ለ2012 የትምህርት ዘመን የሚያገለግል የግል ተቋማትን ሙሉ መረጃ ይፋ ሆኗል፤
=>የተቋማቱ ቁጥር 201 ደርሷል፤
፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤ ፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤ ፤፤፤፤፤፤፤፤፤
(ጳጉሜ 01 ቀን 2011 ዓ.ም.)
የከፍተኛ ትምህርት አግባብነትና ጥራት ኤጀንሲ በከፍተኛ ትምህርት አዋጅ ከተሰጡት ዋና ዋና ስልጣን እና ኃላፊነቶች ውስጥ አንዱ ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ጋር ተያያዥነት ያላቸውን ወቅታዊ መረጃዎች ለህዝቡ የማሳወቅ፤ ለ2012 የትምህር ዘመን እንዲያገለግል የ201 የግል ተቋማትን የእውቅና ፈቃድ ሙሉ መረጃ ለህዝቡ ይፋ አድርጓል፡፡
መረጃው በ2012 የትምህርት ዘመን የመጀመሪያና የ2ኛ ዲግሪ ትምህርታቸውን ለመማር የሚፈልጉ ተማሪዎች ገንዘባቸውን ከፍለው ከመመዝገባቸው በፊት የተቋማቱን ህጋዊነት በተሟላ መልኩ ለማረጋገጥ እንዲችሉ ነው፡፡ ስለማንኛውም ተቋም ሙሉ መረጃዎች የያዘው ይህ መረጃ የተቋሙን የደረጃ ስያሜ(ዩኒቨርሲቲ፣ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ፣ ኮሌጅ ወይም ኢንስቲትዩት ስለመሆኑ)፤ ተቋሙ የእውቅና ፈቃድ ያገኘባቸው ካምፓሶች፤ በእያንዳንዱ ካምፓስ የተፈቀዱለት የትምህርት ዓይነቶች፣ የትምህርት መስኩ እውቅና ፈቃድ ስለመታደሱ፣ የትምህርት መስኩ ደረጃ(የመጀመሪያ ወይም 2ኛ ዲግሪ ስለመሆኑ)፤ ሞዳሊቲ(የተፈቀደው በመደበኛ ወይስ በርቀት) የመሳሰሉ ጉዳዮችን ለማረጋገጥ የሚያስችል በመሆኑ ተማሪዎች በመረጃው ተጠቅመው ከህገ-ወጥ ተቋማት ራሳቸውን የመጠበቅ ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ያስችላቸዋል፡፡ ወላጆችም የልጆቻቸው በህገ-ወጥ የከፍተኛ ትምህርት ተቋም ሊደርስ የሚችለውን የገንዘብና የጊዜ ብክነት ከኤጀንሲው የተሰጠውን የእውቅና ፈቃድ መረጃ በመጠቀም የበኩላቸውን ድርሻ እንዲወጡ ኤጀንሲው መልዕክቱን ያስተላልፋል፡፡ እንዲሁም ስፖንሰር በማድረግ የሚያስተምሩ መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች መረጃውን ለቅድመ-ጥንቃቄ ሊጠቀሙበት ይችላሉ፡፡
ሳይፈቀድላቸው በተለያዩ የክልል ከተሞች ውስጥ ካምፓስ/ቅርንጫፍ እና ባልተፈቀደላቸው የትምህርት መስኮች ተማሪ ተቀብለው የሚያስተምሩ ህገ-ወጥ ተቋማትን ለመከላከል እንዲያስችል ለሚመለከታቸው ለክልል እና ለከተማ መስተዳድሮች የፐብሊክ ሰርቪስ ቢሮዎች፣ለፍትህ አካላት እንዲሁም ለኮሙኒዩኬሽን እና ለሚዲያ ተቋማት መረጃውን በደብዳቤ የሚያሳውቅ ስለሆነ በግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለመማር የሚመዘገቡ ዜጎች የእውቅና ፈቃዳቸውን ቅድሚያ በማረጋገጥ የሚጠበቅባቸውን ኃላፊነት እንዲወጡ ኤጀንሲው ያሳስባል፡፡
በዘርፉ የሚፈጸሙ የህግ ጥሰቶችን ለመከላከል ከሚኒስቴር መ/ቤቱ፣ ከሌሎች የመንግስት አካላት፣ ከመገናኛ ብዙሃን እና ከመላው ህብተተሰብ ጋር የተጀመሩ እርምጃዎችተጠናክረው የሚቀጥሉ ይሆናል፡፡
በመጨረሻም:- የእውቅና ፈቃድ እና የእውቅና ፈቃድ እድሳት ጠይቀው እየታየላቸው ያሉ ሪፖርታቸው ሲጠናቀቅ እየተካተልን እናሳውቃለን።
ጳጉሜ 01 ቀን 2011 ዓ.ም.
