#የአስፈፃሚ አካላትን ስልጣንና ተግባር መወሰኛ ረቂቅ አዋጅ ላይ 22 ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች ቀርበዋል::
ሰመራ- መስከረም 26፣ 2014 (አፋ.ብ.መ.ድ)
የአስፈፃሚ አካላትን ስልጣንና ተግባር መወሰኛ ረቂቅ አዋጅ ላይ 22 ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች ቀርበዋል::
አስፈፃሚ አካላትን ስልጣንና ተግባር ለመወሰን ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በቀረበው ረቂቅ አዋጅ ላይ 22 ሚኒሲቴር መስሪያ ቤቶች ቀርበዋል።
ዝርዝሩም የሚከተለው ነው፦
1. ግብርና ሚኒስቴር
2. የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር
3. የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር
4. የማዕድን ሚኒስቴር
5. የቱሪዝም ሚኒስቴር
6. የስራና ክህሎት ሚኒስቴር
7. የገንዘብ ሚኒስቴር
8. የገቢዎች ሚኒስቴር
9. የፕላንና ልማት ሚኒስቴር
10. የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር
11. የትራንስፖርትና ሎጀስቲክ ሚኒስቴር
12. የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር
13. የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር
14. የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር
15. የትምህርት ሚኒስቴር
16. የጤና ሚኒስቴር
17. የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር
18. የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር
19. መከላከያ ሚኒስቴር
20. የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
21. የፍትህ ሚኒስቴር
22. የሰላም ሚኒስቴር
#FBC
ሰመራ- መስከረም 26፣ 2014 (አፋ.ብ.መ.ድ)
የአስፈፃሚ አካላትን ስልጣንና ተግባር መወሰኛ ረቂቅ አዋጅ ላይ 22 ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች ቀርበዋል::
አስፈፃሚ አካላትን ስልጣንና ተግባር ለመወሰን ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በቀረበው ረቂቅ አዋጅ ላይ 22 ሚኒሲቴር መስሪያ ቤቶች ቀርበዋል።
ዝርዝሩም የሚከተለው ነው፦
1. ግብርና ሚኒስቴር
2. የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር
3. የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር
4. የማዕድን ሚኒስቴር
5. የቱሪዝም ሚኒስቴር
6. የስራና ክህሎት ሚኒስቴር
7. የገንዘብ ሚኒስቴር
8. የገቢዎች ሚኒስቴር
9. የፕላንና ልማት ሚኒስቴር
10. የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር
11. የትራንስፖርትና ሎጀስቲክ ሚኒስቴር
12. የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር
13. የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር
14. የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር
15. የትምህርት ሚኒስቴር
16. የጤና ሚኒስቴር
17. የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር
18. የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር
19. መከላከያ ሚኒስቴር
20. የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
21. የፍትህ ሚኒስቴር
22. የሰላም ሚኒስቴር
#FBC