻሉን አስታውቀዋል፡፡
በበጀት ዓመቱ የዳሸን ባንክ ተቀማጭ የገንዘብ መጠን የ30.9 ቢሊየን ብር እድገት ማስመዝገቡን፣ አጠቃላይ ተቀማጩ 145.9 ቢሊየን ብር መድረሱን አቶ ዱላ ተናግረዋል፡፡ ከወለድ ነፃ ዘርፍ ለባንኩ ተቀማጭ 11.1 ቢሊየን ብር ማበርከቱንም ጠቁመዋል፡፡
የዳሸን ባንክ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ አስፋው ዓለሙ በበኩላቸው የዳሸን ባንክ አጠቃላይ ሃብት የ27 በመቶ በማደግ 183.7 ቢሊየን ብር መደረሱን ገልፀዋል፡፡
ባንኩ ባለፈው በጀት ዓመት 1.44 ሚሊየን አዳዲስ ደንበኞችን ማግኘቱን፣ በአጠቃላይም ከ6.7 ሚሊየን በላይ ደንበኞች እንዳሉትም ተናግረዋል፡፡
ዳሸን ከብሪቲሽ ኢንተርናሽናል ኢንቨስትመንት እና ከኔዘርላንድ የልማት ባንክ ጋር በፈጠረው አጋርነት የ40 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አግኝቷል፡፡
የዳሸን ባንክ ባለአክሲዮኖች ጉባኤ በሚሊንየም አዳራሽ ሲካሄድ የባንኩ የቦርድ ሊቀመንበር አቶ ዱላ መኮንን ባለፈው በጀት ዓመት በአለም አቀፍ ደረጃ ሃገራት የዋጋ ግሽበትን ለመከላከል ያወጧቸው ፖሊሲዎች፣ የሩሲያና ዩክሬን ጦርነት፣ በቀይ ባህር አካባቢ የሚፈፀመው ጥቃት በአለም ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች ላይ ያሳደሯቸውን ተፅዕኖዎች አንስተዋል፡፡
በኢትዮጵያ የነበረው ከፍተኛ የዋጋ ግሽበት፣ ግጭቶችና የውጭ ምንዛሬ አቅርቦት እጥረት በባንክ ኢንዱስትሪው ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ ማሳደሩንም አስገንዝበዋል፡፡
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ የዋጋ ግሽበትን ለመቀነስ ጥብቅ የገንዘብ ፓሊሲ ይፋ ማድረጉንም አስታውሰው እነዚህ ለውጦች ባንኮች በሚያቀርቡት የብድር መጠንና ገቢ ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ ማሳደራቸውን ተናግረዋል፡፡
በበጀት ዓመቱ ዳሸን ባንክ ተግዳሮቶችን ተቋቁሞ የደንበኞቹን ፍላጎት ለሟሟላት መቻሉን አስታውቀዋል፡፡
በበጀት ዓመቱ የዳሸን ባንክ ተቀማጭ የገንዘብ መጠን የ30.9 ቢሊየን ብር እድገት ማስመዝገቡን፣ አጠቃላይ ተቀማጩ 145.9 ቢሊየን ብር መድረሱን አቶ ዱላ ተናግረዋል፡፡ ከወለድ ነፃ ዘርፍ ለባንኩ ተቀማጭ 11.1 ቢሊየን ብር ማበርከቱንም ጠቁመዋል፡፡
የዳሸን ባንክ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ አስፋው ዓለሙ በበኩላቸው የዳሸን ባንክ አጠቃላይ ሃብት የ27 በመቶ በማደግ 183.7 ቢሊየን ብር መደረሱን ገልፀዋል፡፡
ባንኩ ባለፈው በጀት ዓመት 1.44 ሚሊየን አዳዲስ ደንበኞችን ማግኘቱን፣ በአጠቃላይም ከ6.7 ሚሊየን በላይ ደንበኞች እንዳሉትም ተናግረዋል፡፡
ዳሸን ከብሪቲሽ ኢንተርናሽናል ኢንቨስትመንት እና ከኔዘርላንድ የልማት ባንክ ጋር በፈጠረው አጋርነት የ40 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አግኝቷል፡፡
Job_Vacancy: Amen Institute በ9 ክፍት የስራ መደቦች ሰራተኛ ፈለገው ልከውልናል ስራው የሚምለከታችሁ ከታች Email adress ም የቢሮ ስልክም ተቀምጧል
Amen Institute Of Technology )are seeking a skilled and Energetic Trainer with over 6 years of experience to train professionals for the follwing positions.
#Qualifications:
↪️Bachelor’s degree and above in related field with 6+ years of experience in retated fields.
↪️Strong public speaking and presentation skills.
