Safaricom has expressed openness to listing Safaricom Ethiopia on the Ethiopian Securities Exchange in the future.
Peter Ndegwa, CEO of Safaricom, who made the remark today, May 9, 2024, at a media briefing, stated Safaricom Ethiopia’s intention is to set up a business that is Ethiopian. And part of that in the future is to consider further integrating Ethiopian participation into their business model.
Read more
Peter Ndegwa, CEO of Safaricom, who made the remark today, May 9, 2024, at a media briefing, stated Safaricom Ethiopia’s intention is to set up a business that is Ethiopian. And part of that in the future is to consider further integrating Ethiopian participation into their business model.
Read more
የንግድ ባንክ ምክትል ፕሬዚዳንት የንብ ኢንተርናሽናል ባንክ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ሆኑ።
#ሪፖርተር
በቅርቡ ዋና ሥራ አስፈጻሚውን ያሰናበተው ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ምክትል ፕሬዚዳንት በመሆን ሲያገለግሉ የቆዩትን እመቤት መለሰ ዘለቀ (ዶ/ር)ን ዋና ሥራ አስፈጻሚ አድርጎ ሰየመ፡፡
ከንብ ኢንተርናሽናል ባንክ ያገኘነው መረጃ እንደሚያመላክተው እመቤት (ዶ/ር) የባንኩ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ሆነው እንዲያገለግሉ ለብሔራዊ ባንክ የቀረበው ጥያቄ ተቀባይነት አግኝቶ ሹመቱ ፀድቆላቸዋል፡፡
ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ በሥራ አስፈጻሚነት የሚመራ የባንክ ባለሙያ ሲያፈላልግ መቆየቱ የሚታወስ ሲሆን፣ ካወዳደራቸው ሦስት የባንክ ባለሙያዎች መካከል እመቤት (ዶ/ር)ን ሊመርጥ ችሏል፡፡
አዲሷ የንብ ኢንተርናሽናል ባንክ ዋና ሥራ አስፈጻሚ እመቤት (ዶ/ር) በባንክ ኢንዱስትሪ ውሰጥ ከ22 ዓመታት በላይ ልምድ ያላቸው ሲሆን የንብ ኢንተርናሽናል ባንክ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ሆነው እስከ ተሰየሙበት ድረስ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እስትራቴጂክ ፕላኒንግ እና ትራንስፎርሜሽን ምክትል ፕሬዚዳንት ሆነው ሲያገለግሉ እንደ ነበር ታውቋል፡፡
www.condoaddis.com/etstocks
#ሪፖርተር
በቅርቡ ዋና ሥራ አስፈጻሚውን ያሰናበተው ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ምክትል ፕሬዚዳንት በመሆን ሲያገለግሉ የቆዩትን እመቤት መለሰ ዘለቀ (ዶ/ር)ን ዋና ሥራ አስፈጻሚ አድርጎ ሰየመ፡፡