የከፍተኛ ትምህርት አግባብነትና ጥራት ኤጀንሲ
https://drive.google.com/file/d/1-AR-YmY54Ik7g8YGW3q8SIeRvggNdBFM/view?fbclid=IwAR0xlYqLZ-kWw1SXnkbMnxB6fjQtL2d7hAFeO9danb5rx39EJoDj8xoGskA
=>የተቋማቱ ቁጥር 201 ደርሷል፤
፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤ ፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤ ፤፤፤፤፤፤፤፤፤
(ጳጉሜ 01 ቀን 2011 ዓ.ም.)
የከፍተኛ ትምህርት አግባብነትና ጥራት ኤጀንሲ በከፍተኛ ትምህርት አዋጅ ከተሰጡት ዋና ዋና ስልጣን እና ኃላፊነቶች ውስጥ አንዱ ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ጋር ተያያዥነት ያላቸውን ወቅታዊ መረጃዎች ለህዝቡ የማሳወቅ፤ ለ2012 የትምህር ዘመን እንዲያገለግል የ201 የግል ተቋማትን የእውቅና ፈቃድ ሙሉ መረጃ ለህዝቡ ይፋ አድርጓል፡፡
መረጃው በ2012 የትምህርት ዘመን የመጀመሪያና የ2ኛ ዲግሪ ትምህርታቸውን ለመማር የሚፈልጉ ተማሪዎች ገንዘባቸውን ከፍለው ከመመዝገባቸው በፊት የተቋማቱን ህጋዊነት በተሟላ መልኩ ለማረጋገጥ እንዲችሉ ነው፡፡ ስለማንኛውም ተቋም ሙሉ መረጃዎች የያዘው ይህ መረጃ የተቋሙን የደረጃ ስያሜ(ዩኒቨርሲቲ፣ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ፣ ኮሌጅ ወይም ኢንስቲትዩት ስለመሆኑ)፤ ተቋሙ የእውቅና ፈቃድ ያገኘባቸው ካምፓሶች፤ በእያንዳንዱ ካምፓስ የተፈቀዱለት የትምህርት ዓይነቶች፣ የትምህርት መስኩ እውቅና ፈቃድ ስለመታደሱ፣ የትምህርት መስኩ ደረጃ(የመጀመሪያ ወይም 2ኛ ዲግሪ ስለመሆኑ)፤ ሞዳሊቲ(የተፈቀደው በመደበኛ ወይስ በርቀት) የመሳሰሉ ጉዳዮችን ለማረጋገጥ የሚያስችል በመሆኑ ተማሪዎች በመረጃው ተጠቅመው ከህገ-ወጥ ተቋማት ራሳቸውን የመጠበቅ ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ያስችላቸዋል፡፡ ወላጆችም የልጆቻቸው በህገ-ወጥ የከፍተኛ ትምህርት ተቋም ሊደርስ የሚችለውን የገንዘብና የጊዜ ብክነት ከኤጀንሲው የተሰጠውን የእውቅና ፈቃድ መረጃ በመጠቀም የበኩላቸውን ድርሻ እንዲወጡ ኤጀንሲው መልዕክቱን ያስተላልፋል፡፡ እንዲሁም ስፖንሰር በማድረግ የሚያስተምሩ መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች መረጃውን ለቅድመ-ጥንቃቄ ሊጠቀሙበት ይችላሉ፡፡
