General Wingate Polytechnic college-Official channel
9.96K subscribers
3.37K photos
43 videos
204 files
198 links
ራዕይ:- በ2022 በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ ፓሊ ቴክኒክ ኮሌጅ መሆን።

የአይሶ 9001፡2015 የጥራት አመራር ስርዓት ሰርተፍኬት ባለቤት።
Download Telegram
አስቸከይ ይህ የአዲስ አበባ እና የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ የሰራተኞችን እርካታ በመለካታ አሰራሮችን መስተካከል ስለፈለገ ይህንን ፎርም ዛሬ/04-5/11/16 ዓ.ም ድረስ በአስቸከዋይ በመሙላት ሃላፊነታችሁን እንድትወጡ
👍2
ይህ Automotive;Business;ICT;Electrical የ theory ተመዛኞች ዝርዝር ሲሆን የሌሎቹ ዲፓርትመንቶች ተመዛኞች ዝርዝር በየዲፓርትመንታቹ የሚገኝ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
👍1
Forwarded from fikir
👍3🙏1
ሰኞ፡- ሐምሌ 8 ቀን 2016

የኮሌጁ የስነምግባርና ፀረሙስና ዳይሬክቶሬት የ2016 በጀት ዓመት የማጠቃለያ ሪፖርት አቀረበ!!

የስነምግባርና ፀረሙስና ዳይሬክቶሬት በ2016 በጀት ዓመት አቅዶ ያከናወናቸውን ዋና ዋና ተግባራት ለኮሌጁ ማህበረሰብ አቅርቧል።

የእቅዱ አፈፃፀም 3 መሠረታዊ ግቦችን የያዘ ሲሆን እነሱም የሀብት አጠቃቀምና አገልግሎት አሰጣጥ፣ የሞራል እሴቶችና ተቋማዊ አቅም ግንባታ ስራ ማጠናከር እና የሙስና ወንጀልና ብልሹ አሰራርን ለመከላከል ግልጽና ተጠያቂነት ያለው አሰራር ስርዓት ማስፈን የሚሉትን አካቶ በርካታ ተግባራት መከናወናቸው ተገልጿል።

ከዚህ ባሻገር በ2017 በጀት ዓመት በስነምግባር ግንባታና በሙስና መከላከል ዘርፍ ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ተገልጸዋል።

‹‹በላቀ አገልግሎት የመረጃ ተደራሽነት››
👍21
የሞዴል COC ምዘና ተጀመረ

በጀነራል ዊንጌት ፓሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የ2016 ዓ.ም  827 ተመራቂ ሰልጣኞች የሞዴል COCን በዛሬው ዕለት(08/11/16 ዓ.ም) የጀመሩ ሲሆን በዛሬው ዕለት በሁሉም ሙያዎች የተግባር ምዘና ተሰጥቷል። ነገና ተነጓድያ ከደረጃ 3 በላይ ላሉ ተመራቂዎችበ On line የታገዘ የtheory ምዘና የሚቀጥል ሲሆን አላማው ለሀገር አቀፍ ምዘና ከመቅረባቸው በፊት ለዝግጅት እና እውቀትና ክህሎታቸውን ለመፈተሽ እና በዛም ላይ ተሞርክዞ የክህሎት ክፍተትን ለመሙላት መሆኑን ከኮሌጁ የስልጠና እና አካዳሚክ ጉዳዮች ሰምተናል።
"በላቀ አገልግሎት የመረጃ ተደራሽነት"
👍104👏2