የኮራ አዋርድን በሰፊ ልዩነት በመምራት ላይ እንደሚገኝ ድምፃዊ አስቻለው ፈጠነ አስታወቀ::
በቅርብ አሸናፊው በሚታወቀው የኮራ የሙዚቃ ውድድር አስቻለው በ47% ከመቶ ድምፅ እየመራ ይገኛል::
ድምፃዊው በይፋዊ የማህበራዊ ትስስር ገፁ ስለ ሆነው ሲገልፅ "ክቡራን የጥበብ ወዳጆቼ እጅግ አድርጌ አመሰግናለሁ ሁለተኛውን ዙር የኮራ ዉድድርም በአንደኝነት በሰፊ ልዩነት እየመራን ነው" ሲል ፅፏል።
አስቻለው በቅርብ በሰራቸው ባህላዊ ሙዚቃዎቹ ከፍተኛ አድናቆት እያገኝ ነው::
ድምፃዊዉን ለመምረጥ https://www.koraawards.com/top40 መጠቀም ትችላላቹህ::
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
በቅርብ አሸናፊው በሚታወቀው የኮራ የሙዚቃ ውድድር አስቻለው በ47% ከመቶ ድምፅ እየመራ ይገኛል::
ድምፃዊው በይፋዊ የማህበራዊ ትስስር ገፁ ስለ ሆነው ሲገልፅ "ክቡራን የጥበብ ወዳጆቼ እጅግ አድርጌ አመሰግናለሁ ሁለተኛውን ዙር የኮራ ዉድድርም በአንደኝነት በሰፊ ልዩነት እየመራን ነው" ሲል ፅፏል።
አስቻለው በቅርብ በሰራቸው ባህላዊ ሙዚቃዎቹ ከፍተኛ አድናቆት እያገኝ ነው::
ድምፃዊዉን ለመምረጥ https://www.koraawards.com/top40 መጠቀም ትችላላቹህ::
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
👍1
ታዋቂው የሙዚቃ አቀናባሪ ሱልጣን ኑሪ (ሶፊ) የኢትዮጵያ እና የአሜሪካ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት 120ኛ ዓመት ክብረ በዓልን በማስመልከት በልዩ ሁኔታ የተቀናበረ ሙዚቃን ለአምባሳደር ማሲንጋ አስረከበ።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
ዳዊት ፅጌ 100ሺ ብር ለገሰ
ትናንት በሰይፉ ሾው ላይ ቀርበው ለነበሩት መንታ ልጆች አይናቸውን ለማብራት አጠቃላይ 400ሺ ዶላር ያስፈልጋል የተባለ ሲሆን ኢንጂነር ቢጃይ ናይከር 500ሺ ብር እንዲሁም በብዙዎች ዘንድ የድምፅ አቅሙንና ችሎታውን ያሳየው ዳዊት ፅጌ ወደ 100ሺ ብር ለእርዳታ ሰጥተዋል።
ሼር በማድረግ እንጀምር!
አካውንታቸው ይህው እባካችሁ
ሼር አድርጉት
* СВЕ 1000622473872
* Dashen Bank 5563671317021
* Abyssinia bank 91613069
* ኦሮሚያ ኅብረት ስራ ባንክ 1023500172828
* አዋሽ ባንክ 013471254339600
ትግስት ካሳ ቀፀላ
ስልክ
* 0911868306
* 0911137097
go fund me
* https://gofund.me/42557274
ይህን ሼር ማድርግ መልካም ነገር መስራት ነውና እባካችሁ ሼር አድርጉላቸው
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
ትናንት በሰይፉ ሾው ላይ ቀርበው ለነበሩት መንታ ልጆች አይናቸውን ለማብራት አጠቃላይ 400ሺ ዶላር ያስፈልጋል የተባለ ሲሆን ኢንጂነር ቢጃይ ናይከር 500ሺ ብር እንዲሁም በብዙዎች ዘንድ የድምፅ አቅሙንና ችሎታውን ያሳየው ዳዊት ፅጌ ወደ 100ሺ ብር ለእርዳታ ሰጥተዋል።
ሼር በማድረግ እንጀምር!