ከንብ ኢንተርናሽናል ባንክ ያገኘነው መረጃ እንደሚያመላክተው እመቤት (ዶ/ር) የባንኩ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ሆነው እንዲያገለግሉ ለብሔራዊ ባንክ የቀረበው ጥያቄ ተቀባይነት አግኝቶ ሹመቱ ፀድቆላቸዋል፡፡
ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ በሥራ አስፈጻሚነት የሚመራ የባንክ ባለሙያ ሲያፈላልግ መቆየቱ የሚታወስ ሲሆን፣ ካወዳደራቸው ሦስት የባንክ ባለሙያዎች መካከል እመቤት (ዶ/ር)ን ሊመርጥ ችሏል፡፡
አዲሷ የንብ ኢንተርናሽናል ባንክ ዋና ሥራ አስፈጻሚ እመቤት (ዶ/ር) በባንክ ኢንዱስትሪ ውሰጥ ከ22 ዓመታት በላይ ልምድ ያላቸው ሲሆን የንብ ኢንተርናሽናል ባንክ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ሆነው እስከ ተሰየሙበት ድረስ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እስትራቴጂክ ፕላኒንግ እና ትራንስፎርሜሽን ምክትል ፕሬዚዳንት ሆነው ሲያገለግሉ እንደ ነበር ታውቋል፡፡
www.condoaddis.com/etstocks
🔴 የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ለምስራቅ አፍሪካ ኢንቨስትመንት እድገት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚያደርግ የናይሮቢ ሰነድ መዋዕለ ነዋይ ገበያ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍራንክ ሊዮድ ዊቲ ገለጹ።
የናይሮቢ ሰነድ መዋዕለ ነዋይ ገበያ በኬንያ የሚገኝ ከ60 ዓመታት በላይ አገልግሎት እየሰጠ ያለ የአፍሪካ የሰነድ መዋዕለ-ነዋይ ገበያ ነው።
ገበያው በአፍሪካና በኬንያ ኢንቨስትመንት ለማሳለጥ ለሀገር ውስጥና ለውጭ ሀገራት ኢንቨስተሮች አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል።
ተቋሙ ከኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ጋር በትብብር የመሥራት ፍላጎት እንዳለውም ገልጿል።
የተቋሙ ዋና ሥራ አስፈጻሚው ፍራንክ ሊዮድ ዊቲ ለኢዜአ እንደገለጹት፤ ኢትዮጵያ የፋይናንስ ዘርፉን ለውጭ ባለኃብቶች ክፍት ለማድረግ እያከናወነች ያለው ተግባር የሚበረታታ ነው።
ይህም እርምጃ ለሀገሪቱ ምጣኔ ኃብት እድገት ጉልህ አስተዋጽኦ እንዳለው ነው ያብራሩት።
በተለይም ኢትዮጵያ የካፒታል ገበያን በማቋቋምና የራሷ የሰነድ መዋለ ነዋይ ገበያ እንዲኖራት እያከናወነች ያለው ተግባር አዲስ የፋይናንስ ምህዳር እንደሚፈጥር ተናግረዋል።
ኢትዮጵያ በፋይናንስ ዘርፍ እያከናወነች ያለው ለውጥ በምስራቅ አፍሪካ በምጣኔ ኃብት ዘርፍ ያላትን የስበት ማዕከልነት የሚያጸናና ለቀጣናው እድገትም አዎንታዊ አስተዋጽኦ ይኖረዋል ብለዋል
ከዚህ ባለፈ በተለይም የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ በቀጠናው ለሚሰሩ መሰረተ ልማቶች የፋይናንስ ምንጭ ሆኖ ሊያገለግል እንደሚችልም ያላቸውን እምነት ገልጸዋል።
ተቋሙ ከኢትዮጵያ የካፒታል ገበያና ከሌሎች ተዋናዮች ጋር ስትራቴጂክ አጋርነትን በመፍጠር የመሥራት ፍላጎት እንዳለው ጠቁመዋል።
ET securities
የናይሮቢ ሰነድ መዋዕለ ነዋይ ገበያ በኬንያ የሚገኝ ከ60 ዓመታት በላይ አገልግሎት እየሰጠ ያለ የአፍሪካ የሰነድ መዋዕለ-ነዋይ ገበያ ነው።
