ባንኮች ከብሔራዊ ባንክ ለምን ይበደራሉ?
የባንኮች ዋናው የገንዘብ ምንጭ ከቁጠባ የሚሰበስቡት ነው። ከቆጣቢ ሰብስበው (ለቆጣቢ ወለድ እያሰቡ) ለተበዳሪ ያበድራሉ (ከተበዳሪው ወለድ እየተቀበሉ) ገንዘብን ያንቀሳቅሳሉ።
የንግድ ባንኮች ከቆጣቢ የሰበሰቡትን ገንዘብ በሙሉ ሊያበድሩ አይችሉም! ምክንያቱም ቆጣቢ ገንዘቡን ለማውጣት ስለሚፈልግ የተወሰነ ጥሬ ገንዘብ ይዘው መቆየታቸው አይቀርም!
ብሔራዊ ባንክ የቆጣቢዎችን እና የባንክ ባለአክስዮኖች ዋስትና ለመጠበቅ የባንኮች የካፒታል ዋስትና እንዲቀመጥ ያዛል! ከሚያበድሩት ብር መጠን አንፃር የዋስትና ቦንድ ከብሔራዊ ባንክ እንዲገዙ ያስገድዳል (ያበደሩትን መቀበል ባይችሉ ቆጣቢ ብሩን ማጣት የለበትም የሚለው ስጋት ዋና ነው!)
#ለምሳሌ፦ በነባሩ አሰራር ማንኛውም ንግድ ባንክ ከሚያበድረው ገንዘብ ድርሻ 27% ከብሔራዊ ባንክ ቦንድ እንዲገዛ ይገደድ ነበር (1 ሚሊየን ለማበደር የ270 ሺ ብር ቦንድ ከብሔራዊ ባንክ መግዛት አለበት ማለት ነው)።
#ለምሳሌ፦ 1 ቢሊዮን ብር ቁጠባ የሰበሰበ ባንክ 1 ቢሊየኑን በሙሉ ሊያበድር አይችልም (በደንበኛ 2 ሚሊየን ብር ወጪ ቢጠየቅ መመለስ ላይችል ነው!) ስለዚህ የካሽ እጥረት እንዳይፈጠር የመስጋት እና የብሔራዊ ባንክ የአሰራር ሁኔታ ክልከላ ይሆንበታል!
አሰራሩ ይህ ሆኖ ሳለ ባንኮች በቁጠባ የሰበሰቡን በቂ ካሽ ሳያስቀሩ የማበደር እና ያበደሩትን ካሽ በበቂ ያለማስመለስ ችግር የመፈጠር እድል አለ።
#ለምሳሌ፦ በባንኮች ብድር ሲጠየቅ ያለማግኘት እና ጥሬ ብር ለማውጣት አለመቻል (Liquidity Criss) የሚስተዋለው ከላይ ከተጠቀሰው ምክንያት ጋር ይያያዛል።
ንግድ ባንኮች በምሳሌ የተቀመጠው ችግር በገጠማቸው ቁጥር ከብሔራዊ ባንክ ብድር ይጠይቃሉ።
የብሔራዊ ባንክ ገንዘቡን ከየት ያመጣል?
የሃገሪቱ የገቢ ገንዘብ፤ የባንኮች የካፒታል ተቀማጭ፤ በቦንድ እና በግምጃ ቤት ሰነድ ሽያጭ የተሰበሰበ (በተለይ ከመንግስት የልማት ድርጅቶች እና የጡረታ ዋስትና ተቀማጭች)፤ አዲስ የሚታተም ገንዘብ፤ ወዘተ መከማቻው ብሔራዊ ባንክ ነው።
የንግድ ባንኮች የብር እጥረት ሲገጥማቸው እና ተጨማሪ ገንዘብ በፈለጉ ጊዜ ከብሔራዊ ባንክ በብድር ይወስዳሉ (በአዲሱ ፖሊሲ በ15% ወለድ ይበደራሉ) ጊዜውን ጠብቀው ከነወለዱ እዳቸውን ይከፍላሉ።
የባንኮች ዋናው የገንዘብ ምንጭ ከቁጠባ የሚሰበስቡት ነው። ከቆጣቢ ሰብስበው (ለቆጣቢ ወለድ እያሰቡ) ለተበዳሪ ያበድራሉ (ከተበዳሪው ወለድ እየተቀበሉ) ገንዘብን ያንቀሳቅሳሉ።
የንግድ ባንኮች ከቆጣቢ የሰበሰቡትን ገንዘብ በሙሉ ሊያበድሩ አይችሉም! ምክንያቱም ቆጣቢ ገንዘቡን ለማውጣት ስለሚፈልግ የተወሰነ ጥሬ ገንዘብ ይዘው መቆየታቸው አይቀርም!