ሳይፈቀድላቸው በተለያዩ የክልል ከተሞች ውስጥ ካምፓስ/ቅርንጫፍ እና ባልተፈቀደላቸው የትምህርት መስኮች ተማሪ ተቀብለው የሚያስተምሩ ህገ-ወጥ ተቋማትን ለመከላከል እንዲያስችል ለሚመለከታቸው ለክልል እና ለከተማ መስተዳድሮች የፐብሊክ ሰርቪስ ቢሮዎች፣ለፍትህ አካላት እንዲሁም ለኮሙኒዩኬሽን እና ለሚዲያ ተቋማት መረጃውን በደብዳቤ የሚያሳውቅ ስለሆነ በግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለመማር የሚመዘገቡ ዜጎች የእውቅና ፈቃዳቸውን ቅድሚያ በማረጋገጥ የሚጠበቅባቸውን ኃላፊነት እንዲወጡ ኤጀንሲው ያሳስባል፡፡
በዘርፉ የሚፈጸሙ የህግ ጥሰቶችን ለመከላከል ከሚኒስቴር መ/ቤቱ፣ ከሌሎች የመንግስት አካላት፣ ከመገናኛ ብዙሃን እና ከመላው ህብተተሰብ ጋር የተጀመሩ እርምጃዎችተጠናክረው የሚቀጥሉ ይሆናል፡፡
በመጨረሻም:- የእውቅና ፈቃድ እና የእውቅና ፈቃድ እድሳት ጠይቀው እየታየላቸው ያሉ ሪፖርታቸው ሲጠናቀቅ እየተካተልን እናሳውቃለን።
ጳጉሜ 01 ቀን 2011 ዓ.ም.
የከፍተኛ ትምህርት አግባብነትና ጥራት ኤጀንሲ
https://drive.google.com/file/d/1-AR-YmY54Ik7g8YGW3q8SIeRvggNdBFM/view?fbclid=IwAR0xlYqLZ-kWw1SXnkbMnxB6fjQtL2d7hAFeO9danb5rx39EJoDj8xoGskA
💢 በሪፓርተር ጋዜጣ የሚወጡትን የሥራ ማስታወቂያዎች ለማግኘት ethiopianreporterjobs.com ይጎብኙ ! Job Openings Posted ! Apply Online ! ወዳጅ ዘመድዎ እንዲደርሰው ሼር በማድረግ ያሳውቁ።
┈┈┈••●◉◉●••┈┈┈
💢 ድርጅቱ: Gemshu Beyene Construction PLC
✅ኮስት መሐንዲስ(Cost Engineer)
📌 የትምህርት ደረጃ: በሲቪል ምሕንድስና፣በ ኮንስትራክሽን ማኔጅመንት/ወይም በተመሳሳይ መስክ ማስተርስ/የመጀመሪያ ዲግሪ ያለዉ/ት፡፡
📌 የስራ ልምድ: በሙያዉ 6 ዓመትና ከዚያ በላይ የሠራ/ች::
📌 ብዛት: 1
📌 ለማመልከት ይህንን ሊንክ ይጠቀሙ: http://bit.ly/2lKOxc1
✅ሲኒየር ሳይት መሐንዲስ
📌 የትምህርት ደረጃ: በሲቪል ምሕንድስና የመጀመሪያ ዲግሪ ያለዉ/ት
📌 የስራ ልምድ: በሙያዉ 6 ዓመትና ከዚያ በላይ የሠራ/ች::
📌 ብዛት: 1
📌 ለማመልከት ይህንን ሊንክ ይጠቀሙ: http://bit.ly/2kyYgSJ
✅እቃ ግምጃ ቤት ሰራተኛ (store keeper)
📌 የትምህርት ደረጃ: በሳፕላይ፣ሎጂስቲክስ መኔጅመንት፣ፐርቸዝንግ መኔጅመንት፣ኢኮኖሚክስ ወይም በአካዉንቲንግ የመጀመሪያ ዲግሪ ያለዉ/ያላት፡፡
📌 የስራ ልምድ: ከስራዉ ጋር ተመሳሳይ የ5/7 ዓመት ሥራ ልምድ ያለዉ/ላት፡፡
📌 ብዛት: 4
📌 ለማመልከት ይህንን ሊንክ ይጠቀሙ: http://bit.ly/2kBqKuZ
┈┈┈••●◉◉●••┈┈┈