↪️Level 4 CoC in relevant field are required for positins 1, 2 & 3
#Salary:
↪️Negotiable based on experience.
🔹Position_1: Electronics Trainer (Permanent/Part-Time)
↪️Fridge, washing Machine, Office machine, TV, Air conditioner etc Trainer.
🔹Position_2 : Industrial Machine Technology Trainer (Permanent/Part-Time)
↪️Emergency Generator istallation/Maintenance, Motor control System and Motor rewinding Trainer.
Position_3: Graphic Design Trainer
(Permanent/Part-Time)
We are hiring a talented Graphic
Design Trainer with over 6 years of professional experience.
Qualifications:
Bachelor’s degree in Computer science, ICT and related fields.
Position_4: AutoCAD & Revit Trainer (Permanent/Part-Time)
Qualifications:
Bachelor’s degree in Engineering or Architecture. Profciency in AutoCAD and Revit.
Position_5 : Digital Marketing Trainer (Permanent/Part-Time)
We are looking for an experienced Digital Marketing Trainer with over 6 years of industry experience.
Qualifications:
Bachelor’s degree in Marketing.
Expertise in Google Ads, SEO, and social media platforms.
Position 6: Marketing and Sales Trainer (Permanent/Part-Time)
Position_7: Leadership and Management Trainer (Permanent/Part-Time)
position_8: Video Interviewer / Digital Host
↪️We are seeking a dynamic and engaging Video Interviewer / Digital Host to join our creative team. The ideal candidate will have a passion for storytelling and the ability to connect with guests, making them feel comfortable on camera while engaging our audience.
#Qualifications:
↪️Bachelor’s degree in Media, Communications, or a related field (preferred).
2+ years of experience in video interviewing, hosting, or a similar role.
↪️Strong verbal communication and interpersonal skills.
Comfortable on camera with a natural ability to engage an audience.
Position_9: Commission-Based Sales Representative
↪️We are looking for 20 motivated and results-driven Sales Representatives to join our team on a commission-based structure. This is an exciting opportunity for individuals who thrive in a dynamic environment and are passionate about sales.
#Qualifications:
Proven experience in sales or customer service (preferred).
Excellent communication and interpersonal skills.
Self-motivated with the ability to work independently and manage time effectively.
Strong negotiation and persuasive skills.
Ability to build and maintain relationships with clients.
#Location:
Bole Michael, Addis Ababa, Ethiopia
#How_to_Apply:
Interested candidates should submit their CV and a link to their portfolio or sample interview videos via e-mail or in person.
Eimail: amengeneraltrading2008@gmail.com
Bole Michael Addis Ababa, the building infront of st. Michael church 2nd floor office No 218.
Phone No. 0118644716
Amen Trading-Amen institute of Technology
Amen Institute Of Technology )are seeking a skilled and Energetic Trainer with over 6 years of experience to train professionals for the follwing positions.
#Qualifications:
↪️Bachelor’s degree and above in related field with 6+ years of experience in retated fields.
↪️Strong public speaking and presentation skills.
↪️Level 4 CoC in relevant field are required for positins 1, 2 & 3
#Salary:
↪️Negotiable based on experience.
🔹Position_1: Electronics Trainer (Permanent/Part-Time)
↪️Fridge, washing Machine, Office machine, TV, Air conditioner etc Trainer.
🔹Position_2 : Industrial Machine Technology Trainer (Permanent/Part-Time)
↪️Emergency Generator istallation/Maintenance, Motor control System and Motor rewinding Trainer.
Position_3: Graphic Design Trainer
(Permanent/Part-Time)
We are hiring a talented Graphic
Design Trainer with over 6 years of professional experience.
Qualifications:
Bachelor’s degree in Computer science, ICT and related fields.
Position_4: AutoCAD & Revit Trainer (Permanent/Part-Time)
Qualifications:
Bachelor’s degree in Engineering or Architecture. Profciency in AutoCAD and Revit.
Position_5 : Digital Marketing Trainer (Permanent/Part-Time)
We are looking for an experienced Digital Marketing Trainer with over 6 years of industry experience.
Qualifications:
Bachelor’s degree in Marketing.
Expertise in Google Ads, SEO, and social media platforms.
Position 6: Marketing and Sales Trainer (Permanent/Part-Time)
Position_7: Leadership and Management Trainer (Permanent/Part-Time)
position_8: Video Interviewer / Digital Host
↪️We are seeking a dynamic and engaging Video Interviewer / Digital Host to join our creative team. The ideal candidate will have a passion for storytelling and the ability to connect with guests, making them feel comfortable on camera while engaging our audience.
#Qualifications:
↪️Bachelor’s degree in Media, Communications, or a related field (preferred).
