የዳግማዊት ፀሀዬ "ወርቅ" አዲስ የሙዚቃ አልበም ዛሬ ማታ 12 ሰአት ላይ ለአድማጭ ሊቀርብ ነው::
ድምፃዊቷ "ወርቅ" የሚል ስያሜ በሰጠችው በእዚህ የአልበም ስራ በፕሮዲውሰርነት እንዲሁም በአቀናባሪነት ትልቁን ተሳትፎ ከማድረግ አንፃር የሙዚቃ ባለሙያው አቤል ጳውሎስ ከፍ ያለ ሚና መወጣቱን ለ ዋልያ ኢንተርቴይመንት የገለፀች ሲሆን በርካታ ባለሙያዎች በተካፈሉበት በእዚህ የአልበም ስራ ውስጥ ለትዳር አጋሯ አርቲስት ሳምሶን ታደሰ (ቤቢ) ያቀነቀችው ሙዚቃ እንዳለበትም አያይዛ አንስታለች።
አልበሙ ዛሬ ማታ (አርብ ታህሳስ 12 ቀን 2016ዓ.ም) በሁሉም አማራጮች እና መተግበሪያዎች በኢትዮጵያ እንዲሁም በተቀረው አለም እንደሚሰራጭ አስታውቃለች።
የስቱዲዮ ቁጥር ማነስ እና የባለሙያዎች እጥረት አልበሙ ፈጥኖ እንዳያልቅ ምክንያት ሆኗል የምትለው ድምፃዊቷ መቆየቱ ግን የተሻለ ስራ እንድሰራ አድርጎኛል ስትል ተናግራለች።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://www.t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #Dagimawit_tsehaye #werk_album
ድምፃዊቷ "ወርቅ" የሚል ስያሜ በሰጠችው በእዚህ የአልበም ስራ በፕሮዲውሰርነት እንዲሁም በአቀናባሪነት ትልቁን ተሳትፎ ከማድረግ አንፃር የሙዚቃ ባለሙያው አቤል ጳውሎስ ከፍ ያለ ሚና መወጣቱን ለ ዋልያ ኢንተርቴይመንት የገለፀች ሲሆን በርካታ ባለሙያዎች በተካፈሉበት በእዚህ የአልበም ስራ ውስጥ ለትዳር አጋሯ አርቲስት ሳምሶን ታደሰ (ቤቢ) ያቀነቀችው ሙዚቃ እንዳለበትም አያይዛ አንስታለች።
አልበሙ ዛሬ ማታ (አርብ ታህሳስ 12 ቀን 2016ዓ.ም) በሁሉም አማራጮች እና መተግበሪያዎች በኢትዮጵያ እንዲሁም በተቀረው አለም እንደሚሰራጭ አስታውቃለች።
የስቱዲዮ ቁጥር ማነስ እና የባለሙያዎች እጥረት አልበሙ ፈጥኖ እንዳያልቅ ምክንያት ሆኗል የምትለው ድምፃዊቷ መቆየቱ ግን የተሻለ ስራ እንድሰራ አድርጎኛል ስትል ተናግራለች።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://www.t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #Dagimawit_tsehaye #werk_album
👍1