ጀነራል ዊንጌት በዚህ ሳምንት
በኢትዮጵያ የቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ የመጀመርያ የሆነ ኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ጋር በኮሌጁ የኤ.አይ(AI) ክበብ አቋቋመ።
በክበብ ምስረታ ላይ የ የኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ይታገሱ ደሳለኝ ጨምሮ ሌሎች የኢኒስቲቲዩቱ ሀላፊዎች ተገኝተዋል፡፡
የክበቡ መመስረት በኮሌጁ የመማር ማስተማር ሂደትን ለማዘመን እየተሰሩ ያሉ የዲጂታላይዜሽን ስራዎችን የሚደግፍ ይሆናል ።
በተያያዘም ኮሌጁ ከUNESCO-UNEVOC ጋር ስምምነት ፈፅሞ ወደ ስራ የገባ ሲሆን አላማውም በዲጅታላይዜሽን እና ቲቬት ግሪንንግ ኮሌጁን ቀዳሚና ተምሳሌት ማድረግ ሲሆን የመጀመርያ ዙር የአቅም ግንባታ እና ጋፕ ልየታ የዩኔስኮ ዩኔቮክልዑካን በተገኙበት ተከናውኖዋል።
በኢትዮጵያ የቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ የመጀመርያ የሆነ ኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ጋር በኮሌጁ የኤ.አይ(AI) ክበብ አቋቋመ።
በክበብ ምስረታ ላይ የ የኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ይታገሱ ደሳለኝ ጨምሮ ሌሎች የኢኒስቲቲዩቱ ሀላፊዎች ተገኝተዋል፡፡
የክበቡ መመስረት በኮሌጁ የመማር ማስተማር ሂደትን ለማዘመን እየተሰሩ ያሉ የዲጂታላይዜሽን ስራዎችን የሚደግፍ ይሆናል ።
በተያያዘም ኮሌጁ ከUNESCO-UNEVOC ጋር ስምምነት ፈፅሞ ወደ ስራ የገባ ሲሆን አላማውም በዲጅታላይዜሽን እና ቲቬት ግሪንንግ ኮሌጁን ቀዳሚና ተምሳሌት ማድረግ ሲሆን የመጀመርያ ዙር የአቅም ግንባታ እና ጋፕ ልየታ የዩኔስኮ ዩኔቮክልዑካን በተገኙበት ተከናውኖዋል።
👍14❤8👎1
ዜና ሽልማት
እንኳን ደስ አለን እንኳን ደስ አላቹ!!!
ኮሌጁ በ2016 ዓ.ም አጠቃላይ ስራ አፈፃፀም ከሁሉም ኮሌጆች 1ኛ በመውጣት ከክቡር በም/ል ከንቲባ ማዕረግ የስራና ክህሎት የቢሮ ሀላፊ አቶ ጥራቱ በየነ የ1ኛነት ሽልማቱን የተረከበ ሲሆን በተጨማሪም የዴስክቶፕ እና የፕሪንተር ስጦታም ተበርክቶለታል።
ይህ ውጤት እንዲመጣ የለፋችሁ የኮሌጁ ማህበረሰብ በድጋሜ እንኳን ደስ አላቹ!!!
"ለላቀ አገልግሎት የመረጃ ጥራት"
እንኳን ደስ አለን እንኳን ደስ አላቹ!!!
ኮሌጁ በ2016 ዓ.ም አጠቃላይ ስራ አፈፃፀም ከሁሉም ኮሌጆች 1ኛ በመውጣት ከክቡር በም/ል ከንቲባ ማዕረግ የስራና ክህሎት የቢሮ ሀላፊ አቶ ጥራቱ በየነ የ1ኛነት ሽልማቱን የተረከበ ሲሆን በተጨማሪም የዴስክቶፕ እና የፕሪንተር ስጦታም ተበርክቶለታል።
ይህ ውጤት እንዲመጣ የለፋችሁ የኮሌጁ ማህበረሰብ በድጋሜ እንኳን ደስ አላቹ!!!
"ለላቀ አገልግሎት የመረጃ ጥራት"
👏37👍15❤6👎3