#የኢትዮጵያ የሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ በሰላምና በአብሮነት የምክክር መድረክ ማካሄድ ጀመር።
አፋር ብዙሃን መገናኛ ድርጅት-ህዳር 1፣ 2013
የኢትዮጵያ የሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ በሰላምና በአብሮነት የምክክር መድረክ ማካሄድ ጀመር ።
የኢትዮጵያ የሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ በሠላም፣ በአብሮነት ፣ በሀይማኖትና በብሄር ብዙሃነትን አያያዝ ላይ ያተኮረ ከሀይማኖት መሪወችና ከተለያዩ የባለድርሻ አካላት ጋር በአፍር ሠመራ የምክክር መድረክ እያካሄደ ነው።
የምክክር መድረኩ ለ2 ቀን የሚቆይ ሲሆን በመካሄድ ላይ ባለው መድረክም በሠላም፣ በአብሮነት ፣ በሀይማኖትና በብሄር ብዙሃነት አያያዝ ላይ ይበልጥ ትኩረት ሰጥቶ እንደሚወያዩ ተገልጾል ።
መድረኩን የተዘጋጀው በኢትዮጵያ የሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ እና በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ መሆኑ ተገልጾል።
#Reporter: Husen Bayan
አፋር ብዙሃን መገናኛ ድርጅት-ህዳር 1፣ 2013
የኢትዮጵያ የሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ በሰላምና በአብሮነት የምክክር መድረክ ማካሄድ ጀመር ።
የኢትዮጵያ የሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ በሠላም፣ በአብሮነት ፣ በሀይማኖትና በብሄር ብዙሃነትን አያያዝ ላይ ያተኮረ ከሀይማኖት መሪወችና ከተለያዩ የባለድርሻ አካላት ጋር በአፍር ሠመራ የምክክር መድረክ እያካሄደ ነው።
የምክክር መድረኩ ለ2 ቀን የሚቆይ ሲሆን በመካሄድ ላይ ባለው መድረክም በሠላም፣ በአብሮነት ፣ በሀይማኖትና በብሄር ብዙሃነት አያያዝ ላይ ይበልጥ ትኩረት ሰጥቶ እንደሚወያዩ ተገልጾል ።
መድረኩን የተዘጋጀው በኢትዮጵያ የሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ እና በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ መሆኑ ተገልጾል።
#Reporter: Husen Bayan
November 10, 2020