ብሔራዊ ባንክ የቆጣቢዎችን እና የባንክ ባለአክስዮኖች ዋስትና ለመጠበቅ የባንኮች የካፒታል ዋስትና እንዲቀመጥ ያዛል! ከሚያበድሩት ብር መጠን አንፃር የዋስትና ቦንድ ከብሔራዊ ባንክ እንዲገዙ ያስገድዳል (ያበደሩትን መቀበል ባይችሉ ቆጣቢ ብሩን ማጣት የለበትም የሚለው ስጋት ዋና ነው!)
#ለምሳሌ፦ በነባሩ አሰራር ማንኛውም ንግድ ባንክ ከሚያበድረው ገንዘብ ድርሻ 27% ከብሔራዊ ባንክ ቦንድ እንዲገዛ ይገደድ ነበር (1 ሚሊየን ለማበደር የ270 ሺ ብር ቦንድ ከብሔራዊ ባንክ መግዛት አለበት ማለት ነው)።
#ለምሳሌ፦ 1 ቢሊዮን ብር ቁጠባ የሰበሰበ ባንክ 1 ቢሊየኑን በሙሉ ሊያበድር አይችልም (በደንበኛ 2 ሚሊየን ብር ወጪ ቢጠየቅ መመለስ ላይችል ነው!) ስለዚህ የካሽ እጥረት እንዳይፈጠር የመስጋት እና የብሔራዊ ባንክ የአሰራር ሁኔታ ክልከላ ይሆንበታል!
አሰራሩ ይህ ሆኖ ሳለ ባንኮች በቁጠባ የሰበሰቡን በቂ ካሽ ሳያስቀሩ የማበደር እና ያበደሩትን ካሽ በበቂ ያለማስመለስ ችግር የመፈጠር እድል አለ።
#ለምሳሌ፦ በባንኮች ብድር ሲጠየቅ ያለማግኘት እና ጥሬ ብር ለማውጣት አለመቻል (Liquidity Criss) የሚስተዋለው ከላይ ከተጠቀሰው ምክንያት ጋር ይያያዛል።
ንግድ ባንኮች በምሳሌ የተቀመጠው ችግር በገጠማቸው ቁጥር ከብሔራዊ ባንክ ብድር ይጠይቃሉ።
የብሔራዊ ባንክ ገንዘቡን ከየት ያመጣል?