ገበያው በአፍሪካና በኬንያ ኢንቨስትመንት ለማሳለጥ ለሀገር ውስጥና ለውጭ ሀገራት ኢንቨስተሮች አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል።
ተቋሙ ከኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ጋር በትብብር የመሥራት ፍላጎት እንዳለውም ገልጿል።
የተቋሙ ዋና ሥራ አስፈጻሚው ፍራንክ ሊዮድ ዊቲ ለኢዜአ እንደገለጹት፤ ኢትዮጵያ የፋይናንስ ዘርፉን ለውጭ ባለኃብቶች ክፍት ለማድረግ እያከናወነች ያለው ተግባር የሚበረታታ ነው።
ይህም እርምጃ ለሀገሪቱ ምጣኔ ኃብት እድገት ጉልህ አስተዋጽኦ እንዳለው ነው ያብራሩት።
በተለይም ኢትዮጵያ የካፒታል ገበያን በማቋቋምና የራሷ የሰነድ መዋለ ነዋይ ገበያ እንዲኖራት እያከናወነች ያለው ተግባር አዲስ የፋይናንስ ምህዳር እንደሚፈጥር ተናግረዋል።
ኢትዮጵያ በፋይናንስ ዘርፍ እያከናወነች ያለው ለውጥ በምስራቅ አፍሪካ በምጣኔ ኃብት ዘርፍ ያላትን የስበት ማዕከልነት የሚያጸናና ለቀጣናው እድገትም አዎንታዊ አስተዋጽኦ ይኖረዋል ብለዋል
ከዚህ ባለፈ በተለይም የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ በቀጠናው ለሚሰሩ መሰረተ ልማቶች የፋይናንስ ምንጭ ሆኖ ሊያገለግል እንደሚችልም ያላቸውን እምነት ገልጸዋል።
ተቋሙ ከኢትዮጵያ የካፒታል ገበያና ከሌሎች ተዋናዮች ጋር ስትራቴጂክ አጋርነትን በመፍጠር የመሥራት ፍላጎት እንዳለው ጠቁመዋል።
ET securities
ET Securities
Photo
Requirements to buy shares አክሲዮን ለመግዛት የሚያስፈልጉ ነገሮች
የባንኮችን የኢንሹራንሶችንና ሌሎች አትራፊ ድርጅቶችን የአክሲዮን ድርሻዎችን ለመግዛት ከታች የተዘረዘሩ መስፈርቶችን ማሟላት አስፈላጊ ነው።
1. ኢትዮጵያዊ ዜግነትን የሚያረጋግጥ በዘመኑ የታደሰ የቀበሌ መታወቂያ ፣ፓስፖርት ወይም መንጃ ፈቃድ
2. በልጆች ስም ለመግዛት የልጆች የልደት ካርድ፣ የአባት/እናት/ወይም የአሳዳጊ በዘመኑ የታደሠ መታወቂያ/ፓስፖርት/መንጃ ፈቃድ
3. በድርጅት ሥም አክሲዮን ለመግዛት
👉🏼3.1. የድርጅቱ የታደሰ ንግድ ፈቃድ፤ የንግድ ምዝገባና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር
👉🏼3.2. አክሲዮን ለመግዛት የሚያስችል በህጋዊ አካል የተሠጠ ውክልና
👉🏼3.3. ድርጅቱ ማህበራትና ዕድሮች ከሆኑ የተመሰረቱበት የፈቃድ ሰርተፊኬት እና እድሩን የሚመሩ አመራሮች ውክልና
4. በውጭ ሐገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን የአክሲዮን ድርሻ ለመግዛት
4.1. ዜግነታቸው የኢትዮጵያ ከሆነ በዘመኑ የታደሠ ፓሥፖርት/መታዎቂያ/መንጃ ፈቃድ
4.2. የውጭ ሐገር ዜግነት ያላቸው ኢትዮጵያውያን የታደሰ የትውልደ ኢትዮጵያዊ መታዎቂያ(ቢጫ ካርድ)
ትውልደ ኢትዮጵያውያን የውጭ ሐገር ዜጎች የፋይናንስ ተቋም አክሲዮን መግዛት የሚችሉት በሚኖሩበት ሐገር ገንዘብ ነው፡፡(ለምሣሌ የአሜሪካ ዜግነት ያለው በዶላር፣ የጀርመን በዩሮ፣ የእንግሊዝ በፓውንድ........
ለመረጃ ይፃፉልን/ይደውሉልን!
📲ሥልክ፡ 0901166128
ስለ አክሲዮንና ተያያዥ ሌሎች ጠቃሚ መረጃዎችን ለማግኘት ገጾቻችንን ይከተሉ!
