Forwarded from C R R S A - የአዲስ አበባ ከተማ የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ (Yonas A)
ኤጀንሲው 70 የወረዳ ጽ/ቤቶቹን የነዋሪ መረጃ ማደራጀ ማህደር ክፍል ለማዘመን ከጄኔራል ዊንጌት ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ጋር የፕሮጀክት ስምምነት ተፈራረመ
CRRSA: ጥቅምት 12/2017ዓ.ም
አዲስ አበባ
የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ በተቋም ሪፎርም መርሃ ግብሩ የነዋሪውን መረጃ በዘመናዊ መልክ ማደራጀት መሆኑ ይታወቃል።
በዚሁ መሰረት በሁሉም ክ/ከተማ ያሉ 70 የወረዳ ጽ/ቤቶችን የማህደር ክፍል በዘመናዊ እና ወጥ በሆነ ሁኔታ ለማደራጀት የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አቶ ዮናስ አለማየሁ በተገኙበት ከጄኔራል ዊንጌት ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ጋር ስምምነት ተፈፅሟል።
ለበለጠ መረጃ፣ ጥቆማ ወይም ማብራርያ በተገልጋይ የስልክ መስመራችን 7533 ደውለው ያግኙን
ዌብ ሳይት (website): https://www.aacrrsa.gov.et
ዩትዩብ (youtube)፡ https://www.youtube.com/@CRRSA1935
ፌስቡክ (facebook):
https://www.facebook.com/profile.php?id=100064083391686
ቴሌግራም (telegram): https://t.me/addisvaitalpress
ፖስታ ሳ.ቁ (Box No)፡ 20320
CRRSA: ጥቅምት 12/2017ዓ.ም
አዲስ አበባ
የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ በተቋም ሪፎርም መርሃ ግብሩ የነዋሪውን መረጃ በዘመናዊ መልክ ማደራጀት መሆኑ ይታወቃል።
በዚሁ መሰረት በሁሉም ክ/ከተማ ያሉ 70 የወረዳ ጽ/ቤቶችን የማህደር ክፍል በዘመናዊ እና ወጥ በሆነ ሁኔታ ለማደራጀት የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አቶ ዮናስ አለማየሁ በተገኙበት ከጄኔራል ዊንጌት ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ጋር ስምምነት ተፈፅሟል።
ለበለጠ መረጃ፣ ጥቆማ ወይም ማብራርያ በተገልጋይ የስልክ መስመራችን 7533 ደውለው ያግኙን
ዌብ ሳይት (website): https://www.aacrrsa.gov.et
ዩትዩብ (youtube)፡ https://www.youtube.com/@CRRSA1935
ፌስቡክ (facebook):
https://www.facebook.com/profile.php?id=100064083391686
ቴሌግራም (telegram): https://t.me/addisvaitalpress
ፖስታ ሳ.ቁ (Box No)፡ 20320
ውድ ተመዝጋቢዎች
ከላይ የተዘረዘሩትን መስፈርቶችን የምታሟሉ ሁሉ
በይፋ ምዝገባ እስክንጀምር እና በዚሁ ገፅ እስክናሳውቃችሁ በትዕግስት ጠብቁ
ከላይ የተዘረዘሩትን መስፈርቶችን የምታሟሉ ሁሉ
በይፋ ምዝገባ እስክንጀምር እና በዚሁ ገፅ እስክናሳውቃችሁ በትዕግስት ጠብቁ
የቀንም ሆነ የማታ እና የዊኬንድ ሰልጣኞች ለምዝገባ ስትመጡ በየሙያው እና ደረጃው የተቀመጠውን ክፍያ በኢትዮጵያንግድ ባንክ በተቀመጡት ከካውንቶች ከከፈላቹ በኋላ ደረሰኙን ይዛቹ መምጣት ይጠበቅባቹዋል። በMoblile banking የምትከፍሉም ለማወራረደሰ ግዴታ ደረሰኝ ማምጣት ይጠበቅባቹዋል።
ልብ ይበሉ:-አካውንቶቹ የተለያዩ ስለሆኑ እንዳትሳሳቱ በትክክል ይመልከቱ!!!