2+ years of experience in video interviewing, hosting, or a similar role.
↪️Strong verbal communication and interpersonal skills.
Comfortable on camera with a natural ability to engage an audience.
Position_9: Commission-Based Sales Representative
↪️We are looking for 20 motivated and results-driven Sales Representatives to join our team on a commission-based structure. This is an exciting opportunity for individuals who thrive in a dynamic environment and are passionate about sales.
#Qualifications:
Proven experience in sales or customer service (preferred).
Excellent communication and interpersonal skills.
Self-motivated with the ability to work independently and manage time effectively.
Strong negotiation and persuasive skills.
Ability to build and maintain relationships with clients.
#Location:
Bole Michael, Addis Ababa, Ethiopia
#How_to_Apply:
Interested candidates should submit their CV and a link to their portfolio or sample interview videos via e-mail or in person.
Eimail: amengeneraltrading2008@gmail.com
Bole Michael Addis Ababa, the building infront of st. Michael church 2nd floor office No 218.
Phone No. 0118644716
Amen Trading-Amen institute of Technology
Forwarded from ET Securities
የአክሲዮን ዋጋ ምንድን ነው?
የአክሲዮን ዋጋ የሚለው ስያሜ የሚያመለክተው የአክሲዮን ድርሻ በገበያ ላይ የሚነግደውን የአሁኑን ዋጋ ነው።
የአክሲዮን ዋጋ
እያንዳንዱ የሕዝብ ንግድ ኩባንያ ድርሻው ሲወጣ ዋጋ ይሰጠዋል ፤ ይህም የኩባንያውን ዋጋ በሚገባ የሚያንጸባርቅ ነው ። በአጠቃላይ በኢኮኖሚው ውስጥ የሚከሰቱ ለውጦችን፣ በኢንዱስትሪዎች ውስጥ የሚከሰቱ ለውጦችን፣ የፖለቲካ ክስተቶችን፣ ጦርነትን እና የአካባቢ ለውጥን ጨምሮ የአክሲዮን ዋጋ ከተለያየ ምክንያቶች ጋር ሲነፃፀር ዝቅ ይላል።
የአንድ ኩባንያ የአክሲዮን ዋጋ መቀየር
ማንኛውም የአክሲዮን ዋጋ ለውጥ ከሚያደርጉ ሌሎች ነገሮች በተጨማሪ በአንድ ኩባንያ ውስጥ የአክሲዮን ዋጋው ወደ ሁለቱም አቅጣጫ እንዲቀየር የሚያደርጉ ጉዳዮች ሊኖሩ ይችላሉ።
1. የአቅርቦትና የፍላጎት ሕግ
አንድ ኩባንያ ሌሎች ብዙ ምርታ ወይም ከፍተኛ ፍላጎት ወይም አስፈላጊ የሆነ ጥሩ ምርት የሚያመርት ከሆነ ተፈላጊነቱ ከፍተኛ በመሆኑ የአክስዮን ዋጋ ይጨምራል። ጥሩው አቅርቦት ከተፈላጊነቱ ጋር በሚመጣጠንበት ጊዜ የአክሲዮን ዋጋ ከፍተኛ ይሆናል። አቅርቦቱ ከተፈላጊው በላይ ከሆነ የኩባንያው ድርሻ ዋጋ ሊቀንስ ይችላል።
በተጨማሪም ኩባንያው ጥሩውን ምርት ውጤታማና ልዩ በሆነ መንገድ በማምረት ላይ የተመካ ነው ። በአሮጌ መስፈርት ላይ ልዩነት ከፈጠሩ፣ የድርሻቸው ዋጋ ከፍ ያለ ቢሆንም እንኳ ተመሳሳይ ሆኖ ሊቆይ ወይም ሊጨምር ይችላል።
በመጨረሻም, በእርግጥ ስለ አቅርቦት እና ፍላጎት ሕግ ነው.
