#የመያዣ ትዕዛዝ የወጣባቸው የህወሃት አመራሮች በሰላማዊ መንገድ እጃቸውን እንዲሰጡ ጥሪ ቀረበ:
አፋር ብዙሃን መገናኛ ድርጅት-ህዳር 10/2013
የመያዣ ትዕዛዝ የወጣባቸው የህወሃት አመራሮች በሰላማዊ መንገድ እጃቸውን እንዲሰጡ ጥሪ ቀረበ
የመያዣ ትዕዛዝ የወጣባቸው የህወሃት አመራሮች በሰላማዊ መንገድ እጃቸውን እንዲሰጡ እና ተጨማሪ ግፍ ከመፈፀም እንዲታቀቡ ጥሪ ቀርቧል፡፡
የህወሃት ቡድን ታጣቂዎች እንደ ማይካድራ ባሉ ቦታዎች በሰላማዊ ሰዎች ላይ ጥቃት መፈጸማቸው በተለያዩ ሚዲያዎች ሲዘገብ ቆይቷል፡፡
ይህ ቡድን ባለፉት ዓመታት ውስጥ በተለያዩ ቦታዎች የተቀናበሩ የወንጀል ድርጊቶችን ሲፈፅም ቆይቷል፡፡
በመሆኑም የፌዴራል መንግስት በእነዚህ የጥፋት ድርጊቶች ተጠያቂ የሆኑ አካላትን ለፍርድ ለማቅረብ ያለውን ቁርጠኝነት በድጋሚ አረጋግጧል፡፡
በትግራይ ክልል የተጀመረው የሕግ የባለይነትን የማስከበር ስራ የመጨረሻ ምዕራፍ ላይ እንደሚገኝ የተገለጸ ሲሆን፣ የህወሃት ቡድን እንደ ማይካድራ ባሉ ቦታዎች ላይ የፈጸመው ድርጊት በኢትዮጵያ ሕግም ሆነ በአለም አቀፍ ሕግ በወንጀል ሊያስጠይቁ የሚችሉ ጥፋቶች መሆናቸው ቡድኑ ሊገነዘብ ይገባል ነው የተባለው።
ምንጭ-የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መረጃ ማጣሪያ
#ENA
አፋር ብዙሃን መገናኛ ድርጅት-ህዳር 10/2013
የመያዣ ትዕዛዝ የወጣባቸው የህወሃት አመራሮች በሰላማዊ መንገድ እጃቸውን እንዲሰጡ ጥሪ ቀረበ
የመያዣ ትዕዛዝ የወጣባቸው የህወሃት አመራሮች በሰላማዊ መንገድ እጃቸውን እንዲሰጡ እና ተጨማሪ ግፍ ከመፈፀም እንዲታቀቡ ጥሪ ቀርቧል፡፡
የህወሃት ቡድን ታጣቂዎች እንደ ማይካድራ ባሉ ቦታዎች በሰላማዊ ሰዎች ላይ ጥቃት መፈጸማቸው በተለያዩ ሚዲያዎች ሲዘገብ ቆይቷል፡፡
ይህ ቡድን ባለፉት ዓመታት ውስጥ በተለያዩ ቦታዎች የተቀናበሩ የወንጀል ድርጊቶችን ሲፈፅም ቆይቷል፡፡
በመሆኑም የፌዴራል መንግስት በእነዚህ የጥፋት ድርጊቶች ተጠያቂ የሆኑ አካላትን ለፍርድ ለማቅረብ ያለውን ቁርጠኝነት በድጋሚ አረጋግጧል፡፡
በትግራይ ክልል የተጀመረው የሕግ የባለይነትን የማስከበር ስራ የመጨረሻ ምዕራፍ ላይ እንደሚገኝ የተገለጸ ሲሆን፣ የህወሃት ቡድን እንደ ማይካድራ ባሉ ቦታዎች ላይ የፈጸመው ድርጊት በኢትዮጵያ ሕግም ሆነ በአለም አቀፍ ሕግ በወንጀል ሊያስጠይቁ የሚችሉ ጥፋቶች መሆናቸው ቡድኑ ሊገነዘብ ይገባል ነው የተባለው።
ምንጭ-የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መረጃ ማጣሪያ
#ENA