Follow our Pages:
https://www.facebook.com/etstocks
https://t.me/etstocks
https://condoaddis.com/catagory/etstocks
https://www.youtube.com/@etstocks
https://www.linkedin.com/company/etstock
https://www.tiktok.com/@Et_Securities_Market
#Bank #Stock #Investment #Finance #capitalmarkets
የባንኮችን የኢንሹራንሶችንና ሌሎች አትራፊ ድርጅቶችን የአክሲዮን ድርሻዎችን ለመግዛት ከታች የተዘረዘሩ መስፈርቶችን ማሟላት አስፈላጊ ነው።
1. ኢትዮጵያዊ ዜግነትን የሚያረጋግጥ በዘመኑ የታደሰ የቀበሌ መታወቂያ ፣ፓስፖርት ወይም መንጃ ፈቃድ
2. በልጆች ስም ለመግዛት የልጆች የልደት ካርድ፣ የአባት/እናት/ወይም የአሳዳጊ በዘመኑ የታደሠ መታወቂያ/ፓስፖርት/መንጃ ፈቃድ
3. በድርጅት ሥም አክሲዮን ለመግዛት
👉🏼3.1. የድርጅቱ የታደሰ ንግድ ፈቃድ፤ የንግድ ምዝገባና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር
👉🏼3.2. አክሲዮን ለመግዛት የሚያስችል በህጋዊ አካል የተሠጠ ውክልና
👉🏼3.3. ድርጅቱ ማህበራትና ዕድሮች ከሆኑ የተመሰረቱበት የፈቃድ ሰርተፊኬት እና እድሩን የሚመሩ አመራሮች ውክልና
4. በውጭ ሐገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን የአክሲዮን ድርሻ ለመግዛት
4.1. ዜግነታቸው የኢትዮጵያ ከሆነ በዘመኑ የታደሠ ፓሥፖርት/መታዎቂያ/መንጃ ፈቃድ
4.2. የውጭ ሐገር ዜግነት ያላቸው ኢትዮጵያውያን የታደሰ የትውልደ ኢትዮጵያዊ መታዎቂያ(ቢጫ ካርድ)
ትውልደ ኢትዮጵያውያን የውጭ ሐገር ዜጎች የፋይናንስ ተቋም አክሲዮን መግዛት የሚችሉት በሚኖሩበት ሐገር ገንዘብ ነው፡፡(ለምሣሌ የአሜሪካ ዜግነት ያለው በዶላር፣ የጀርመን በዩሮ፣ የእንግሊዝ በፓውንድ........
ለመረጃ ይፃፉልን/ይደውሉልን!
📲ሥልክ፡ 0901166128
ስለ አክሲዮንና ተያያዥ ሌሎች ጠቃሚ መረጃዎችን ለማግኘት ገጾቻችንን ይከተሉ!
Follow our Pages:
https://www.facebook.com/etstocks
https://t.me/etstocks
https://condoaddis.com/catagory/etstocks
https://www.youtube.com/@etstocks
https://www.linkedin.com/company/etstock
https://www.tiktok.com/@Et_Securities_Market
#Bank #Stock #Investment #Finance #capitalmarkets
Safaricom PLC is planning to raise up to $150 million (Sh19.6 billion) in local currency debt in Ethiopia once the country's securities exchange (ESX) becomes operational in the third quarter of 2024. This amount translates to approximately 8.6 billion Ethiopian Birr at the current exchange rate, which the company intends to raise through the issuance of local currency-denominated bonds starting from September.
Read more👇
https://www.condoaddis.com/240522-1/
Read more👇
https://www.condoaddis.com/240522-1/
የድርጅታቸውን የተወሰነ ድርሻ በአክሲዮን ለመሸጥ የሚያስቡ ድርጅቶች የሚከተሉት 3 አማራጮች አሏቸው!
አንደኛ፦
ድርጅቶች ለመሸጥ የወሰኗቸውን አክሲዮናቸውን #ለህዝብ መሸጥ ከፍተኛ ካፒታል ለማሰባሰብ ጥሩ ዘዴ ቢሆንም ሂደቱ ውድ እና አድካሚ ነው! ምክንያቱም ድርጅቶቹ አክሲዮኖችን ለማሻሻጥ ፍቃድ ለተሰጣቸው ድርጅቶች ሃላፊነት ስለሚሰጡ የሚጠየቁት የአገልግሎት ክፍያ ውድ ሊሆን ይችላል እንዲሁም የሚፈልጉት ያህል አክሲዮን ተሸጦ እስከሚያልቅ ረጅም ጊዜ ለመፈጅ ይችላል።
ሁለተኛ፦
ድርጅቶች ለመሸጥ የወሰኗቸውን የተወሰኑ አክሲዮኖቻቸውን ለትልልቅ #የቢዝነስ_ተቋማት አውጥቶ መሸጥ! ከፍተኛ ካፒታል ለማሰባሰብ ጥሩ ዘዴ ሆኖ ሂደቱ እርካሽ እና ቀላል ነው! ምክንያቱም ተቋማት ትልልቅ ድርሻ የመግዛት አቅም ስለሚኖራቸው በጥቂት ተቋማት እና በአጭር ጊዜ አክሲዮኖቻቸውን ሸጠው ሊጨርሱ ይችላሉ።
ሶስተኛ፦
ድርጅቶች ለመሸጥ የወሰኗቸውን አክሲዮኖቻቸውን #ለውስጥ_ሰራተኞች መሸጥ! ሰራተኞች ከቁጠባቸው አልያም ከደሞዛቸው ላይ ከፍተኛ ካፒታል ሊኖራቸው ስለማይችል ትልቅ ካፒታል ከአክሲዮን ሽያጭ ለማሰባሰብ አስቸጋሪ ሲሆን (የሰራተኛ ተነሳሽነት ለመጨመር ጥሩ ዘዴ ነው!) የአክሲዮን ድርሻዎችን ለውስጥ ሰራተኞች የመሸጥ ሂደቱ ግን ቀላል ነው!
