#የኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት: የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን እና የኢትዮጵያ ብሮድካስተሮች ዘርፍ ማህበር ከSES ሳተላይት ጋር ባደረጉት ስምምነት መሰረት በልዩነት ለኢትዮጵያውያን የቀረበው ኢትዮሳት የሃገራችን ብሮድካስተሮች የሚያሰራጩበት የሳተላይት መድረክ እንዲሆን ስምምነት መደረሱን ትናንት ታህሳስ 6, 2013ዓም. በተካሄደ ጋዜጣዊ መግለጫ ገልፀዋል::
በዚህም መሰረት የሃገራችን የቴሌቪዥን ጣቢያዎች ስርጭታቸውን በልዩነት ለኢትዮጵያውያን ብቻ በቀረበው በኢትዮሳት የማስተላለፍ ጉዞ ታህሳስ 23፣ 2013ዓ.ም እንደሚጀምሩ እያስታወቅን፤ ተመልካቾች ዲሻቸውን ወደ ኢትዮሳት በማዞር የሃገራችንን ቴሌቪዥን ጣቢያዎች እና አለማቀፍ ቻናሎችን በከፍተኛ ጥራት እንድትመለከቱ ጥሪያችንን እናቀርባለን። ለዚህም በኢትዮሳት ስልጠና ያገኙ ወይም ባቅራቢያዎ የሚገኙ ሁነኛ ቴክኒሻኖችን በመጥራት በተመጣጣኝ ዋጋ ዲሽዎን ወደ ኢትዮሳት አንዲያዞሩልዎ ይጠይቁ።
ኢትዮሳት ፡ የኢትዮጵያውያን!
#Ethiosat
አፋር ብዙሃን መገናኛ ድርጅት-ታህሳስ 07/2013
በዚህም መሰረት የሃገራችን የቴሌቪዥን ጣቢያዎች ስርጭታቸውን በልዩነት ለኢትዮጵያውያን ብቻ በቀረበው በኢትዮሳት የማስተላለፍ ጉዞ ታህሳስ 23፣ 2013ዓ.ም እንደሚጀምሩ እያስታወቅን፤ ተመልካቾች ዲሻቸውን ወደ ኢትዮሳት በማዞር የሃገራችንን ቴሌቪዥን ጣቢያዎች እና አለማቀፍ ቻናሎችን በከፍተኛ ጥራት እንድትመለከቱ ጥሪያችንን እናቀርባለን። ለዚህም በኢትዮሳት ስልጠና ያገኙ ወይም ባቅራቢያዎ የሚገኙ ሁነኛ ቴክኒሻኖችን በመጥራት በተመጣጣኝ ዋጋ ዲሽዎን ወደ ኢትዮሳት አንዲያዞሩልዎ ይጠይቁ።
ኢትዮሳት ፡ የኢትዮጵያውያን!
#Ethiosat
አፋር ብዙሃን መገናኛ ድርጅት-ታህሳስ 07/2013