6 አመት የፈጀው «እንደ ጊዜው» የተሰኘው የድምፃዊ ማሚላ ሉቃስ አዲስ አልበም ሊወጣ ነው!!
የድምፃዊ ማሚላ ሉቃስ «እንደ ጊዜው» የሙዚቃ አልበም የስድስት አመት ስራው ተጠናቆ የፊታችን ጥር 30/2017 ዓ.ም እንደሚለቀቅ ዛሬ በስካይ ላይት ሆቴል በተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ ተገልጿል።
አስራ ሶስት ትራኮችን የያዘው “እንደ ግዜዉ" አልበም አንጋፋ እና ወጣት ባለሞያዎች ተሳትፈዉበታል በግጥምና ዜማ ይልማ ገ/አብ ፣ ናትናኤል ግርማቸዉ ፣ አለማየሁ ደመቀ እንዲሁም ራሱ ድምፃዊ ማሚላ ሉቃስን ጨምሮ ሌሎችም ባለሙያዎች አሻራቸዉን አሳርፈዉበታል፡፡
አበጋዝ ክብረወርቅ ሺዎታ ፣ ካሙዙ ካሳ ፣ ሚኪ ጃኖ ፣ ስማገኘዉ ሳሙኤል ፣ ፋኑ ጊዳቦ ፣ ሱራፌል የሺጥላ እና ጊልዶ ካሳ በሙዚቃ ቅንብሩ ተሳትፈዉበታል፡፡
አልበሙ የፊታችን ጥር 30 ጀምሮ በሰዋሰዉ አፕ እና በሰዋሰዉ የዩቲዩብ ገፅ ላይ ይለቀቃል፡፡
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #mamila
የድምፃዊ ማሚላ ሉቃስ «እንደ ጊዜው» የሙዚቃ አልበም የስድስት አመት ስራው ተጠናቆ የፊታችን ጥር 30/2017 ዓ.ም እንደሚለቀቅ ዛሬ በስካይ ላይት ሆቴል በተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ ተገልጿል።
አስራ ሶስት ትራኮችን የያዘው “እንደ ግዜዉ" አልበም አንጋፋ እና ወጣት ባለሞያዎች ተሳትፈዉበታል በግጥምና ዜማ ይልማ ገ/አብ ፣ ናትናኤል ግርማቸዉ ፣ አለማየሁ ደመቀ እንዲሁም ራሱ ድምፃዊ ማሚላ ሉቃስን ጨምሮ ሌሎችም ባለሙያዎች አሻራቸዉን አሳርፈዉበታል፡፡
አበጋዝ ክብረወርቅ ሺዎታ ፣ ካሙዙ ካሳ ፣ ሚኪ ጃኖ ፣ ስማገኘዉ ሳሙኤል ፣ ፋኑ ጊዳቦ ፣ ሱራፌል የሺጥላ እና ጊልዶ ካሳ በሙዚቃ ቅንብሩ ተሳትፈዉበታል፡፡
አልበሙ የፊታችን ጥር 30 ጀምሮ በሰዋሰዉ አፕ እና በሰዋሰዉ የዩቲዩብ ገፅ ላይ ይለቀቃል፡፡
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #mamila