Source: The Ethiopian Economist View
@etstocks
አንደኛ፦
ድርጅቶች ለመሸጥ የወሰኗቸውን አክሲዮናቸውን #ለህዝብ መሸጥ ከፍተኛ ካፒታል ለማሰባሰብ ጥሩ ዘዴ ቢሆንም ሂደቱ ውድ እና አድካሚ ነው! ምክንያቱም ድርጅቶቹ አክሲዮኖችን ለማሻሻጥ ፍቃድ ለተሰጣቸው ድርጅቶች ሃላፊነት ስለሚሰጡ የሚጠየቁት የአገልግሎት ክፍያ ውድ ሊሆን ይችላል እንዲሁም የሚፈልጉት ያህል አክሲዮን ተሸጦ እስከሚያልቅ ረጅም ጊዜ ለመፈጅ ይችላል።
ሁለተኛ፦
ድርጅቶች ለመሸጥ የወሰኗቸውን የተወሰኑ አክሲዮኖቻቸውን ለትልልቅ #የቢዝነስ_ተቋማት አውጥቶ መሸጥ! ከፍተኛ ካፒታል ለማሰባሰብ ጥሩ ዘዴ ሆኖ ሂደቱ እርካሽ እና ቀላል ነው! ምክንያቱም ተቋማት ትልልቅ ድርሻ የመግዛት አቅም ስለሚኖራቸው በጥቂት ተቋማት እና በአጭር ጊዜ አክሲዮኖቻቸውን ሸጠው ሊጨርሱ ይችላሉ።
ሶስተኛ፦
ድርጅቶች ለመሸጥ የወሰኗቸውን አክሲዮኖቻቸውን #ለውስጥ_ሰራተኞች መሸጥ! ሰራተኞች ከቁጠባቸው አልያም ከደሞዛቸው ላይ ከፍተኛ ካፒታል ሊኖራቸው ስለማይችል ትልቅ ካፒታል ከአክሲዮን ሽያጭ ለማሰባሰብ አስቸጋሪ ሲሆን (የሰራተኛ ተነሳሽነት ለመጨመር ጥሩ ዘዴ ነው!) የአክሲዮን ድርሻዎችን ለውስጥ ሰራተኞች የመሸጥ ሂደቱ ግን ቀላል ነው!
Source: The Ethiopian Economist View
@etstocks
The Ethiopian Securities Exchange signed a contract with the Information Network Security Administration INSA to enhance cybersecurity governance, security, performance and quality assurance activities for ESX. This collaboration also aims to build institutional and human capacity at ESX to ensure the highest standards of security and performance for our market. The agreement was signed by H.E. Mrs. Tigist Hamid, Director General of INSA, and Dr. Tilahun E. Kassahun, CEO of ESX.
Source: Ethiopiansecurtiesexchange
@Etstocks
Source: Ethiopiansecurtiesexchange
@Etstocks
ቢጂአይ ኢትዮጵያ በሕገወጥ ሰነድ የባለቤትነትን ድርሻ አሳጥቷል በሚል ክስ ተመሠረተበት።
ለ23 ዓመታት ያልተከፈለ የትርፍ ድርሻ ከእነ ወለዱ ተሠልቶ እንዲከፈል የዳኝነት ጥያቄ ቀርቧል
በ1983 ዓ.ም. የኢትዮጵያ ፕራይቬታይዜሽን ኤጀንሲ፣ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቢራ ፋብሪካን የ‹‹ካስቴል ግሩፕ›› ዋና ባለድርሻ ለሆኑት ሚስተር ካስትል ሲሸጥ፣ . . .
Read more
ለ23 ዓመታት ያልተከፈለ የትርፍ ድርሻ ከእነ ወለዱ ተሠልቶ እንዲከፈል የዳኝነት ጥያቄ ቀርቧል
በ1983 ዓ.ም. የኢትዮጵያ ፕራይቬታይዜሽን ኤጀንሲ፣ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቢራ ፋብሪካን የ‹‹ካስቴል ግሩፕ›› ዋና ባለድርሻ ለሆኑት ሚስተር ካስትል ሲሸጥ፣ . . .