💢 ድርጅቱ: Gemshu Beyene Construction PLC
✅ኮስት መሐንዲስ(Cost Engineer)
📌 የትምህርት ደረጃ: በሲቪል ምሕንድስና፣በ ኮንስትራክሽን ማኔጅመንት/ወይም በተመሳሳይ መስክ ማስተርስ/የመጀመሪያ ዲግሪ ያለዉ/ት፡፡
📌 የስራ ልምድ: በሙያዉ 6 ዓመትና ከዚያ በላይ የሠራ/ች::
📌 ብዛት: 1
📌 ለማመልከት ይህንን ሊንክ ይጠቀሙ: http://bit.ly/2lKOxc1
✅ሲኒየር ሳይት መሐንዲስ
📌 የትምህርት ደረጃ: በሲቪል ምሕንድስና የመጀመሪያ ዲግሪ ያለዉ/ት
📌 የስራ ልምድ: በሙያዉ 6 ዓመትና ከዚያ በላይ የሠራ/ች::
📌 ብዛት: 1
📌 ለማመልከት ይህንን ሊንክ ይጠቀሙ: http://bit.ly/2kyYgSJ
✅እቃ ግምጃ ቤት ሰራተኛ (store keeper)
📌 የትምህርት ደረጃ: በሳፕላይ፣ሎጂስቲክስ መኔጅመንት፣ፐርቸዝንግ መኔጅመንት፣ኢኮኖሚክስ ወይም በአካዉንቲንግ የመጀመሪያ ዲግሪ ያለዉ/ያላት፡፡
📌 የስራ ልምድ: ከስራዉ ጋር ተመሳሳይ የ5/7 ዓመት ሥራ ልምድ ያለዉ/ላት፡፡
📌 ብዛት: 4
📌 ለማመልከት ይህንን ሊንክ ይጠቀሙ: http://bit.ly/2kBqKuZ
ethiojobs | Ethiopian Reporter Jobs | Jobs in Ethiopia
ኮስት መሐንዲስ(Cost Engineer) – Ethiopian Reporter Jobs
Job Requirement
💢 በሪፓርተር ጋዜጣ የሚወጡትን የሥራ ማስታወቂያዎች ለማግኘት ethiopianreporterjobs.com ይጎብኙ ! Job Openings Posted ! Apply Online ! ወዳጅ ዘመድዎ እንዲደርሰው ሼር በማድረግ ያሳውቁ።
┈┈┈••●◉◉●••┈┈┈
💢 ድርጅቱ: Garden Of Coffee
✅ ካሸር
📌 የትምህርት ደረጃ: ዲፕሎማ/ደረጃ 2
📌 የስራ ልምድ: በሒሳብና ተያያዥ የስራ መስክ 0 አመት እና ከዛ በላይ
📌 ብዛት: 4
📌 ለማመልከት ይህንን ሊንክ ይጠቀሙ: http://bit.ly/2kqk8Qj
┈┈┈••●◉◉●••┈┈┈
💢 ድርጅቱ: Garden Of Coffee
✅ ካሸር
📌 የትምህርት ደረጃ: ዲፕሎማ/ደረጃ 2
📌 የስራ ልምድ: በሒሳብና ተያያዥ የስራ መስክ 0 አመት እና ከዛ በላይ
📌 ብዛት: 4
📌 ለማመልከት ይህንን ሊንክ ይጠቀሙ: http://bit.ly/2kqk8Qj
ethiojobs | Ethiopian Reporter Jobs | Jobs in Ethiopia
ካሸር – Ethiopian Reporter Jobs
Job Requirement
💢 በሪፓርተር ጋዜጣ የሚወጡትን የሥራ ማስታወቂያዎች ለማግኘት ethiopianreporterjobs.com ይጎብኙ ! Job Openings Posted ! Apply Online ! ወዳጅ ዘመድዎ እንዲደርሰው ሼር በማድረግ ያሳውቁ።
┈┈┈••●◉◉●••┈┈┈