የሃገሪቱ የገቢ ገንዘብ፤ የባንኮች የካፒታል ተቀማጭ፤ በቦንድ እና በግምጃ ቤት ሰነድ ሽያጭ የተሰበሰበ (በተለይ ከመንግስት የልማት ድርጅቶች እና የጡረታ ዋስትና ተቀማጭች)፤ አዲስ የሚታተም ገንዘብ፤ ወዘተ መከማቻው ብሔራዊ ባንክ ነው።
የንግድ ባንኮች የብር እጥረት ሲገጥማቸው እና ተጨማሪ ገንዘብ በፈለጉ ጊዜ ከብሔራዊ ባንክ በብድር ይወስዳሉ (በአዲሱ ፖሊሲ በ15% ወለድ ይበደራሉ) ጊዜውን ጠብቀው ከነወለዱ እዳቸውን ይከፍላሉ።
*በኢትዮጵያ የመጀመሪያውን የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ፈቃድ መስጠት የሚያስችል መመሪያ በካፒታል ገበያ ባለሥልጣን ወደ ትግበራ እንዲገባ ተደረገ።*
ባለሥልጣኑ ለሰነደ ሙዓለ ንዋዮች፣ ለተዛማጅ ውሎች እና ለያልተማከለ የጠረጴዛ ዙሪያ ገበያዎች ፈቃድ የሚሰጥበትና የሚቆጣጠርበትን “የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች፣ የተዛማጅ ውሎች እና ያልተማከለ የጠረጴዛ ዙሪያ ገበያዎች የፊቃድ አሰጣጥ፣ የአሰራር እና የቁጥጥር መመሪያ አዘጋጅቶ በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ፍትህ ሚኒስቴር አስመዝግቧል።
በመሆኑም “የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች፣ የተዛማጅ ውሎች እና ያልተማከለ የጠረጴዛ ዙሪያ ገበያዎች የፈቃድ አሰጣጥ፣ የአሰራር እና የቁጥጥር መመሪያ ቁጥር 1009/2016 ከሐምሌ 9 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ስራ ላይ ውሏል።
መመሪያው በባለሥልጣኑ እንዲዘጋጅ እና እንዲወጣ በካፒታል ገበያ አዋጅ ከተመለከቱት ውስጥ አንዱ ሲሆን የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች፣ የተዛማጅ ውሎች እና ያልተማለከ የጠረጴዛ ዙሪያ ገበያ ፈቃድ ለማውጣት መሟላት ስለሚገባቸው መስፈርቶች፣ ገበያው አባላቱን እንዴት እንደሚቆጣጠር፣ ገበያው አባለቱን መቆጣጠር የሚያስችለው የውስጥ ደንብ በባለሥልጣኑ አጸድቆ ማውጣት እንደሚገባው፣ ለባለሥልጣኑ ሪፖርት እንዴት እንደሚያቀርብ እና በአጠቃላይ አሰራሩ ምን መምሰል እንዳለበት የተለያዩ ደረጃዎችን ያስቀምጣል፡፡
መመሪያው በመቋቋም ላይ ለሚገኘው የኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ በመመሪያው መሠረት አስፈላጊውን ቅድመ ሁኔታዎች ሲያሟላ ፈቃድ በመስጠት ሥራ ለማስጀመር የሚያስችል ነው፡፡
መመሪያው ከታችተያይዟል
⏬⏬⏬
ድረ ገጽ: condoadis.com/etstocks
ቴሌግራም t.me/etstocks
ትዊተር X.com/etstocks
ፌስ ቡክ፡ https://www.facebook.com/etstocks
ባለሥልጣኑ ለሰነደ ሙዓለ ንዋዮች፣ ለተዛማጅ ውሎች እና ለያልተማከለ የጠረጴዛ ዙሪያ ገበያዎች ፈቃድ የሚሰጥበትና የሚቆጣጠርበትን “የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች፣ የተዛማጅ ውሎች እና ያልተማከለ የጠረጴዛ ዙሪያ ገበያዎች የፊቃድ አሰጣጥ፣ የአሰራር እና የቁጥጥር መመሪያ አዘጋጅቶ በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ፍትህ ሚኒስቴር አስመዝግቧል።
በመሆኑም “የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች፣ የተዛማጅ ውሎች እና ያልተማከለ የጠረጴዛ ዙሪያ ገበያዎች የፈቃድ አሰጣጥ፣ የአሰራር እና የቁጥጥር መመሪያ ቁጥር 1009/2016 ከሐምሌ 9 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ስራ ላይ ውሏል።