2. አስተዳደር ወይም የምርት ለውጥ
በአስተዳደር ወይም በምርት ላይ የሚከሰቱ ለውጦችም የአንድ ኩባንያ ድርሻ ዋጋ ከፍ እንዲል ወይም እንዲቀንስ ሊያደርጉ ይችላሉ። ኩባንያው ውጤታማና ውጤታማ በሆነ መንገድ በሚተዳደርበትና ሸቀጦችን በሚመረትበት መንገድ ላይ የተመካ ነው ። የአስተዳደር ቡድን፣ የአጻጻፍ ስልት ወይም ሸቀጦች እንዴት እንደሚመረቱ መለወጥ ውጤታማነትን እና አጠቃላይ ውጤታማነትን ሊጨምር ይችላል - ትርፍ መጨመር እና የሽያጭ ዋጋ እንዲጨምር ያደርጋል። ይሁን እንጂ አሉታዊ ለውጦች ፍጹም ተቃራኒ ውጤት ሊያስከትሉ ይችላሉ።
3. የኩባንያውን ስም መጥቀስ
በአክሲዮን ዋጋ ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ ሊያሳድር የሚችል ሌላው የማስታወሻ ነጥብ ደግሞ ኩባንያው ስም በዜና፣ በማህበራዊ ሚዲያ ወይም በቃል መጠቀሱ ነው። በተለይ ከሁለት ክንውኖች መካከል አንዱን ማለትም ቅሬታን ወይም ስኬትን በተመለከተ ነው ።
ቅሌቶች – እውነተኛ ወይም እውነት ያልሆኑ – ከአሉታዊ ነገር ጋር በመዛመድ ብቻ የአንድ ኩባንያ ድርሻ ዋጋ እንዲቀንስ ሊያደርጉ ይችላሉ. በተጨማሪም, በገበያ ወይም በየኢንዱስትሪው ውስጥ አንድ ግኝት ጋር መገናኘት, ወይም ተጠያቂ መሆን አብዛኛውን ጊዜ የአክሲዮን ዋጋ እንዲጨምር ያደርጋል.
የአክሲዮን ዋጋ፣ ገቢና ባለድርሻ አካላት
የአክሲዮን ዋጋ በመጀመሪያ የሚወሰነው አንድ ኩባንያ ለመጀመሪያ ጊዜ ድርሻውን ወደ ገበያ በሚያስገባበት ጊዜ መጀመሪያ ላይ በሕዝብ ፊት በሚያቀርበው መዋጮ (IPO) ነው። የኢንቨስትመንት ድርጅቶች የአክሲዮን ዋጋ ምን መሆን እንዳለበት ለመወሰን የተለያዩ መለኪያዎችን ይጠቀማሉ። ከዚያ በኋላ ከላይ የተጠቀሱት በርካታ ምክንያቶች የድርሻው ዋጋ ከፍ እንዲልና እንዲወድቅ ያደርጋሉ። ይህ ደግሞ በአብዛኛው ከኩባንያው ሊጠበቅ የሚችለው ገቢ ነው።
ነጋዴዎች፣ ኩባንያው የሚያገኘውን ገቢ፣ በገበያ ላይ የሚከሰቱ ለውጦችንና የሚያስገኘውን ትርፍ ጨምሮ ያለውን ዋጋ በየጊዜው ለማወቅ የገንዘብ መለኪያዎችን ይጠቀማሉ። ነጋዴዎች የሽያጭ ዋጋ ከፍ እንዲሉና እንዲቀንሱ ያደርጋል።
ነጋዴዎች በኢንቨስትመንቶቻቸው ላይ ትርፍ ለማግኘት ጥረት ያደርጋሉ። በሁለት ዋና ዋና መንገዶች ይከናወናል።
ዲቪደንድ– የኩባንያው አክሲዮን ትርፍ ከከፈለ ለባለድርሻ አካላት በየድርሻው ቋሚ ክፍያ ይደረጋል
በአነስተኛ ዋጋ ሲገዙ ና ዋጋው ከጨረሰ በኋላ መልሰው መሸጥ፡፡
በአጠቃላይ
አንድ የንግድ ድርጅት ለሚያወጣው ለእያንዳንዱ ድርሻ የአክሲዮን ዋጋ ይሰጣል ። ዋጋው የኩባንያው ዋጋ ነጸብራቅ ነው – ህዝብ ለአንድ ኩባንያ ለመክፈል ፈቃደኛ ነው። በዓለም አቀፉ መልክዓ ምድርና በኩባንያው ውስጥ ባሉት የተለያዩ ምክንያቶች ላይ ተመሥርቶ ሊነሳና ሊወድቅ ይችላል ፡፡
fb.me/Etstocks