አካውንታቸው ይህው እባካችሁ
ሼር አድርጉት
* СВЕ 1000622473872
* Dashen Bank 5563671317021
* Abyssinia bank 91613069
* ኦሮሚያ ኅብረት ስራ ባንክ 1023500172828
* አዋሽ ባንክ 013471254339600
ትግስት ካሳ ቀፀላ
ስልክ
* 0911868306
* 0911137097
go fund me
* https://gofund.me/42557274
ይህን ሼር ማድርግ መልካም ነገር መስራት ነውና እባካችሁ ሼር አድርጉላቸው
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
👍4
የክብር ሽልማት የአመቱ ምርጥ አምስት የወፈን ግጥም ተለይተዋል
1, አብነት አጎናፍር - አትከልክሉኝ
2, ዮሃና - ገላጋይ
3, ዳን አድማሱ - ላይለ ኩሉ
4, ኤልያስ መልካ - ማንነቴ
5, ዘሩባቤል ሞላ - እርፍ በይ
በዚህ ሊንክ ገብተው የእርስዎን ምርጥ ይምረጡ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://kibershilemat.com
ለርሶስ የአመቱ ምርጥ ግጥም የቱ ነው?
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
1, አብነት አጎናፍር - አትከልክሉኝ
2, ዮሃና - ገላጋይ
3, ዳን አድማሱ - ላይለ ኩሉ
4, ኤልያስ መልካ - ማንነቴ
5, ዘሩባቤል ሞላ - እርፍ በይ
በዚህ ሊንክ ገብተው የእርስዎን ምርጥ ይምረጡ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://kibershilemat.com
ለርሶስ የአመቱ ምርጥ ግጥም የቱ ነው?
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
ድምፃዊ አብዱ ኪያር 5ኛ አልበሙን መጨረሱን ይፋ አድርጓል።
መርካቶ ሰፈሬ የተሰኘውን አልበም ቀ1995 ዓ.ም ለመጀመሪያ ጊዜ አድርሶ ወደ ሙዚቃ ኢንዱስትሪው የተቀላቀለው አብዱ ኪያር ፍቅር በአማርኛ ፣ ምነው ሸዋ እና ጥቁር አንበሳ በተሰኙ አልበሞቹ የተለያዩ ተወዳጅ ስራዎችን ማቅረቡ ይታወሳል ።
በአልበሙ ያሉ እና ከአልበሙ ውጭ በነጠላ የተለያዩ የሙዚቃ ክሊፖችንም አቅርቧል ።
አዲስ አልበሙን ስማገኘው ሳሙኤል አቀናብሮታል ። የመውጫው ቀንን እና ተያያዥ ጉዳዮችን ኢቭንቶችን በማሰናዳት የሚታወቀው ፒሜጂ ይፋ ለማድረግ ተፍተፍ እያለ ይገኛል ።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
መርካቶ ሰፈሬ የተሰኘውን አልበም ቀ1995 ዓ.ም ለመጀመሪያ ጊዜ አድርሶ ወደ ሙዚቃ ኢንዱስትሪው የተቀላቀለው አብዱ ኪያር ፍቅር በአማርኛ ፣ ምነው ሸዋ እና ጥቁር አንበሳ በተሰኙ አልበሞቹ የተለያዩ ተወዳጅ ስራዎችን ማቅረቡ ይታወሳል ።
በአልበሙ ያሉ እና ከአልበሙ ውጭ በነጠላ የተለያዩ የሙዚቃ ክሊፖችንም አቅርቧል ።
አዲስ አልበሙን ስማገኘው ሳሙኤል አቀናብሮታል ። የመውጫው ቀንን እና ተያያዥ ጉዳዮችን ኢቭንቶችን በማሰናዳት የሚታወቀው ፒሜጂ ይፋ ለማድረግ ተፍተፍ እያለ ይገኛል ።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
🔥1
ደርሷል ሰዓቱ !
