በየዓመቱ በደማቁ የሚከበረውን የሀዲያ አዲስ ዓመት የሆዴ በዓልን በጋር ለማክበር የጋራ የውል ስምምነት ተፈራረሙ።
መንግስት የፈጠረው ምቹ ሁኔታን በመጠቀም ህዝቦች ባህል፣ ቋንቋ፣ እሴቶቻቸውንና ባህላዊ ክዋኔያቸውን ማሳደግና ማበልጸግ ከብሔሩ ተወላጆች ባለፈ ለመላው አለም በማስተዋወቅ የቱሪስት መዳረሻ እንዲሆን ለማስቻል እንደ ሸኩራ ፕሮዳክሽን አይነት ድርጅት ጋር መስራት ውጤት እንደሚያስገኝ የተናገሩት የሀዲያ ዞን ባህል ቱሪዝም መምሪያ ሀላፊ አቶ ታምሬ ኤርሚያስ ናቸው።
በተያያዘ ዜና የሻኩራ ፕሮዳክሽን መስራቹ እውቁ የሙዚቃ አቀናባሪ ካሙዙ ካሣ በሀገራችን የሙዚቃ ኢንደስትሪ ውስጥ የራሱን አሻራ ያሳረፈና የተለያዩ የብሔር ብሔረሰቦች የሙዚቃ ስልተ ምቶችን ያስተዋወቀ ስመጥሩ የሙዚቃ ሰው ሀገራችን ለይ አሉ ከተባሉ ኢቨንት ኦርጋይነዘሮች ጋር በመቀናጀት የሀዲያ ህዝብ የዘመን መለወጫ ያሆዴ በአልን በሀገር ውስጥና ከሀገር ውጭ በደማቁ ለማክበር ከዞኑ ባህልና ቱሪዝም መምሪያ ጋር በጋራ ለመስራት መስማማታቸውን በመጥቀስ በቅርቡ በመዲናችን ስለ አጠቃላይ መርሃግብሩ ጋዜጣዊ መግለጫ እንደሚሰጡ ጠቁመዋል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #kamuzu_kassa #gildo_kassa #shakura_studio
መንግስት የፈጠረው ምቹ ሁኔታን በመጠቀም ህዝቦች ባህል፣ ቋንቋ፣ እሴቶቻቸውንና ባህላዊ ክዋኔያቸውን ማሳደግና ማበልጸግ ከብሔሩ ተወላጆች ባለፈ ለመላው አለም በማስተዋወቅ የቱሪስት መዳረሻ እንዲሆን ለማስቻል እንደ ሸኩራ ፕሮዳክሽን አይነት ድርጅት ጋር መስራት ውጤት እንደሚያስገኝ የተናገሩት የሀዲያ ዞን ባህል ቱሪዝም መምሪያ ሀላፊ አቶ ታምሬ ኤርሚያስ ናቸው።
በተያያዘ ዜና የሻኩራ ፕሮዳክሽን መስራቹ እውቁ የሙዚቃ አቀናባሪ ካሙዙ ካሣ በሀገራችን የሙዚቃ ኢንደስትሪ ውስጥ የራሱን አሻራ ያሳረፈና የተለያዩ የብሔር ብሔረሰቦች የሙዚቃ ስልተ ምቶችን ያስተዋወቀ ስመጥሩ የሙዚቃ ሰው ሀገራችን ለይ አሉ ከተባሉ ኢቨንት ኦርጋይነዘሮች ጋር በመቀናጀት የሀዲያ ህዝብ የዘመን መለወጫ ያሆዴ በአልን በሀገር ውስጥና ከሀገር ውጭ በደማቁ ለማክበር ከዞኑ ባህልና ቱሪዝም መምሪያ ጋር በጋራ ለመስራት መስማማታቸውን በመጥቀስ በቅርቡ በመዲናችን ስለ አጠቃላይ መርሃግብሩ ጋዜጣዊ መግለጫ እንደሚሰጡ ጠቁመዋል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #kamuzu_kassa #gildo_kassa #shakura_studio