እዬቤል ፀጋዬ የፋና ላምሮት ምዕራፍ 18 የፍጻሜ ውድድር አሸናፊ ሆነ።
በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው 18ኛው የፋና ላምሮት የድምጻውያን ውድድር ትናንት ፍጻሜውን አግኝቷል፡፡
በፍጻሜ ውድድሩም እዮቤል ፀጋዬ፣ ግሩም ነብዩ፣ ማእረግ ሃይሉ እና እየሩሳሌም አሰፋ የተዘጋጁበትን ሥራ በማቅረብ ብርቱ ፉክክር አድርገዋል፡፡
በዚህም እዮቤል ፀጋዬ ውድድሩን በአንደኝነት በማጠናቀቅ አሸናፊ መሆን ችሏል፡፡
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #fanalamrot
በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው 18ኛው የፋና ላምሮት የድምጻውያን ውድድር ትናንት ፍጻሜውን አግኝቷል፡፡
በፍጻሜ ውድድሩም እዮቤል ፀጋዬ፣ ግሩም ነብዩ፣ ማእረግ ሃይሉ እና እየሩሳሌም አሰፋ የተዘጋጁበትን ሥራ በማቅረብ ብርቱ ፉክክር አድርገዋል፡፡
በዚህም እዮቤል ፀጋዬ ውድድሩን በአንደኝነት በማጠናቀቅ አሸናፊ መሆን ችሏል፡፡
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #fanalamrot