Read more
Ethiopia Opens Doors to foreign Banks in Major Banking Reform
The Central Bank of Ethiopia is introducing significant changes in the banking sector to let foreign banks enter the market. In a recent meeting with banking executives, the regulators discussed proposed reforms regarding the entry of foreign banks into Ethiopia.
One crucial aspect of the reforms is . . . . Read more
The Central Bank of Ethiopia is introducing significant changes in the banking sector to let foreign banks enter the market. In a recent meeting with banking executives, the regulators discussed proposed reforms regarding the entry of foreign banks into Ethiopia.
One crucial aspect of the reforms is . . . . Read more
🔴🔴🔴🔴🔴🔴🔴🔴
መግለጫው በአጭሩ !
🔴🔴🔴🔴🔴🔴🔴🔴
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አዲስ የገንዘብ ፖሊሲ ማዕቀፍ ይፋ ማድረጉን የባንኩ ገዢ አቶ ማሞ ምህረቱ አስታውቀዋል።
በዚህም መሰረት የሚከተሉት የተደረጉ ማሻሻያዎች ናቸው፦🔴
1ኛ. ‼️የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የገንዘብ ፖሊሲ በወለድ ተመን ላይ ወደተመሠረተ የገንዘብ ፖሊሲ ማዕቀፍ ይሸጋገራል፡፡
2ኛ. ‼️የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንኩ ፖሊሲ-ነክ የወለድ መጣኔ ለመጀመሪያ ጊዜ 15በመቶ ይሆናል፡፡
3ኛ. ‼️የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ከገንዘብ ፖሊሲ ጋር
የተያያዙ ጨረታዎችን በየሁለት ሳምንቱ ያካሂዳል፡፡
4ኛ. ‼️የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ለባንኮች የአንድ ቀን የብድር አገልግሎት (overnight lending facility) እና የአንድ ቀን የተቀማጭ ገንዘብ አገልግሎት (overnight deposit facility)ይሰጣል፡፡
5ኛ. ‼️የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባንኮች እርስ በርስ የሚበዳደሩበትን የተነቃቃ የገንዘብ ገበያ ለመመሥረት የሚያስችል የኤሌክትሮኒክ ግብይት ሥርዓት በቅርቡ ለመዘርጋት ዝግጅቱን አጠናቋል፡፡
6ኛ. ‼️የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ወደ አዲሱ የገንዘብ ፖሊሲ ማዕቀፍ ቢሸጋገርም፣ በሽግግሩ ወቅት ቀደም ሲል ሲጠቀምባቸው የነበሩ ቀጥታ የገንዘብ ፖሊሲ መሣሪያዎች በጊዜያዊነት ጥቅም ላይ መዋላቸውን ይቀጥላሉ፡፡
‼️‼️‼️‼️‼️‼️‼️‼️‼️‼️
Fb.me/etstocks
መግለጫው በአጭሩ !