የአክሲዮን ዋጋ የሚለው ስያሜ የሚያመለክተው የአክሲዮን ድርሻ በገበያ ላይ የሚነግደውን የአሁኑን ዋጋ ነው።
የአክሲዮን ዋጋ
እያንዳንዱ የሕዝብ ንግድ ኩባንያ ድርሻው ሲወጣ ዋጋ ይሰጠዋል ፤ ይህም የኩባንያውን ዋጋ በሚገባ የሚያንጸባርቅ ነው ። በአጠቃላይ በኢኮኖሚው ውስጥ የሚከሰቱ ለውጦችን፣ በኢንዱስትሪዎች ውስጥ የሚከሰቱ ለውጦችን፣ የፖለቲካ ክስተቶችን፣ ጦርነትን እና የአካባቢ ለውጥን ጨምሮ የአክሲዮን ዋጋ ከተለያየ ምክንያቶች ጋር ሲነፃፀር ዝቅ ይላል።
የአንድ ኩባንያ የአክሲዮን ዋጋ መቀየር
ማንኛውም የአክሲዮን ዋጋ ለውጥ ከሚያደርጉ ሌሎች ነገሮች በተጨማሪ በአንድ ኩባንያ ውስጥ የአክሲዮን ዋጋው ወደ ሁለቱም አቅጣጫ እንዲቀየር የሚያደርጉ ጉዳዮች ሊኖሩ ይችላሉ።
1. የአቅርቦትና የፍላጎት ሕግ
አንድ ኩባንያ ሌሎች ብዙ ምርታ ወይም ከፍተኛ ፍላጎት ወይም አስፈላጊ የሆነ ጥሩ ምርት የሚያመርት ከሆነ ተፈላጊነቱ ከፍተኛ በመሆኑ የአክስዮን ዋጋ ይጨምራል። ጥሩው አቅርቦት ከተፈላጊነቱ ጋር በሚመጣጠንበት ጊዜ የአክሲዮን ዋጋ ከፍተኛ ይሆናል። አቅርቦቱ ከተፈላጊው በላይ ከሆነ የኩባንያው ድርሻ ዋጋ ሊቀንስ ይችላል።
በተጨማሪም ኩባንያው ጥሩውን ምርት ውጤታማና ልዩ በሆነ መንገድ በማምረት ላይ የተመካ ነው ። በአሮጌ መስፈርት ላይ ልዩነት ከፈጠሩ፣ የድርሻቸው ዋጋ ከፍ ያለ ቢሆንም እንኳ ተመሳሳይ ሆኖ ሊቆይ ወይም ሊጨምር ይችላል።
በመጨረሻም, በእርግጥ ስለ አቅርቦት እና ፍላጎት ሕግ ነው.
2. አስተዳደር ወይም የምርት ለውጥ
በአስተዳደር ወይም በምርት ላይ የሚከሰቱ ለውጦችም የአንድ ኩባንያ ድርሻ ዋጋ ከፍ እንዲል ወይም እንዲቀንስ ሊያደርጉ ይችላሉ። ኩባንያው ውጤታማና ውጤታማ በሆነ መንገድ በሚተዳደርበትና ሸቀጦችን በሚመረትበት መንገድ ላይ የተመካ ነው ። የአስተዳደር ቡድን፣ የአጻጻፍ ስልት ወይም ሸቀጦች እንዴት እንደሚመረቱ መለወጥ ውጤታማነትን እና አጠቃላይ ውጤታማነትን ሊጨምር ይችላል - ትርፍ መጨመር እና የሽያጭ ዋጋ እንዲጨምር ያደርጋል። ይሁን እንጂ አሉታዊ ለውጦች ፍጹም ተቃራኒ ውጤት ሊያስከትሉ ይችላሉ።
3. የኩባንያውን ስም መጥቀስ
በአክሲዮን ዋጋ ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ ሊያሳድር የሚችል ሌላው የማስታወሻ ነጥብ ደግሞ ኩባንያው ስም በዜና፣ በማህበራዊ ሚዲያ ወይም በቃል መጠቀሱ ነው። በተለይ ከሁለት ክንውኖች መካከል አንዱን ማለትም ቅሬታን ወይም ስኬትን በተመለከተ ነው ።
ቅሌቶች – እውነተኛ ወይም እውነት ያልሆኑ – ከአሉታዊ ነገር ጋር በመዛመድ ብቻ የአንድ ኩባንያ ድርሻ ዋጋ እንዲቀንስ ሊያደርጉ ይችላሉ. በተጨማሪም, በገበያ ወይም በየኢንዱስትሪው ውስጥ አንድ ግኝት ጋር መገናኘት, ወይም ተጠያቂ መሆን አብዛኛውን ጊዜ የአክሲዮን ዋጋ እንዲጨምር ያደርጋል.