💢 ድርጅቱ: Gemshu Beyene Construction PLC
✅ ኦዲተር II
📌 የትምህርት ደረጃ: በመጀመሪያ ዲግሪ በፋይናንስ ወይም በአካውንቲንግ ከታዋቂ ዩኒቨርሲቲ የተመረቀ/ች
📌 የስራ ልምድ: በሙያዉ 4 ዓመትና ከዚያ በላይ የሠራ/ች::
📌 ብዛት: 3
📌 ለማመልከት ይህንን ሊንክ ይጠቀሙ: http://bit.ly/2m5Qdxc
✅ እቃ ግምጃ ቤት ሰራተኛ (store keeper)
📌 የትምህርት ደረጃ: በሳፕላይ፣ሎጂስቲክስ መኔጅመንት፣ፐርቸዝንግ መኔጅመንት፣ኢኮኖሚክስ ወይም በአካዉንቲንግ የመጀመሪያ ዲግሪ ያለዉ/ያላት፡፡
📌 የስራ ልምድ: ከስራዉ ጋር ተመሳሳይ የ5/7 ዓመት ሥራ ልምድ ያለዉ/ላት፡፡
📌 ብዛት: 4
📌 ለማመልከት ይህንን ሊንክ ይጠቀሙ: http://bit.ly/2kBqKuZ
✅ ጀማሪ የንብረት አስተዳደር
📌 የትምህርት ደረጃ: በመጀመሪያ ዲግሪ በሳፕላይ መኔጅመንት ከታዋቂ ዩኒቨርሲቲ የተመረቀ/ችና ከ2.50 በላይ አማካይ ውጤት ያለው/ት፡፡
📌 የስራ ልምድ: 0 ዓመት፡፡
📌 ብዛት: 5
📌 ለማመልከት ይህንን ሊንክ ይጠቀሙ: http://bit.ly/2k2eNya
┈┈┈••●◉◉●••┈┈┈
💢 ድርጅቱ: Gemshu Beyene Construction PLC
✅ ኦዲተር II
📌 የትምህርት ደረጃ: በመጀመሪያ ዲግሪ በፋይናንስ ወይም በአካውንቲንግ ከታዋቂ ዩኒቨርሲቲ የተመረቀ/ች
📌 የስራ ልምድ: በሙያዉ 4 ዓመትና ከዚያ በላይ የሠራ/ች::
📌 ብዛት: 3
📌 ለማመልከት ይህንን ሊንክ ይጠቀሙ: http://bit.ly/2m5Qdxc
✅ እቃ ግምጃ ቤት ሰራተኛ (store keeper)
📌 የትምህርት ደረጃ: በሳፕላይ፣ሎጂስቲክስ መኔጅመንት፣ፐርቸዝንግ መኔጅመንት፣ኢኮኖሚክስ ወይም በአካዉንቲንግ የመጀመሪያ ዲግሪ ያለዉ/ያላት፡፡
📌 የስራ ልምድ: ከስራዉ ጋር ተመሳሳይ የ5/7 ዓመት ሥራ ልምድ ያለዉ/ላት፡፡
📌 ብዛት: 4
📌 ለማመልከት ይህንን ሊንክ ይጠቀሙ: http://bit.ly/2kBqKuZ
✅ ጀማሪ የንብረት አስተዳደር
📌 የትምህርት ደረጃ: በመጀመሪያ ዲግሪ በሳፕላይ መኔጅመንት ከታዋቂ ዩኒቨርሲቲ የተመረቀ/ችና ከ2.50 በላይ አማካይ ውጤት ያለው/ት፡፡
📌 የስራ ልምድ: 0 ዓመት፡፡
📌 ብዛት: 5
📌 ለማመልከት ይህንን ሊንክ ይጠቀሙ: http://bit.ly/2k2eNya
ethiojobs | Ethiopian Reporter Jobs | Jobs in Ethiopia
ኦዲተር II – Ethiopian Reporter Jobs
Job Requirement
ጳጉሜ 02/2011 (07 September 2019)
Advert on Addis Zemen
Ethiopian Food Drug and Health Administration