🔴🔴🔴🔴🔴🔴🔴🔴
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አዲስ የገንዘብ ፖሊሲ ማዕቀፍ ይፋ ማድረጉን የባንኩ ገዢ አቶ ማሞ ምህረቱ አስታውቀዋል።
በዚህም መሰረት የሚከተሉት የተደረጉ ማሻሻያዎች ናቸው፦🔴
1ኛ. ‼️የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የገንዘብ ፖሊሲ በወለድ ተመን ላይ ወደተመሠረተ የገንዘብ ፖሊሲ ማዕቀፍ ይሸጋገራል፡፡
2ኛ. ‼️የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንኩ ፖሊሲ-ነክ የወለድ መጣኔ ለመጀመሪያ ጊዜ 15በመቶ ይሆናል፡፡
3ኛ. ‼️የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ከገንዘብ ፖሊሲ ጋር
የተያያዙ ጨረታዎችን በየሁለት ሳምንቱ ያካሂዳል፡፡
4ኛ. ‼️የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ለባንኮች የአንድ ቀን የብድር አገልግሎት (overnight lending facility) እና የአንድ ቀን የተቀማጭ ገንዘብ አገልግሎት (overnight deposit facility)ይሰጣል፡፡
5ኛ. ‼️የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባንኮች እርስ በርስ የሚበዳደሩበትን የተነቃቃ የገንዘብ ገበያ ለመመሥረት የሚያስችል የኤሌክትሮኒክ ግብይት ሥርዓት በቅርቡ ለመዘርጋት ዝግጅቱን አጠናቋል፡፡
6ኛ. ‼️የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ወደ አዲሱ የገንዘብ ፖሊሲ ማዕቀፍ ቢሸጋገርም፣ በሽግግሩ ወቅት ቀደም ሲል ሲጠቀምባቸው የነበሩ ቀጥታ የገንዘብ ፖሊሲ መሣሪያዎች በጊዜያዊነት ጥቅም ላይ መዋላቸውን ይቀጥላሉ፡፡
‼️‼️‼️‼️‼️‼️‼️‼️‼️‼️
Fb.me/etstocks
ኢትዮ ቴሌኮም 21.79 ቢሊዮን ብር አተረፈ
ኢትዮ ቴሌኮም በተጠናቀቀው የ2016 በጀት ዓመት 93 ነጥብ 7 ቢሊዮን ብር ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ።
ገቢው ካለፈ በጀት ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የ21 በመቶ ወይም 16 ነጥብ 7 ቢሊዮን ብር ጭማሪ አሳይቷል ተብሏል።
በበጀት ዓመቱ 21 ነጥብ 79 ቢሊዮን ብር የተጣራ ትርፍ ማግኘት መቻሉም ተነግሯል።
የተቋሙ ደንበኞች ቁጥር 78 ነጥብ 3 ሚሊዮን መድረሱን የተነገረ ሲሆን ካለፈው ዓመት በ8 ነጥብ 9 በመቶ ከፍ ማድረግ መቻሉ ተጠቁሟል።
በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ብቻ አንድ ነጥብ 81 ትሪሊዮን የኤሌክትሮኒክ ገንዘብ ዝውውር መከናወኑም ተነግሯል።
ኢትዮ ቴሌኮም በተጠናቀቀው የ2016 በጀት ዓመት 93 ነጥብ 7 ቢሊዮን ብር ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ።
ገቢው ካለፈ በጀት ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የ21 በመቶ ወይም 16 ነጥብ 7 ቢሊዮን ብር ጭማሪ አሳይቷል ተብሏል።
በበጀት ዓመቱ 21 ነጥብ 79 ቢሊዮን ብር የተጣራ ትርፍ ማግኘት መቻሉም ተነግሯል።
የተቋሙ ደንበኞች ቁጥር 78 ነጥብ 3 ሚሊዮን መድረሱን የተነገረ ሲሆን ካለፈው ዓመት በ8 ነጥብ 9 በመቶ ከፍ ማድረግ መቻሉ ተጠቁሟል።
በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ብቻ አንድ ነጥብ 81 ትሪሊዮን የኤሌክትሮኒክ ገንዘብ ዝውውር መከናወኑም ተነግሯል።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከታክስ በፊት 25.6 ቢሊዮን ብር አተረፈ!