የአክሲዮን ዋጋ፣ ገቢና ባለድርሻ አካላት
የአክሲዮን ዋጋ በመጀመሪያ የሚወሰነው አንድ ኩባንያ ለመጀመሪያ ጊዜ ድርሻውን ወደ ገበያ በሚያስገባበት ጊዜ መጀመሪያ ላይ በሕዝብ ፊት በሚያቀርበው መዋጮ (IPO) ነው። የኢንቨስትመንት ድርጅቶች የአክሲዮን ዋጋ ምን መሆን እንዳለበት ለመወሰን የተለያዩ መለኪያዎችን ይጠቀማሉ። ከዚያ በኋላ ከላይ የተጠቀሱት በርካታ ምክንያቶች የድርሻው ዋጋ ከፍ እንዲልና እንዲወድቅ ያደርጋሉ። ይህ ደግሞ በአብዛኛው ከኩባንያው ሊጠበቅ የሚችለው ገቢ ነው።
ነጋዴዎች፣ ኩባንያው የሚያገኘውን ገቢ፣ በገበያ ላይ የሚከሰቱ ለውጦችንና የሚያስገኘውን ትርፍ ጨምሮ ያለውን ዋጋ በየጊዜው ለማወቅ የገንዘብ መለኪያዎችን ይጠቀማሉ። ነጋዴዎች የሽያጭ ዋጋ ከፍ እንዲሉና እንዲቀንሱ ያደርጋል።
ነጋዴዎች በኢንቨስትመንቶቻቸው ላይ ትርፍ ለማግኘት ጥረት ያደርጋሉ። በሁለት ዋና ዋና መንገዶች ይከናወናል።
ዲቪደንድ– የኩባንያው አክሲዮን ትርፍ ከከፈለ ለባለድርሻ አካላት በየድርሻው ቋሚ ክፍያ ይደረጋል
በአነስተኛ ዋጋ ሲገዙ ና ዋጋው ከጨረሰ በኋላ መልሰው መሸጥ፡፡
በአጠቃላይ
አንድ የንግድ ድርጅት ለሚያወጣው ለእያንዳንዱ ድርሻ የአክሲዮን ዋጋ ይሰጣል ። ዋጋው የኩባንያው ዋጋ ነጸብራቅ ነው – ህዝብ ለአንድ ኩባንያ ለመክፈል ፈቃደኛ ነው። በዓለም አቀፉ መልክዓ ምድርና በኩባንያው ውስጥ ባሉት የተለያዩ ምክንያቶች ላይ ተመሥርቶ ሊነሳና ሊወድቅ ይችላል ፡፡
fb.me/Etstocks
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
የ ስቶክ/አክሲዮን ዋጋ እንዴት ማስላት ይቻላል?
የ አንድ አክሲዮን ዋጋን ለማወቅ በቀላሉ Market capitalization ÷ number of shares በማድረግ ማወቅ እንችላለን።
🔅MARKET CAPITALIZATION ማለት ተቋሙ / ድርጅቱ ያለው አሁናዊ ዋጋ ሲሆን
🔅NUMBER OF SHARES ማለት ደግሞ ለገበያ የወጣው የ አክሲዮን ብዛት ማለት ነው ::
ስለዚህ
የ ኢትዮቴሌኮም MARKET CAP = ወደ 119 ቢሊዮን ብር ሲሆን
የአክሲዮን ብዛት ግን አይታወቅም ስለዚህ ሊሆን ይችላል ተብሎ በሚገመት ቁጥር ስናሰላ
በግምት ለምሳሌ
📌 1 በመቶው 10,000 አክሲዎኖች ቢሆን
የ119 ቢሊዮን 1 በመቶ= 1.19 ቢሊዮን
1.19 ቢልዮን ÷ 10,000 = 119,000 ብር
📌1 በመቶው 100,000 አክስዮን ቢሆን
የ119 ቢሊዮን 1 በመቶ = 1.19 ቢሊዮን
1.19 ቢሊዮን ÷100,000 = 11900 ብር
📌1 በመቶው 1,000,000 አክስዮን ቢሆን
የ119 ቢሊዮን= 1.19 ቢሊዮን
1.19 ቢሊዮን ÷ 1,000,000 = 1190 ብር
ይህ ለምሳሌ የተጠቀምንበት ነው :: ዋጋው እንደዚህ ሊሆንም ላይሆንም ይችላል
ምክኒያቱም market evaluation(cap) እና የአክሲዮን ብዛት ሊለያይ ስለሚችል ትክክለኛ ቁጥሮቹን ስናገኝ የየትኛውንም ድርጅት አክሲዮን ለመግዛት ይህን አይነት አካሄድ መጠቀም እንኝላለን::
@Etstocks
የ አንድ አክሲዮን ዋጋን ለማወቅ በቀላሉ Market capitalization ÷ number of shares በማድረግ ማወቅ እንችላለን።
🔅MARKET CAPITALIZATION ማለት ተቋሙ / ድርጅቱ ያለው አሁናዊ ዋጋ ሲሆን
🔅NUMBER OF SHARES ማለት ደግሞ ለገበያ የወጣው የ አክሲዮን ብዛት ማለት ነው ::
ስለዚህ
የ ኢትዮቴሌኮም MARKET CAP = ወደ 119 ቢሊዮን ብር ሲሆን
የአክሲዮን ብዛት ግን አይታወቅም ስለዚህ ሊሆን ይችላል ተብሎ በሚገመት ቁጥር ስናሰላ