ልብ ይበሉ:-አካውንቶቹ የተለያዩ ስለሆኑ እንዳትሳሳቱ በትክክል ይመልከቱ!!!
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የ2017 ዓ.ም የአዲስ ሰልጣኝ ምዝገባ ሂደት። ፈጥነው ይመዝገቡ
General Wingate Polytechnic college-Official channel pinned «የምዝገባ ሊንክ https://gwptc.aatvetb.edu.et/»
የነገ ቅዳሜ(16/02/17) ምዝገባ ለሁሉም ተማሪዎች ማለት ለዊኬንደ፣ለቀን እና ለማታ) መሆኑን አውቃችሀ መጥታችሁ አገልግሎቱን እንድታገኙ እናሳውቃለንደ
አርብ:- ጥቅምት 15 ቀን 2017 ዓ∙ም
ኮሌጁ አዳዲስ ሰልጣኞችን መመዝገብ ጀመረ!!
ኮሌጁ የ2017 ዓ.ም አዳዲስ ሰልጣኞችን ዛሬ ጥቅምት 15 ቀን 2017 ዓ∙ም በበየነ መረብ /online/ መመዝገብ ጀመረ።
በዛሬው የወረቀት አልባ ኦን ምዝገባ ላይ በ2016 ዓ.ም 12ኛ ክፍልን ያጠናቀቁና ከዚያ በፊት ጨርሰው በስራና ክህሎት ሚንስቴር የተቀመጠውን የቅበላ መስፈርት ያሟሉ አዳዲስ ሰልጣኞች መመዝገብ ችለዋል።
ኮሌጁ በ17 የስልጠና ዘርፍ ዓይነቶች እና ወደ 50 በሚደርሱ ሙያዎች እስከ 3500 የሚደርሱ አዳዲስ ሰልጣኞችን ተቀብሎ ለማሰልጠን እቅድ ይዟል።
ምዝገባው ነገ ቅዳሜን ጨምሮ እስከ ጥቅምት 25 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ የሚካሄድ ሲሆን ቀድሞ የተመዘገበ የመረጠውን ሙያ ቅድሚያ የማግኘት መብቱ የተጠበቀ ነው።
"በላቀ አግልግሎት የመረጃ ተደራሽነት"
ኮሌጁ አዳዲስ ሰልጣኞችን መመዝገብ ጀመረ!!
ኮሌጁ የ2017 ዓ.ም አዳዲስ ሰልጣኞችን ዛሬ ጥቅምት 15 ቀን 2017 ዓ∙ም በበየነ መረብ /online/ መመዝገብ ጀመረ።
በዛሬው የወረቀት አልባ ኦን ምዝገባ ላይ በ2016 ዓ.ም 12ኛ ክፍልን ያጠናቀቁና ከዚያ በፊት ጨርሰው በስራና ክህሎት ሚንስቴር የተቀመጠውን የቅበላ መስፈርት ያሟሉ አዳዲስ ሰልጣኞች መመዝገብ ችለዋል።
ኮሌጁ በ17 የስልጠና ዘርፍ ዓይነቶች እና ወደ 50 በሚደርሱ ሙያዎች እስከ 3500 የሚደርሱ አዳዲስ ሰልጣኞችን ተቀብሎ ለማሰልጠን እቅድ ይዟል።
ምዝገባው ነገ ቅዳሜን ጨምሮ እስከ ጥቅምት 25 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ የሚካሄድ ሲሆን ቀድሞ የተመዘገበ የመረጠውን ሙያ ቅድሚያ የማግኘት መብቱ የተጠበቀ ነው።
"በላቀ አግልግሎት የመረጃ ተደራሽነት"