#Ethiopia | የአንጋፋዋ የበጎ ፈቃድና የሰላም አምባሳደር ፤ የአርቲስት ቻቺ ታደሰ "ደርሷል ሰዓቱ ! " የተሰኘው ነጠላ ዜማ ከአስር ዓመት በኃላ ዛሬ ማምሻውን ተለቀቀ።
የአንጋፋዋ የበጎፈቃድና የሰላም አምባሳደር ድምጻዊት ቻቺ ታደሰ "ሰማያችን ሊጠራ ጉም ተኖ ከአድማስ ማዶ እየተፍለቀለቀች እንደምትወጣ የፈካች ውብ ጸሀይ ልትወጣ ይሄው "ደርሷል ሰዓቱ " ምርታችን ሊያብብ አዝመራችን ሊያጠግበን ሰላማችን ሊበዛ ይሄው "ደርሷል ሰዓቱ" እንድንል የሚያስችለን ብሩህ ዘመን ለሁላችንም እንዲመጣልን ሁላችንም ለሰላምና ለፍቅር እጅ ለእጅ መያያዝ አለብን"ብላለች።
የድምጻዊት ቻቺ ታደሰ "ደርሷል ሰዓቱ " ነጠላ ዜማ ዛሬ ይፋ የተደረገ ሲሆን ግጥምና ዜማውን ራሷ ድምጻዊት ቻቺ ታደሰ እና ወንድሟ ጳውሎስ ታደሰ የሰሩ ሲሆን ሚክሲንግና ማስተሪንጉን ኬኒ አለን ሰርቶላታል።
አምስት የሙዚቃ አልበም ያላት ድምጻዊት ቻቺ ታደሰ ይህ "ደርሷል ሰዓቱ" የተሰኘው ሙዚቃዋ ሶስተኛው ነጠላ ስራዋ ሲሆን ሙዚቃ የሚያጠነጥነው የሰላምን ጥሪ እና ወደ ፈጣሪ የምማልድበት የምንጮኽበት ተስፋን ፍቅር የምንመኘበት እንዲሆን ተደርጎ በሶስት ቀናት ውስጥ እንደተሰራ ድምጻዊት ቻቺ ታደሰ ገልጻለች።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
#Ethiopia | የአንጋፋዋ የበጎ ፈቃድና የሰላም አምባሳደር ፤ የአርቲስት ቻቺ ታደሰ "ደርሷል ሰዓቱ ! " የተሰኘው ነጠላ ዜማ ከአስር ዓመት በኃላ ዛሬ ማምሻውን ተለቀቀ።
የአንጋፋዋ የበጎፈቃድና የሰላም አምባሳደር ድምጻዊት ቻቺ ታደሰ "ሰማያችን ሊጠራ ጉም ተኖ ከአድማስ ማዶ እየተፍለቀለቀች እንደምትወጣ የፈካች ውብ ጸሀይ ልትወጣ ይሄው "ደርሷል ሰዓቱ " ምርታችን ሊያብብ አዝመራችን ሊያጠግበን ሰላማችን ሊበዛ ይሄው "ደርሷል ሰዓቱ" እንድንል የሚያስችለን ብሩህ ዘመን ለሁላችንም እንዲመጣልን ሁላችንም ለሰላምና ለፍቅር እጅ ለእጅ መያያዝ አለብን"ብላለች።
የድምጻዊት ቻቺ ታደሰ "ደርሷል ሰዓቱ " ነጠላ ዜማ ዛሬ ይፋ የተደረገ ሲሆን ግጥምና ዜማውን ራሷ ድምጻዊት ቻቺ ታደሰ እና ወንድሟ ጳውሎስ ታደሰ የሰሩ ሲሆን ሚክሲንግና ማስተሪንጉን ኬኒ አለን ሰርቶላታል።
አምስት የሙዚቃ አልበም ያላት ድምጻዊት ቻቺ ታደሰ ይህ "ደርሷል ሰዓቱ" የተሰኘው ሙዚቃዋ ሶስተኛው ነጠላ ስራዋ ሲሆን ሙዚቃ የሚያጠነጥነው የሰላምን ጥሪ እና ወደ ፈጣሪ የምማልድበት የምንጮኽበት ተስፋን ፍቅር የምንመኘበት እንዲሆን ተደርጎ በሶስት ቀናት ውስጥ እንደተሰራ ድምጻዊት ቻቺ ታደሰ ገልጻለች።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
ተወዳጁ ድምፃዊ መሳይ ተፈራ አልበሙን ሰኔ 1/2016 ዓ/ም እንደሚለቅ አስታወቀ።
"ሰላም ቤተሰቦቼ በጥያቄያችሁ መሰረት ለአመታት የደከምኩበት የመጀመሪያ አልበሜን ሰኔ 1/2016 ዓ/ም ለመልቀቅ ፕሮግራሜን ጨርሻለው። እኔም የልቤን የወደድኩትን ዘፍኛለሁ። ስለጠበቃችሁኝ በጣም አመሰግናለሁ።" በማለት እንዲሁም አልበሙ ሙሉ በሙሉ በራሱ የዩቲዩብ ቻናል እንደሚለቀውም ገልጿል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