በግምት ለምሳሌ
📌 1 በመቶው 10,000 አክሲዎኖች ቢሆን
የ119 ቢሊዮን 1 በመቶ= 1.19 ቢሊዮን
1.19 ቢልዮን ÷ 10,000 = 119,000 ብር
📌1 በመቶው 100,000 አክስዮን ቢሆን
የ119 ቢሊዮን 1 በመቶ = 1.19 ቢሊዮን
1.19 ቢሊዮን ÷100,000 = 11900 ብር
📌1 በመቶው 1,000,000 አክስዮን ቢሆን
የ119 ቢሊዮን= 1.19 ቢሊዮን
1.19 ቢሊዮን ÷ 1,000,000 = 1190 ብር
ይህ ለምሳሌ የተጠቀምንበት ነው :: ዋጋው እንደዚህ ሊሆንም ላይሆንም ይችላል
ምክኒያቱም market evaluation(cap) እና የአክሲዮን ብዛት ሊለያይ ስለሚችል ትክክለኛ ቁጥሮቹን ስናገኝ የየትኛውንም ድርጅት አክሲዮን ለመግዛት ይህን አይነት አካሄድ መጠቀም እንኝላለን::
@Etstocks
በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የዶላር ዋጋ አሽቆለቆለ።
ባለፉት በርካታ ቀናት በንግድ ባንክ አንድ የአሜሪካ ዶላር በ112 ብር ከ3957 ሳንቲም እየተገዛ በ123 ብር ከ6353 ሳንቲም ሲሸጥ ነበር።
ዛሬ ባንኩ ይፋ ባደረገው የዕለታዊ የምንዛሬ ተመን አንዱን የአሜሪካ ዶላር የሚገዛበትን ዋጋ ወደ 113 ብር ከ1308 ሳንቲም አሳድጎ መሸጫውን ወደ 115 ብር ከ3934 ሳንቲም አውርዶታል።
እንደ ዛሬው የምንዛሬ ተመን ባንኩ ዶላር መግዣውን በ1 ብር ከፍ ያደረገው ሲሆን መሸጫው ላይ ካለፉት ቀናት የ8 ብር ቅናሽ አድርጎበታል።
ET Securities
ኢቲ ሴኩሪቲስ
Fb.me/Etstocks
ባለፉት በርካታ ቀናት በንግድ ባንክ አንድ የአሜሪካ ዶላር በ112 ብር ከ3957 ሳንቲም እየተገዛ በ123 ብር ከ6353 ሳንቲም ሲሸጥ ነበር።
ዛሬ ባንኩ ይፋ ባደረገው የዕለታዊ የምንዛሬ ተመን አንዱን የአሜሪካ ዶላር የሚገዛበትን ዋጋ ወደ 113 ብር ከ1308 ሳንቲም አሳድጎ መሸጫውን ወደ 115 ብር ከ3934 ሳንቲም አውርዶታል።
እንደ ዛሬው የምንዛሬ ተመን ባንኩ ዶላር መግዣውን በ1 ብር ከፍ ያደረገው ሲሆን መሸጫው ላይ ካለፉት ቀናት የ8 ብር ቅናሽ አድርጎበታል።
ET Securities
ኢቲ ሴኩሪቲስ
Fb.me/Etstocks
#Ethiotelecom
መንግሥት ከኢትዮ ቴሌኮም ኩባንያ የ10 በመቶ ድርሻ ሽያጭ ከ25 እስከ 28 ቢሊዮን ብር ገቢ እንደሚጠብቅ ዋዜማ ከምንጮቿ ሰምታለች። አንድ ሰው ከኩባንያው ሊገዛ የሚችለው ዝቅተኛ እና ከፍተኛ የአክስዮን መጠንም እንደተወሰነ ዋዜማ ተረድታለች። ከኩባንያው ድርሻ ለመግዛት የተፈቀደላቸው፣ ኢትዮጵያዊያንና በውጭ የሚኖሩ ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ብቻ እንደኾኑ ምንጮች ገልጸዋል። ኩባንያው በቴሌብር አማካኝነት ነገ የ10 በመቶ ድርሻውን መሸጥ እንደሚጀምር ይጠበቃል።
መንግሥት ከኢትዮ ቴሌኮም ኩባንያ የ10 በመቶ ድርሻ ሽያጭ ከ25 እስከ 28 ቢሊዮን ብር ገቢ እንደሚጠብቅ ዋዜማ ከምንጮቿ ሰምታለች። አንድ ሰው ከኩባንያው ሊገዛ የሚችለው ዝቅተኛ እና ከፍተኛ የአክስዮን መጠንም እንደተወሰነ ዋዜማ ተረድታለች። ከኩባንያው ድርሻ ለመግዛት የተፈቀደላቸው፣ ኢትዮጵያዊያንና በውጭ የሚኖሩ ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ብቻ እንደኾኑ ምንጮች ገልጸዋል። ኩባንያው በቴሌብር አማካኝነት ነገ የ10 በመቶ ድርሻውን መሸጥ እንደሚጀምር ይጠበቃል።
ሰነደ ሙዓለ ነዋዮች በኤሌክትሮኒክ ዘዴ እንዲመዘገቡ የሚደነግግ ረቂቅ መመርያ ለግምገማ ቀረበ!!
የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለሥልጣን ሰነደ ሙዓለ ነዋዮች በኤሌክትሮኒክ ዘዴ እንዲመዘግቡ በሚደነግግ ረቂቅ መመርያ ላይ አስተያየት እንዲሰጥ ለግምገማ አቀረበ።
አገልግሎቱን ቀልጣፋና ደኅንነቱ የተጠበቀ
እንዲሆን እና በሰነደ ሙዓለ ነዋይ ተዋንያን የሚደረጉ ግብይቶች መካከል ሙሉ እምነት እንዲኖር በማድረግ የካፒታል ገበያ አገልግሎቶች እንደሚያሻሽል በረቂቅ መመርያው ላይ መስፈሩን ሪፖርተር ዘግቧል።
ፈቃድ በተሰጣቸው ሰዎች ለሽያጭ የሚቀርቡ ሰነደ ሙዓለ ነዋዮች ወይም አገልግሎቶች በኤሌክትሮኒክ መንገድ የሚቀርቡበትን፣ የሚዳረሱበትንና እንዲሠራጩ በማድረግ ለብዙኃኑ ተጠቃሚዎች መረጃ እንዲዳረስ እንደሚያደርጉ የካፒታል ገበያ አዋጅ ቁጥር 1248/2013 ተደንግጓል።
አዋጁ ሰነደ ሙዓለ ነዋይ አውጭው የሚይዛቸው የሰነደ ሙዓለ ነዋይ ባለቤትነት መዝገቦች፣ በማዕከላዊ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ግምጃ ቤት በሚዘጋጅ ባለቤትነት በኤሌክትሮኒክ ዘዴ በሚመዘገብበት የሒሳብ አያያዝ ሥርዓት መተካት እንዳለበት ያስረዳል።
የሰነደ ሙዓለ ነዋይ ግብይት ተሳታፊዎች በአንድ ቦታ በአካል መገናኘት ሳያስፈልጋቸው ግብይቶችን እንዲፈጽሙ የሚያስችል ሥርዓት ይዘረጋል ተብሏል፡፡
የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለሥልጣን ሰነደ ሙዓለ ነዋዮች በኤሌክትሮኒክ ዘዴ እንዲመዘግቡ በሚደነግግ ረቂቅ መመርያ ላይ አስተያየት እንዲሰጥ ለግምገማ አቀረበ።
አገልግሎቱን ቀልጣፋና ደኅንነቱ የተጠበቀ
እንዲሆን እና በሰነደ ሙዓለ ነዋይ ተዋንያን የሚደረጉ ግብይቶች መካከል ሙሉ እምነት እንዲኖር በማድረግ የካፒታል ገበያ አገልግሎቶች እንደሚያሻሽል በረቂቅ መመርያው ላይ መስፈሩን ሪፖርተር ዘግቧል።
ፈቃድ በተሰጣቸው ሰዎች ለሽያጭ የሚቀርቡ ሰነደ ሙዓለ ነዋዮች ወይም አገልግሎቶች በኤሌክትሮኒክ መንገድ የሚቀርቡበትን፣ የሚዳረሱበትንና እንዲሠራጩ በማድረግ ለብዙኃኑ ተጠቃሚዎች መረጃ እንዲዳረስ እንደሚያደርጉ የካፒታል ገበያ አዋጅ ቁጥር 1248/2013 ተደንግጓል።
አዋጁ ሰነደ ሙዓለ ነዋይ አውጭው የሚይዛቸው የሰነደ ሙዓለ ነዋይ ባለቤትነት መዝገቦች፣ በማዕከላዊ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ግምጃ ቤት በሚዘጋጅ ባለቤትነት በኤሌክትሮኒክ ዘዴ በሚመዘገብበት የሒሳብ አያያዝ ሥርዓት መተካት እንዳለበት ያስረዳል።
የሰነደ ሙዓለ ነዋይ ግብይት ተሳታፊዎች በአንድ ቦታ በአካል መገናኘት ሳያስፈልጋቸው ግብይቶችን እንዲፈጽሙ የሚያስችል ሥርዓት ይዘረጋል ተብሏል፡፡