#ከሰሜን ዕዝ ከተለያዩ ብርጌዶችና ክፍለ ጦሮች በጁንታው ኃይል ታግተው የነበሩ 1240 የመከላከያ ሰራዊት አባላት ወደ ዋግኸምራ ዞን ሠቆጣ ከተማ ገብተዋል።
አፋር ብዙሃን መገናኛ ድርጅት- ህዳር 23/2013
ከሰሜን ዕዝ ከተለያዩ ብርጌዶችና ክፍለ ጦሮች በጁንታው ኃይል ታግተው የነበሩ 1240 የመከላከያ ሰራዊት አባላት ወደ ዋግኸምራ ዞን ሠቆጣ ከተማ ገብተዋል።
የሠራዊት አባላቱ ከህዳር 20፣2013 ዓ.ም ከ 8 ሰዓት ጀምሮ እስከ እስከ ትላንት ማታ 12 ሰዓት ድረስ ነው ወደ ሰቆጣ የገቡት።
የመከላከያ ሰራዊት አባላቱ ሰቆጣ ለመግባት በርካታ ውጣ ውረድ ማለፋቸውንም ገልጸዋል።
በተለይም የተከዜን ኮሪደር ተከትለው በቀን እና ሌሊት የእግር ጉዞ እንዲሁም ወንዝና ጫካ እያቆራረጡ ሰቆጣ መግባታቸውን የሠራዊቱ አባላት መናገራቸውን ኢቢሲ ዘግቧል።
የአካባቢው አስተዳደር ለሰራዊቱ የምግብ እና የህክምና አቅርቦት ማመቻቸቱም ተመልክቷል።
#OBN
አፋር ብዙሃን መገናኛ ድርጅት- ህዳር 23/2013
ከሰሜን ዕዝ ከተለያዩ ብርጌዶችና ክፍለ ጦሮች በጁንታው ኃይል ታግተው የነበሩ 1240 የመከላከያ ሰራዊት አባላት ወደ ዋግኸምራ ዞን ሠቆጣ ከተማ ገብተዋል።
የሠራዊት አባላቱ ከህዳር 20፣2013 ዓ.ም ከ 8 ሰዓት ጀምሮ እስከ እስከ ትላንት ማታ 12 ሰዓት ድረስ ነው ወደ ሰቆጣ የገቡት።
የመከላከያ ሰራዊት አባላቱ ሰቆጣ ለመግባት በርካታ ውጣ ውረድ ማለፋቸውንም ገልጸዋል።
በተለይም የተከዜን ኮሪደር ተከትለው በቀን እና ሌሊት የእግር ጉዞ እንዲሁም ወንዝና ጫካ እያቆራረጡ ሰቆጣ መግባታቸውን የሠራዊቱ አባላት መናገራቸውን ኢቢሲ ዘግቧል።
የአካባቢው አስተዳደር ለሰራዊቱ የምግብ እና የህክምና አቅርቦት ማመቻቸቱም ተመልክቷል።
#OBN