አስቸከይ ይህ የአዲስ አበባ እና የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ የሰራተኞችን እርካታ በመለካታ አሰራሮችን መስተካከል ስለፈለገ ይህንን ፎርም ዛሬ/04-5/11/16 ዓ.ም ድረስ በአስቸከዋይ በመሙላት ሃላፊነታችሁን እንድትወጡ
👍2
Forwarded from General Wingate Polytechnic college-Official channel
ይህ Automotive;Business;ICT;Electrical የ theory ተመዛኞች ዝርዝር ሲሆን የሌሎቹ ዲፓርትመንቶች ተመዛኞች ዝርዝር በየዲፓርትመንታቹ የሚገኝ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
👍1
ሰኞ፡- ሐምሌ 8 ቀን 2016
የኮሌጁ የስነምግባርና ፀረሙስና ዳይሬክቶሬት የ2016 በጀት ዓመት የማጠቃለያ ሪፖርት አቀረበ!!
የስነምግባርና ፀረሙስና ዳይሬክቶሬት በ2016 በጀት ዓመት አቅዶ ያከናወናቸውን ዋና ዋና ተግባራት ለኮሌጁ ማህበረሰብ አቅርቧል።
የእቅዱ አፈፃፀም 3 መሠረታዊ ግቦችን የያዘ ሲሆን እነሱም የሀብት አጠቃቀምና አገልግሎት አሰጣጥ፣ የሞራል እሴቶችና ተቋማዊ አቅም ግንባታ ስራ ማጠናከር እና የሙስና ወንጀልና ብልሹ አሰራርን ለመከላከል ግልጽና ተጠያቂነት ያለው አሰራር ስርዓት ማስፈን የሚሉትን አካቶ በርካታ ተግባራት መከናወናቸው ተገልጿል።
ከዚህ ባሻገር በ2017 በጀት ዓመት በስነምግባር ግንባታና በሙስና መከላከል ዘርፍ ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ተገልጸዋል።
‹‹በላቀ አገልግሎት የመረጃ ተደራሽነት››
የኮሌጁ የስነምግባርና ፀረሙስና ዳይሬክቶሬት የ2016 በጀት ዓመት የማጠቃለያ ሪፖርት አቀረበ!!
የስነምግባርና ፀረሙስና ዳይሬክቶሬት በ2016 በጀት ዓመት አቅዶ ያከናወናቸውን ዋና ዋና ተግባራት ለኮሌጁ ማህበረሰብ አቅርቧል።
የእቅዱ አፈፃፀም 3 መሠረታዊ ግቦችን የያዘ ሲሆን እነሱም የሀብት አጠቃቀምና አገልግሎት አሰጣጥ፣ የሞራል እሴቶችና ተቋማዊ አቅም ግንባታ ስራ ማጠናከር እና የሙስና ወንጀልና ብልሹ አሰራርን ለመከላከል ግልጽና ተጠያቂነት ያለው አሰራር ስርዓት ማስፈን የሚሉትን አካቶ በርካታ ተግባራት መከናወናቸው ተገልጿል።
ከዚህ ባሻገር በ2017 በጀት ዓመት በስነምግባር ግንባታና በሙስና መከላከል ዘርፍ ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ተገልጸዋል።
‹‹በላቀ አገልግሎት የመረጃ ተደራሽነት››
👍2❤1
የሞዴል COC ምዘና ተጀመረ
በጀነራል ዊንጌት ፓሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የ2016 ዓ.ም 827 ተመራቂ ሰልጣኞች የሞዴል COCን በዛሬው ዕለት(08/11/16 ዓ.ም) የጀመሩ ሲሆን በዛሬው ዕለት በሁሉም ሙያዎች የተግባር ምዘና ተሰጥቷል። ነገና ተነጓድያ ከደረጃ 3 በላይ ላሉ ተመራቂዎችበ On line የታገዘ የtheory ምዘና የሚቀጥል ሲሆን አላማው ለሀገር አቀፍ ምዘና ከመቅረባቸው በፊት ለዝግጅት እና እውቀትና ክህሎታቸውን ለመፈተሽ እና በዛም ላይ ተሞርክዞ የክህሎት ክፍተትን ለመሙላት መሆኑን ከኮሌጁ የስልጠና እና አካዳሚክ ጉዳዮች ሰምተናል።
"በላቀ አገልግሎት የመረጃ ተደራሽነት"
በጀነራል ዊንጌት ፓሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የ2016 ዓ.ም 827 ተመራቂ ሰልጣኞች የሞዴል COCን በዛሬው ዕለት(08/11/16 ዓ.ም) የጀመሩ ሲሆን በዛሬው ዕለት በሁሉም ሙያዎች የተግባር ምዘና ተሰጥቷል። ነገና ተነጓድያ ከደረጃ 3 በላይ ላሉ ተመራቂዎችበ On line የታገዘ የtheory ምዘና የሚቀጥል ሲሆን አላማው ለሀገር አቀፍ ምዘና ከመቅረባቸው በፊት ለዝግጅት እና እውቀትና ክህሎታቸውን ለመፈተሽ እና በዛም ላይ ተሞርክዞ የክህሎት ክፍተትን ለመሙላት መሆኑን ከኮሌጁ የስልጠና እና አካዳሚክ ጉዳዮች ሰምተናል።
"በላቀ አገልግሎት የመረጃ ተደራሽነት"
👍10❤4👏2