መመሪያው በባለሥልጣኑ እንዲዘጋጅ እና እንዲወጣ በካፒታል ገበያ አዋጅ ከተመለከቱት ውስጥ አንዱ ሲሆን የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች፣ የተዛማጅ ውሎች እና ያልተማለከ የጠረጴዛ ዙሪያ ገበያ ፈቃድ ለማውጣት መሟላት ስለሚገባቸው መስፈርቶች፣ ገበያው አባላቱን እንዴት እንደሚቆጣጠር፣ ገበያው አባለቱን መቆጣጠር የሚያስችለው የውስጥ ደንብ በባለሥልጣኑ አጸድቆ ማውጣት እንደሚገባው፣ ለባለሥልጣኑ ሪፖርት እንዴት እንደሚያቀርብ እና በአጠቃላይ አሰራሩ ምን መምሰል እንዳለበት የተለያዩ ደረጃዎችን ያስቀምጣል፡፡
መመሪያው በመቋቋም ላይ ለሚገኘው የኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ በመመሪያው መሠረት አስፈላጊውን ቅድመ ሁኔታዎች ሲያሟላ ፈቃድ በመስጠት ሥራ ለማስጀመር የሚያስችል ነው፡፡
መመሪያው ከታችተያይዟል
⏬⏬⏬
ድረ ገጽ: condoadis.com/etstocks
ቴሌግራም t.me/etstocks
ትዊተር X.com/etstocks
ፌስ ቡክ፡ https://www.facebook.com/etstocks
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ለሀገር ውስጥ ንግድ ባንኮች የሰነደ መዋለ ንዋይ ገበያ የአገልግሎት ተሳትፎን ፈቀደ።
National Bank of Ethiopia has announced a relaxation of regulations, allowing domestic banks to invest directly in capital market services. This initiative is designed to strengthen the country’s developing stock exchange.
Read more --> condoaddis.com/240720-1
National Bank of Ethiopia has announced a relaxation of regulations, allowing domestic banks to invest directly in capital market services. This initiative is designed to strengthen the country’s developing stock exchange.
Read more --> condoaddis.com/240720-1
#ሰበር
ኢትዮጵያ ሲጠበቅ የነበረዉን የብርን የምንዛሪ መጠን በገበያ እንዲወሰን የማድረግ ዉሳኔ ተግባራዊ ልታደርግ ነዉ
ኢትዮጵያ ከአይኤምኤፍ ጋር ስታደርገው የነበረዉን ድርድር ማጠናቀቋን እና ብድር ማግኘት የምትችልበት ሁኔታ መፈጠሩ ተገልጿል።
ከድርድሩ ዉሳኔዎች መካከል ሲጠበቅ የነበረዉ የብርን የምንዛሪ መጠን በገበያ እንዲወሰን ማድረግ የሚለዉ የስምምነቱ አካል መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሰጡት መግለጫ አስታዉቋል ።
የዉጪ ምንዛሪ ግብይቱ በገበያዉ አማካኝነት እንዲበየን ያደርጋል የተባለው "በገበያ ላይ የተመሰረተ የገንዘብ ፖሊሲ" በአቅርቦትና በፍላጎት መካከል ያለዉን የዉጪ ምንዛሪ መዛባት እንደሚያስተካክል ታምኖበታል።
ኢትዮጵያ ወደ ማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ፖሊሲ ትግበራ መግባቷን በተመለከተ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ በሰጡት መግለጫ ከአለም አቀፍ የገንዘብ ድርጅት ጋር በተደረገው ስምምነት መሰረት ከፋይናንስ ተቋማት በቀጥታ ይሁን በተዘዋዋሪ መንገድ ብዙ ቢሊዮን ዶላር ታገኛለች ብለዋል።
