ለሀዘንትኞች
የወንድማችን የተፈሪ አሰፋ ህልፈትን ተከትሎ ቀብርን አስመላልክቶ የተሳሳተ መረጃ እየተሰራጨ ይገኛል፣ ስለሆነም ሀዘንተኛው ፣ ትክክለኛ መረጃ ያገኝ ዘንድ፣ የቀብር ስነ-ስርዓቱ ተወልዶ ባደገበት በእዚሁ በአዲስ አበባ በቅድስት ስላሴ ካቴድራል ቤ/ክ ለማድረግ በሂደት ላይ መሆኑን እየገለፅን፣ ስለ አጠቃላይ የቀብሩ ስነ ስርዓት አካሄድ እና አፈፃፀም ይፋዊ መረጃ እስከሚሰጥ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁ መግለፅ እንወዳለን።
አክሊሉ ወልደዮሃንስ
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #Teferiassefa
የወንድማችን የተፈሪ አሰፋ ህልፈትን ተከትሎ ቀብርን አስመላልክቶ የተሳሳተ መረጃ እየተሰራጨ ይገኛል፣ ስለሆነም ሀዘንተኛው ፣ ትክክለኛ መረጃ ያገኝ ዘንድ፣ የቀብር ስነ-ስርዓቱ ተወልዶ ባደገበት በእዚሁ በአዲስ አበባ በቅድስት ስላሴ ካቴድራል ቤ/ክ ለማድረግ በሂደት ላይ መሆኑን እየገለፅን፣ ስለ አጠቃላይ የቀብሩ ስነ ስርዓት አካሄድ እና አፈፃፀም ይፋዊ መረጃ እስከሚሰጥ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁ መግለፅ እንወዳለን።
አክሊሉ ወልደዮሃንስ
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #Teferiassefa