"ሰላም ቤተሰቦቼ በጥያቄያችሁ መሰረት ለአመታት የደከምኩበት የመጀመሪያ አልበሜን ሰኔ 1/2016 ዓ/ም ለመልቀቅ ፕሮግራሜን ጨርሻለው። እኔም የልቤን የወደድኩትን ዘፍኛለሁ። ስለጠበቃችሁኝ በጣም አመሰግናለሁ።" በማለት እንዲሁም አልበሙ ሙሉ በሙሉ በራሱ የዩቲዩብ ቻናል እንደሚለቀውም ገልጿል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
ወይ መሰሉን አሊያም የምታቀርቡትን ጥያቄዎች ቀይሩልን
**
ደምጻዊት መሰሉ ፋንታሁን አሁን ላይ የሰራችው ምንም አዲስ ስራ ( ነጠላ ዜማ እንኳ ) የላትም ። ግን በተገኘው አጋጣሚ በየቴሌቪዥን ፕሮግራሞቹ ብቅ ትላለች ። እሱም አይደለም አስገራሚው ጉዳይ ። በቀረበችባቸው ሚዲያዎች ሁሉ " ከወርቁ አይተነው ወልጃለሁ " ከማለትና አጭር ቀሚስ መልበስ የጀመረችው ከልጅነቷ እንደሆነ ከመግለጽ ውጭ ምን ተናግራ እንደምታውቅ አላስታውስም ። ለዚህ ደግሞ እስካሁን የቀረበችው አይበቃም ? ሲመስለኝ ግን ለየቴሌቪዥን አቅራቢዎቹ " ሁለቱን ካልጠየቃችሁኝ አልቀርብም " ሳትላቸው አትቀርም ። ድምጻዊቷን ለሁለት ጥያቄዎች በየቦታው እያቀረባችሁ ባታሰድቧት ። ወይም በአራዳ ልጆች ቋንቋ ሙድ ባታሲዙባት ።
በቴዎድሮስ ተ/አረጋይ
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
**
ደምጻዊት መሰሉ ፋንታሁን አሁን ላይ የሰራችው ምንም አዲስ ስራ ( ነጠላ ዜማ እንኳ ) የላትም ። ግን በተገኘው አጋጣሚ በየቴሌቪዥን ፕሮግራሞቹ ብቅ ትላለች ። እሱም አይደለም አስገራሚው ጉዳይ ። በቀረበችባቸው ሚዲያዎች ሁሉ " ከወርቁ አይተነው ወልጃለሁ " ከማለትና አጭር ቀሚስ መልበስ የጀመረችው ከልጅነቷ እንደሆነ ከመግለጽ ውጭ ምን ተናግራ እንደምታውቅ አላስታውስም ። ለዚህ ደግሞ እስካሁን የቀረበችው አይበቃም ? ሲመስለኝ ግን ለየቴሌቪዥን አቅራቢዎቹ " ሁለቱን ካልጠየቃችሁኝ አልቀርብም " ሳትላቸው አትቀርም ። ድምጻዊቷን ለሁለት ጥያቄዎች በየቦታው እያቀረባችሁ ባታሰድቧት ። ወይም በአራዳ ልጆች ቋንቋ ሙድ ባታሲዙባት ።
በቴዎድሮስ ተ/አረጋይ
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
መምህርና ሙዚቀኛ ሰለሞን አበራ ከዚህ ዓለም ድካም አረፈ
#Ethiopia | ህዳር 16 ቀን 1962 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ በተለምዶ ፈረንሳይ ለጋሲዮን ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ነው ሙዚቀኛና መምህር ሰለሞን አበራ ተወልዶ ያደገው።
ከልጅነቱ ጀምሮ ጥልቅ የሆነ የሙዚቃ ፍቅር የነበረው ሰለሞን አበራ በደርግ ስርዓተ መንግሥት በመዲናዋ በሚገኙ ቀበሌና ከፍተኛ ውስጥ የተደራጁ የኪነት ቡድኖችን ተከትሎ፤ በከፍተኛ 12 ኪነት ውስጥ ከኮሜዲያን አለባቸው ተካና ድምጻዊ ግርማ ተፈራ ጋር አብሮ ሠርቷል።
