#መቐለ ዩኒቨርሲቲ 3‚291 ተማሪዎችን አስመረቀ፣፣
ሰመራ-አፋር ብዙሃ መገናኛ ድርጅት-ታህሳስ 08/2013
መቐለ ዩኒቨርሲቲ 3‚291 ተማሪዎችን አስመረቀ፣፣
መቐለ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሠለጠናቸውን 3‚291 ተማሪዎች አስመርቋል።
ዩኒቨርሲቲው 3‚290 ተማሪዎችን በመጀመሪያ ዲግሪ፤ አንድ ተማሪ ደግሞ በሦስተኛ ዲግሪ ያስመረቀ መሆኑ ታውቋል።
ከጠቅላላ ተመራቂዎች 30 በመቶው፣ እንዲሁም በጤና መስክ ከተመረቁት መካከል ደግሞ 38 በመቶው ሴቶች መሆናቸውን ከኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ያገኘነው መረጃ አመልክቷል።
#ኢ.ቢ.ሲ
ሰመራ-አፋር ብዙሃ መገናኛ ድርጅት-ታህሳስ 08/2013
መቐለ ዩኒቨርሲቲ 3‚291 ተማሪዎችን አስመረቀ፣፣
መቐለ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሠለጠናቸውን 3‚291 ተማሪዎች አስመርቋል።
ዩኒቨርሲቲው 3‚290 ተማሪዎችን በመጀመሪያ ዲግሪ፤ አንድ ተማሪ ደግሞ በሦስተኛ ዲግሪ ያስመረቀ መሆኑ ታውቋል።
ከጠቅላላ ተመራቂዎች 30 በመቶው፣ እንዲሁም በጤና መስክ ከተመረቁት መካከል ደግሞ 38 በመቶው ሴቶች መሆናቸውን ከኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ያገኘነው መረጃ አመልክቷል።
#ኢ.ቢ.ሲ