#10ኛ_ክፍል
"ውጤቱን ይፋ ለማድረግ እየሠራንበት ነው፤ በጨረስን ግዜ በይፋ እናሳውቃለን። ዛሬ፣ ነገም፣ ከነገ በስቲያም አንላችሁም ልክ እንደጨረስን ግን እናሳውቃለን። ኹሉም ሠራተኛ እየተሯሯጠ ይገኛል፤ ሥራውንም አጥርተን እየሠራን ነው። ተማሪዎች እና ወላጆች ትንሽ ታገሱን በሉልን።"
አርዓያ ገ/እግዚአብሔር
"ውጤቱን ይፋ ለማድረግ እየሠራንበት ነው፤ በጨረስን ግዜ በይፋ እናሳውቃለን። ዛሬ፣ ነገም፣ ከነገ በስቲያም አንላችሁም ልክ እንደጨረስን ግን እናሳውቃለን። ኹሉም ሠራተኛ እየተሯሯጠ ይገኛል፤ ሥራውንም አጥርተን እየሠራን ነው። ተማሪዎች እና ወላጆች ትንሽ ታገሱን በሉልን።"
አርዓያ ገ/እግዚአብሔር