12ኛ ክፍልን እንዳጠናቀቀም በ19 79 ዓ.ም ወደ ቅዱስ ያሬድ የሙዚቃ ትምህርት ቤት በመግባት ለአራት ዓመታት በዋነኝነት ደብል ቤዝ የሙዚቃ መሣሪያ፣ በሁለተኝነት ፒያኖ፣ ከሀገር ውስጥ የሙዚቃ መሰንቆን አጥንቶ በ1989 ዓ.ም ተመርቋል።
ሙዚቀኛ ሰለሞን አበራ በአዲስ አበባ ከተማ ስመ ጥር በሆኑ በርካታ ምሽት ክበቦች ውስጥ በኪቦርድ ተጫዋችነት ያገለገለ ሲሆን፤ አብረውት ከሠሩት ድምጻውያን መካከልም አቦነሽ አድነው፣ ደምሴ ተካ፣ ውሽንፍር አርጋው፣ ኤልሳቤጥ ተሾመ፣ ስዮም ዘውዴ፣ ግርማ ገመቹና አበበ ከፈኒ ለአብነት ይጠቀሳሉ።
ከ1990 ዓ.ም ጀምሮ ወደ መምህርነት ሙያ በማዘንበሉ በቅዱስ ማርቆስ፣ ሞንቶሶሪያን፣ የሃ ሱፐር ሆሊሴቪየር፣ እየሩሳሌም፣ ስኩል ኦፍ ቱሞሮ፣ ኢትዮ ፓረንትስ ት/ቤቶች ለ26 ዓመታት በመምህርነት አገልግሏል።
የቀብር ስነ ስርዓቱ ሚያዚያ29 ቀን በገነተ ኢየሱስ ገነተ ማርያም ቤተ ክርስቲያን ተፈጽሟል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Ethiopia | ህዳር 16 ቀን 1962 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ በተለምዶ ፈረንሳይ ለጋሲዮን ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ነው ሙዚቀኛና መምህር ሰለሞን አበራ ተወልዶ ያደገው።
ከልጅነቱ ጀምሮ ጥልቅ የሆነ የሙዚቃ ፍቅር የነበረው ሰለሞን አበራ በደርግ ስርዓተ መንግሥት በመዲናዋ በሚገኙ ቀበሌና ከፍተኛ ውስጥ የተደራጁ የኪነት ቡድኖችን ተከትሎ፤ በከፍተኛ 12 ኪነት ውስጥ ከኮሜዲያን አለባቸው ተካና ድምጻዊ ግርማ ተፈራ ጋር አብሮ ሠርቷል።
12ኛ ክፍልን እንዳጠናቀቀም በ19 79 ዓ.ም ወደ ቅዱስ ያሬድ የሙዚቃ ትምህርት ቤት በመግባት ለአራት ዓመታት በዋነኝነት ደብል ቤዝ የሙዚቃ መሣሪያ፣ በሁለተኝነት ፒያኖ፣ ከሀገር ውስጥ የሙዚቃ መሰንቆን አጥንቶ በ1989 ዓ.ም ተመርቋል።
ሙዚቀኛ ሰለሞን አበራ በአዲስ አበባ ከተማ ስመ ጥር በሆኑ በርካታ ምሽት ክበቦች ውስጥ በኪቦርድ ተጫዋችነት ያገለገለ ሲሆን፤ አብረውት ከሠሩት ድምጻውያን መካከልም አቦነሽ አድነው፣ ደምሴ ተካ፣ ውሽንፍር አርጋው፣ ኤልሳቤጥ ተሾመ፣ ስዮም ዘውዴ፣ ግርማ ገመቹና አበበ ከፈኒ ለአብነት ይጠቀሳሉ።
ከ1990 ዓ.ም ጀምሮ ወደ መምህርነት ሙያ በማዘንበሉ በቅዱስ ማርቆስ፣ ሞንቶሶሪያን፣ የሃ ሱፐር ሆሊሴቪየር፣ እየሩሳሌም፣ ስኩል ኦፍ ቱሞሮ፣ ኢትዮ ፓረንትስ ት/ቤቶች ለ26 ዓመታት በመምህርነት አገልግሏል።
የቀብር ስነ ስርዓቱ ሚያዚያ29 ቀን በገነተ ኢየሱስ ገነተ ማርያም ቤተ ክርስቲያን ተፈጽሟል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
"ይለያል ዘንድሮ" በሚለው አዲሱ አልበሙ አሜሪካ tour ለማድረግ ዝግጅቱን የጨረሰው Teddy Yo ዳላስ ላይ የመጀመሪያውን ኮንሰርት የፊታችን ቅዳሜ ምሽት (May 11) ይደረጋል።
@waliyaentmt
@waliyaentmt
@waliyaentmt
@waliyaentmt
👍1