Afar Mass Media Agency (AFMMA)
1.09K subscribers
3.65K photos
161 videos
2 files
655 links
This channel is an official channel of Afar Mass Media Agency (AFMMA).
AFMMA is an autonomous government organization accountable to the regional Council of the Afar region.
Download Telegram
#Breaking News:

#Itaaliyal Coronah Vayres asaakih ayro dubuh 793 yakke mari rabe. Tama ixma baadal inki ayroh addat rabe mari inkih muxxi elle yakke baaxo tet abta.

Too baaxol Tama dalkah rabe marih ixma 5000 guftu dagoom raqteh tan.

#Italy coronavirus death toll hits 4,825 as 793 die in ONE DAY in biggest daily increase.

#Source: Russia Today
#Breaking News

Eritrea confirms first COVID-19 case.

#Source: Eritrea's Information Minister.
#Amharic Below

"Perezxenti Isayaas Unkaq kaadu Ityoppiya muquk yemeetem axceemit ruffu/satta axce. Namma ayr o edde sugu waa gufnel Namma baaxoo kee Dariifâ caagiida wagittaamal walalenno. Baad ayyuntak exxak teena kinninoomih taagah tatrusak geytimnah nan gibdih yan uddurih caagidit (COVID-19) kaadu walalenno."

"ፕሬዚደንት ኢሳይያስ አፈወርቂን እንኳን ወደ ኢትዮጵያ በድጋሚ መጡ ለማለት እወዳለሁ። ለሁለት ቀናት በሚያደርጉት ቆይታ፣ በሁለትዮሽ እና ቀጣናዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት እናደርጋለን። የዓለም አቀፋ ማኅበረሰብ አካል በመሆናችን ስለ ተጋፈጥናቸው ፈታኝ ሁኔታዎች እንወያይባቸዋለን።"

↪️Prime Minister Dr. Abiy Ahmed

#Source: Dr. Abiy Ahmed's Facebook Page

#AFMMA, 25/08/2012
#Asaakih Ayro Fanah Ityoppiyal COVID-19 wagsiisak yan oyti aham kaana.

➡️t.me/Afmma1

#COVID-19 Updates to date, Ethiopia

#Source: Ethiopian Public Health Institute
#በትግራይ ክልል ለመጀመሪያ ጊዜ 4 የኮሮና ቫይረስ ኬዞች ተረጋገጠ።

ሰመራ-ምያዝያ 29, 2012 (AFMMA)

የትግራይ ክልል ጤና ቢሮ ለመጀመሪያ ጊዜ አራት የኮሮና ቫይረስ ኬዞች አረጋገጡ፡

ምርመራ ከተደረገላቸው 268 የምሆኑ ከጂቡቲ የተመለሱ ሰዎች አራቱ ላይ በሸታ ታይቱዋል እየተባለ ነው።
በትግራይ ክልል የኮሮና ቫይረስ በሽታ ሲረጋገጥ ይህ የመጀመሪያ ጊዜ መሆኑን ይታወሳል ፡፡

#Source: Tigray Mass Media Agency
#Urgent!


#ዛሬው ዕለት ከረፋዱ 5 ሰአት ጀምሮ ከጣና በለስ ወደ ባህርዳር የሚሄድ 400 ኪሎ #ቮልት የሚሸከም የኃይል መስመር ላይ ባጋጠመ #የቴክኒክ ችግር ምክንያት ኤሌክትሪክ በሚያገኙ #የአገሪቱ አካባቢዎች በአብዛኛው የኃይል አቅርቦት መቋረጡን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታውቋል።

ችግሩን በአፋጣኝ ለመቅረፍ በተሰሩ ስራዎች አንዳንድ አካባቢዎች የኤሌክትሪክ ኃይል ማግኘት የጀመሩ ሲሆን፤ ችግሩን ሙሉ ለሙሉ ለመቅረፍም ጥረት እያደረገ መሆኑን ተቋሙ ገልጿል።

ስለሆነም ደንበኞቼ ይህንን ተገንዝበው ችግሩ ሙሉ ለሙሉ እስኪፈታ ድረስ በትግዕስት እንዲጠባበቁ ጠይቋል

#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት#አዲስ_ነገር #Whatsnew_ebs


#Source: EBS

#AFMMA, 13/02/2013
#Breaking News

****ለክቡራን ደንበኞቻችን******
ዛሬ ቀን 15/03/2013ዓ.ም ከቀኑ 6:45 ጀምሮ የኤሌክትሪክ አገልግሎት መቋረጡ ይታወቃል። ሆኖም ችግራ ከዋና ማሠራጫ ጣቢያ በመሆኑ ችግሩ እስከሚፈታ በትዕግስት እንድትጠብቁ እንጠይቃለን።
#የአፋር #ክልል #ኤሌክትሪክ #አገልግሎት

#Source: Afar Region Electric Utility
#የአዋሽ ወንዝ በአፋር ክልል እና በአጎራባች ክልሎች የሚያስከትለውን የጎርፍ አደጋ በተመለከተ በገንዘብ ሚኒስቴር ውይይት ተካሄደ::

ሰመራ-የካቲት 09/2013 (አፋ.ብ.መ.ድ)

የአዋሽ ወንዝ በአፋር ክልል እና በአጎራባች ክልሎች የሚያስከትለውን የጎርፍ አደጋ በተመለከተ በገንዘብ ሚኒስቴር ውይይት ተካሄደ::

የገንዘብ ሚኒስትር ክቡር አቶ አህመድ ሽዴ ከአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳደር ከክቡር አቶ አወል አርባ ጋር የአዋሽ ወንዝ የሚያስከትለውን የጎርፍ አደጋን በመከላከልና በመቆጣጠር ላይ ያተኮረ ውይይት ዛሬ የካቲት 10/2013 ዓ.ም በሚኒስቴሩ ጽ/ቤት አካሄዱ፡፡

ክቡር ሚኒስትሩና የክልሉ ርእሰ መስተዳድር የአዋሽ ወንዝ ቀደም ባሉት ዓመታት በተደጋጋሚ ጊዚያት በከፍተኛ ሁኔታ በመሙላት በአካባቢው ነዋሪዎች፣ በቁም እንስሳት እና በንብረት ላይ የሚያደርሰውን ጉዳት ለመቀነስ እየተሰሩ ባሉ ስራዎች ላይ ተወያይተዋል፡፡

ችግሩን ለመከላከል ክልሉ ከፌዴራል መንግስት እና ከልማት አጋሮች ጋር ተቀናጅቶ እየሰራ መሆኑን ክቡር አቶ አወል አርባ አመልክተው፣ ከዚህ ቀደም ጉዳቱ የደረሰባቸውን ነዋሪዎች በዘላቂነት የማቋቋም ስራዎችም መልካም ውጤት እንዳስገኙ አስረድተዋል፡፡

ክቡር አቶ አህመድ በበኩላቸው የአዋሽ ወንዝ በተደጋጋሚ ጊዚያት የሚያደርሰውን ጉዳት ለመቀነስ የቅድመ መከላከል ስራዎች ተጠናክረው እንዲቀጥሉ አሳስበው የፌዴራል መንግስት ከክልሉ ጋር በመተባበር ከአዋሽ ወንዝ ጋር በተያያዘ የሚደርሰውን የጎርፍ አደጋ ለመከላከል አስፈላጊው ድጋፍ ሁሉ እንደሚያደርግ አመልክተዋል፡፡

#Source: Ministry Of Finance-Ethiopia Facebook Page