11ኛው የቴክኒክና ሙያ ሳምንት በክላስተር ደረጃ ተካሄደ፡፡
---------------------------------------------
መጋቢት 30 ቀን 2013 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ኤጀንሲ በጀነራል ዊንጌት ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በክላስተር ደረጃ የጀነራል ዊንጌት ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የአዲስ ከተማ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ እና የኮልፌ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ በጋራ በመሆን ሙያ ሀብት ነው በሚል መሪ ቃል ተካሄዷል፡፡
የኮሌጁ ዋና ዲን #አቶ_መለስ_ይመር በመድረክ የመክፈቻ ንግግር ወቅት እንዳሉት ይህ አንጋፋ ኮሌጅ ከጎኑ የአዲስ ከተማ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅና የኮልፌ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅን በክላስተር አደረጃጀት በመያዝ ብቁ፣ ተነሳሽነት ያለው፣ በራሱ የሚተማመን፣ ተወዳዳሪ የሆነና በመካከለኛ ደረጃ የሰለጠነ የሰው ሃይል በብዛትና በጥራት ለኢንዱስትሪው የማቅረብ ተግባር እያከናወኑ ሲሆን የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞችን ተወዳዳሪነት ለማሳደግና ለወጣቶችና ለሴቶች የስራ ዕድል እንዲፈጥሩ ለማስቻል በየዓመቱ በሺዎች የሚቆጠሩ ኢንተርፕራይዞች የኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን ቴክኖሎጂ ድጋፍ በማድረግ ላይ ይገኛሉ ብለዋል፡፡
---------------------------------------------
መጋቢት 30 ቀን 2013 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ኤጀንሲ በጀነራል ዊንጌት ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በክላስተር ደረጃ የጀነራል ዊንጌት ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የአዲስ ከተማ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ እና የኮልፌ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ በጋራ በመሆን ሙያ ሀብት ነው በሚል መሪ ቃል ተካሄዷል፡፡
የኮሌጁ ዋና ዲን #አቶ_መለስ_ይመር በመድረክ የመክፈቻ ንግግር ወቅት እንዳሉት ይህ አንጋፋ ኮሌጅ ከጎኑ የአዲስ ከተማ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅና የኮልፌ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅን በክላስተር አደረጃጀት በመያዝ ብቁ፣ ተነሳሽነት ያለው፣ በራሱ የሚተማመን፣ ተወዳዳሪ የሆነና በመካከለኛ ደረጃ የሰለጠነ የሰው ሃይል በብዛትና በጥራት ለኢንዱስትሪው የማቅረብ ተግባር እያከናወኑ ሲሆን የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞችን ተወዳዳሪነት ለማሳደግና ለወጣቶችና ለሴቶች የስራ ዕድል እንዲፈጥሩ ለማስቻል በየዓመቱ በሺዎች የሚቆጠሩ ኢንተርፕራይዞች የኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን ቴክኖሎጂ ድጋፍ በማድረግ ላይ ይገኛሉ ብለዋል፡፡
April 8, 2021