#CBE
*****************************
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በ2023/24 በጀት ዓመት የሥራ አፈጻጸም ከፍተኛ ውጤት ማስመዝገቡን እያበሰርን፤ ለውጤቱ መመዝገብ ከፍተኛውን ድርሻ ላበረከታችሁ የተከበራችሁ ውድ ደንበኞቻችን፣ የዳይሬክተሮች ቦርድ እና የማኔጅመንት አባላት እንዲሁም ሠራተኞቻችን ከፍ ያለ ምስጋናችንን እናቀርባለን።
በበጀት ዓመቱ ብር 135.4 ቢሊዮን አጠቃላይ ገቢ የተገኘ ሲሆን፣ ይህም ካለፈው ዓመት ጋር ሲነጻጸር በ13% ዕድገት አሳይቷል። በዚህ ዓመት ከታክስ በፊት የተገኘው ብር 25.6 ቢሊዮን ትርፍም በባንካችን ታሪክ ከፍተኛው ሆኖ ተመዝግቧል። ለተገኘው ትርፍ ባንካችን የተገበራቸው የወጪ ቅነሳ ስትራቴጂ እና የለውጥ ሥራዎች አስተዋጽዖ አበርክተዋል።
የባንካችን አጠቃላይ የተቀማጭ ገንዘብ መጠን ከብር 1.17 ትሪሊዮን የተሻገረ ሲሆን የደንበኞቻችን ቁጥር . . . ማንበብ ይቀጥሉ 👇👇
https://www.condoaddis.com/240712-1/
#CBE
*****************************
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በ2023/24 በጀት ዓመት የሥራ አፈጻጸም ከፍተኛ ውጤት ማስመዝገቡን እያበሰርን፤ ለውጤቱ መመዝገብ ከፍተኛውን ድርሻ ላበረከታችሁ የተከበራችሁ ውድ ደንበኞቻችን፣ የዳይሬክተሮች ቦርድ እና የማኔጅመንት አባላት እንዲሁም ሠራተኞቻችን ከፍ ያለ ምስጋናችንን እናቀርባለን።
በበጀት ዓመቱ ብር 135.4 ቢሊዮን አጠቃላይ ገቢ የተገኘ ሲሆን፣ ይህም ካለፈው ዓመት ጋር ሲነጻጸር በ13% ዕድገት አሳይቷል። በዚህ ዓመት ከታክስ በፊት የተገኘው ብር 25.6 ቢሊዮን ትርፍም በባንካችን ታሪክ ከፍተኛው ሆኖ ተመዝግቧል። ለተገኘው ትርፍ ባንካችን የተገበራቸው የወጪ ቅነሳ ስትራቴጂ እና የለውጥ ሥራዎች አስተዋጽዖ አበርክተዋል።
የባንካችን አጠቃላይ የተቀማጭ ገንዘብ መጠን ከብር 1.17 ትሪሊዮን የተሻገረ ሲሆን የደንበኞቻችን ቁጥር . . . ማንበብ ይቀጥሉ 👇👇
https://www.condoaddis.com/240712-1/
<<የኢትዮ ቴሌኮምን አሥር በመቶ ድርሻ ለመሸጥ ሲደረግ የነበረው ዝግጅት ተጠናቋል።የኩባንያው አጠቃላይ ሀብት ግመታ በአንድ የውጭ ኩባንያ ተሠርቷል። በጣም በቅርብ ጊዜ ውስጥ አሥር በመቶ ድርሻው ለሽያጭ ይቀርባል፡፡>>ይህን ቃል ለሪፖርተር ጋዜጣ የተናገሩት ፍሬሕይወት ታምሩ የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ናቸው።
ኢትዮ ቴሌኮም በቅርቡ ሥራ ይጀምራል ተብሎ በሚጠበቀው የኢትዮጵያ መዋዕለ ንዋይ ገበያ (Ethiopian Securities Exchange) አማካይነት አሥር በመቶ ድርሻውን ለኢትዮጵያውያን እንደሚሸጥ፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር)ን ጨምሮ ሌሎች ጉዳዩ የሚመለከታቸው ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት በተደጋጋሚ በይፋ መናገራቸው ይታወሳል።
መንግሥት የኢትዮ ቴሌኮም አሥር በመቶ ድርሻ በአገር ውስጥ እንዲሸጥ ያሳለፈውን ውሳኔ ተፈጻሚ ለማድረግ በአክሲዮን ተዋቅሮ በድጋሚ እንደሚቋቋም ተሰምቷል።
በተጨማሪ👇በዚህ ይከታተሉን
https://www.youtube.com/channel/etstocks
https://fb.me/etstocks
ኢትዮ ቴሌኮም በቅርቡ ሥራ ይጀምራል ተብሎ በሚጠበቀው የኢትዮጵያ መዋዕለ ንዋይ ገበያ (Ethiopian Securities Exchange) አማካይነት አሥር በመቶ ድርሻውን ለኢትዮጵያውያን እንደሚሸጥ፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር)ን ጨምሮ ሌሎች ጉዳዩ የሚመለከታቸው ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት በተደጋጋሚ በይፋ መናገራቸው ይታወሳል።
መንግሥት የኢትዮ ቴሌኮም አሥር በመቶ ድርሻ በአገር ውስጥ እንዲሸጥ ያሳለፈውን ውሳኔ ተፈጻሚ ለማድረግ በአክሲዮን ተዋቅሮ በድጋሚ እንደሚቋቋም ተሰምቷል።
በተጨማሪ👇በዚህ ይከታተሉን
https://www.youtube.com/channel/etstocks
https://fb.me/etstocks