ድምፃዊ ማሚላ ሉቃስ ለጨምበላላ ኮንሰርት ለሁለት ዘፈን 1 ሚሊዮን ብር ጠየቀ።
ሐዋሳ ከተማን በማስተዋወቅ የተለያዩ ዘፈኖች የሰራው አርቲስት ማሚላ ሉቃስ ለዘንድሮ ጨምበላላ ኮንሰርት የሙዚቃ ስራውን እንዲያቀርብ ተጠይቆ ለሁለት ሙዚቃ 1 ሚሊዮን ብር መጠየቁን ሰምተናል።
ድምፃዊው የጠየቀው የተጋነነ ገንዘብ ከኮንሰርቱ አዘጋጆች እንዳልተቀበሉትም ከውስጥ ምንጮች ተነግሯል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #mamilalukas
ሐዋሳ ከተማን በማስተዋወቅ የተለያዩ ዘፈኖች የሰራው አርቲስት ማሚላ ሉቃስ ለዘንድሮ ጨምበላላ ኮንሰርት የሙዚቃ ስራውን እንዲያቀርብ ተጠይቆ ለሁለት ሙዚቃ 1 ሚሊዮን ብር መጠየቁን ሰምተናል።
ድምፃዊው የጠየቀው የተጋነነ ገንዘብ ከኮንሰርቱ አዘጋጆች እንዳልተቀበሉትም ከውስጥ ምንጮች ተነግሯል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #mamilalukas