ውሳኔው ተግባራዊ ሲሆን ብር፤ ዶላር እና ፓውንድን ከመሳሰሉ ዋና ዋና የመገበያያ ገንዘቦች አኳያ ያለው የምንዛሬ ተመን ከፍተኛ ለውጥ እንደሚያመጣ ታምኖበታል፤የዚህን ሪፎርም በተመለከተ ብሔራዊ ባንክ እና የገንዘብ ሚኒስትር ዝርዝር በየጊዜው የሚገለጡ መሆኑ ተነግሯል።
https://youtu.be/--HOHHMRPFI?si=9ZC4s5A2QjLW6bqF
Condoaddis.com/category/etstocks
ኢትዮጵያ ሲጠበቅ የነበረዉን የብርን የምንዛሪ መጠን በገበያ እንዲወሰን የማድረግ ዉሳኔ ተግባራዊ ልታደርግ ነዉ
ኢትዮጵያ ከአይኤምኤፍ ጋር ስታደርገው የነበረዉን ድርድር ማጠናቀቋን እና ብድር ማግኘት የምትችልበት ሁኔታ መፈጠሩ ተገልጿል።
ከድርድሩ ዉሳኔዎች መካከል ሲጠበቅ የነበረዉ የብርን የምንዛሪ መጠን በገበያ እንዲወሰን ማድረግ የሚለዉ የስምምነቱ አካል መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሰጡት መግለጫ አስታዉቋል ።
የዉጪ ምንዛሪ ግብይቱ በገበያዉ አማካኝነት እንዲበየን ያደርጋል የተባለው "በገበያ ላይ የተመሰረተ የገንዘብ ፖሊሲ" በአቅርቦትና በፍላጎት መካከል ያለዉን የዉጪ ምንዛሪ መዛባት እንደሚያስተካክል ታምኖበታል።
ኢትዮጵያ ወደ ማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ፖሊሲ ትግበራ መግባቷን በተመለከተ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ በሰጡት መግለጫ ከአለም አቀፍ የገንዘብ ድርጅት ጋር በተደረገው ስምምነት መሰረት ከፋይናንስ ተቋማት በቀጥታ ይሁን በተዘዋዋሪ መንገድ ብዙ ቢሊዮን ዶላር ታገኛለች ብለዋል።
ውሳኔው ተግባራዊ ሲሆን ብር፤ ዶላር እና ፓውንድን ከመሳሰሉ ዋና ዋና የመገበያያ ገንዘቦች አኳያ ያለው የምንዛሬ ተመን ከፍተኛ ለውጥ እንደሚያመጣ ታምኖበታል፤የዚህን ሪፎርም በተመለከተ ብሔራዊ ባንክ እና የገንዘብ ሚኒስትር ዝርዝር በየጊዜው የሚገለጡ መሆኑ ተነግሯል።
https://youtu.be/--HOHHMRPFI?si=9ZC4s5A2QjLW6bqF
Condoaddis.com/category/etstocks
ይህ ነው Floating Exchange Rate (ምንዛሬን በገበያ መወሰን) ማለት፦ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለዶላር ያለው ፍላጎት ስለጨመረ (አልያም የዶላር አቅርቦት ስለቀነሰ) በአንድ ቀን ውስጥ የአሜሪካ ዶላር የመግዣ ዋጋውን ከ74.73ብር ወደ 77.12ብር አሳድጓል!
Condoaddis.com/category/etstocks
Condoaddis.com/category/etstocks
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
Floating መፍትሄ ይሆናል ወይ?
Condoaddis.com/category/etstocks
Condoaddis.com/category/etstocks
የዛሬ 31/07/24 የእለቱ የውጭ ገንዘቦች የመሸጫ እና የመገዣ ዋጋ ዝርዝር። ንግድ ባንክ፣አዋሽ ባንክ፣ዳሽን ባንክ፣ ወጋገን ባንክ እና ኦሮሚያ ባንክ።
በዚህም መሰረት
💵 ከፍተኛ የመግዣ ዋጋ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
💵 ዝቅተኛ የመግዣ ዋጋ
በኦሮሚያ ባንክ ቀርቧል።
Condoaddis.com/category/etstocks
በዚህም መሰረት
💵 ከፍተኛ የመግዣ ዋጋ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
💵 ዝቅተኛ የመግዣ ዋጋ
በኦሮሚያ ባንክ ቀርቧል።
Condoaddis.com/category/etstocks