74 - ቦታዎች በ0አመት 1 - ቦታ ልምድ ላለው/ላላት
Advert on Addis Zemen
Ethiopian Food Drug and Health Administration
74 - ቦታዎች በ0አመት 1 - ቦታ ልምድ ላለው/ላላት
#10ኛ_ክፍል
"ውጤቱን ይፋ ለማድረግ እየሠራንበት ነው፤ በጨረስን ግዜ በይፋ እናሳውቃለን። ዛሬ፣ ነገም፣ ከነገ በስቲያም አንላችሁም ልክ እንደጨረስን ግን እናሳውቃለን። ኹሉም ሠራተኛ እየተሯሯጠ ይገኛል፤ ሥራውንም አጥርተን እየሠራን ነው። ተማሪዎች እና ወላጆች ትንሽ ታገሱን በሉልን።"
አርዓያ ገ/እግዚአብሔር
"ውጤቱን ይፋ ለማድረግ እየሠራንበት ነው፤ በጨረስን ግዜ በይፋ እናሳውቃለን። ዛሬ፣ ነገም፣ ከነገ በስቲያም አንላችሁም ልክ እንደጨረስን ግን እናሳውቃለን። ኹሉም ሠራተኛ እየተሯሯጠ ይገኛል፤ ሥራውንም አጥርተን እየሠራን ነው። ተማሪዎች እና ወላጆች ትንሽ ታገሱን በሉልን።"
አርዓያ ገ/እግዚአብሔር
ለዋቸሞ ዪኒቨርሲቲ ነባርና አዲስ የመደበኛ ተማሪዎች በሙሉ፦‼️
√ የነባር የጤና ሳይንስ ኮሌጅ ተማሪዎች 2012 ዓ/ም የትምህርት ዘመን ምዝገባ ጊዜ መስከረም 5 እና 6 ሲሆን
√ ለሌሎች ነባር ተማሪዎች ከመስከረም 21 እስከ 22 2012 ዓ/ም መሆኑን እየገለጽን
√ በ2012 ዓ/ም አዲስ የተመደበችሁ ተማሪዋች መግቢያ ጊዜ ጥቅምት 28 እና 29 መሆኑን እየገለጽን፣
አዲስ በዋቸሞ ዪኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች ለምዝገባ ስትመጡ፦
• ከ8ኛ-12ኛ ክፍል ያለውን ሁሉንም የት/ማስረጃ ዋናውን ከ 02 ፎቶ ኮፒ ጋር፤
• 08 ጉርድ ፎቶ ግራፍ፤
• አንሶላ፤ብርድ ልብስና የስፖርት ትጥቅ ይዘው መምጣት ይጠበቅባቸዋል፡፡
ማሳሰቢያ፦
• ከተጠቀሰው ቀን ውጭ የሚመጡ ተማሪዎችን ዩኒቨርሲቲው አያስተናግድም፡፡
የዋቸሞ ዪኒቨርሲት ሬጅስትራር ጽ/ቤት
√ የነባር የጤና ሳይንስ ኮሌጅ ተማሪዎች 2012 ዓ/ም የትምህርት ዘመን ምዝገባ ጊዜ መስከረም 5 እና 6 ሲሆን
√ ለሌሎች ነባር ተማሪዎች ከመስከረም 21 እስከ 22 2012 ዓ/ም መሆኑን እየገለጽን
√ በ2012 ዓ/ም አዲስ የተመደበችሁ ተማሪዋች መግቢያ ጊዜ ጥቅምት 28 እና 29 መሆኑን እየገለጽን፣
አዲስ በዋቸሞ ዪኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች ለምዝገባ ስትመጡ፦
• ከ8ኛ-12ኛ ክፍል ያለውን ሁሉንም የት/ማስረጃ ዋናውን ከ 02 ፎቶ ኮፒ ጋር፤
• 08 ጉርድ ፎቶ ግራፍ፤
• አንሶላ፤ብርድ ልብስና የስፖርት ትጥቅ ይዘው መምጣት ይጠበቅባቸዋል፡፡
ማሳሰቢያ፦
• ከተጠቀሰው ቀን ውጭ የሚመጡ ተማሪዎችን ዩኒቨርሲቲው አያስተናግድም፡፡
የዋቸሞ ዪኒቨርሲት ሬጅስትራር ጽ/ቤት