በአልን አስመልክቶ ዛሬ ማታ ላይ በ DE LEOPOL ሆቴል ሊካሄድ የነበረው ኮንስርት ተሰረዘ
ዛሬ ማታ ታህሳስ 28 ቀን ሃና ግርማ ፣ መሳይ ተፈራን ጨምሮ የተለያዩ ድምፃዊያን የሚሳተፉበት በ DR LEOPOL ሆቴል የገና ዋዜማን አስመልክቶ ሊዘጋጅ የነበረው የሙዚቃ ዝግጅት ላልተወሰነ ጊዜ መራዘሙን ድምፃዊት ሃና ግርማ በ ፌስቡክ ገጿ እንዲህ ስትል አሳውቃለች።
"ውድ ቤተሰቦቼ መጪውን በዓል አስመልክቶ ታህሳስ 28 ቀን በ DE LEOPL ሆቴል ኮንሰርት ወደ እናንተ ለማድረስ ዝግጅታችንን እንደጨረስን ይታወቃል ነገር ግን ከናንተ ውድ ቤተሰቦቼ በደረሰኝ ቅን እና መልካም አስተያየተ መሰረት ከፕሮግሙ አዘጋጆች እና ከፕሮሞተሮቹ ጋር በመማካከር ልናቀርብ የነበረውን ኮንሰርት ላልተወሰነ ጊዜ እንዳራዘምነው ከታላቅ ይቅርታ ጋር ላሳውቃችሁ እወዳለው!! ለምታሳዩኝ መልካም ድጋፍ እያመሰገንኩ ለጌታችን ለመድሀኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል እንኳን አደረሳቹ እያልኩ መልካም ምኞቴን አገልፃለው"
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://www.t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #hana_girma
ዛሬ ማታ ታህሳስ 28 ቀን ሃና ግርማ ፣ መሳይ ተፈራን ጨምሮ የተለያዩ ድምፃዊያን የሚሳተፉበት በ DR LEOPOL ሆቴል የገና ዋዜማን አስመልክቶ ሊዘጋጅ የነበረው የሙዚቃ ዝግጅት ላልተወሰነ ጊዜ መራዘሙን ድምፃዊት ሃና ግርማ በ ፌስቡክ ገጿ እንዲህ ስትል አሳውቃለች።
"ውድ ቤተሰቦቼ መጪውን በዓል አስመልክቶ ታህሳስ 28 ቀን በ DE LEOPL ሆቴል ኮንሰርት ወደ እናንተ ለማድረስ ዝግጅታችንን እንደጨረስን ይታወቃል ነገር ግን ከናንተ ውድ ቤተሰቦቼ በደረሰኝ ቅን እና መልካም አስተያየተ መሰረት ከፕሮግሙ አዘጋጆች እና ከፕሮሞተሮቹ ጋር በመማካከር ልናቀርብ የነበረውን ኮንሰርት ላልተወሰነ ጊዜ እንዳራዘምነው ከታላቅ ይቅርታ ጋር ላሳውቃችሁ እወዳለው!! ለምታሳዩኝ መልካም ድጋፍ እያመሰገንኩ ለጌታችን ለመድሀኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል እንኳን አደረሳቹ እያልኩ መልካም ምኞቴን አገልፃለው"
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://www.t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #hana_girma