" የልጄን እውነት አፈላልጉኝ ! ... የፍትህ አካላት ተከታትለው የልጄን ሀቋን ያውጣልኝ ፤ ደሟን ያወጣልኝ " - አባት አቶ አዱኛ ዋቆ
ትናንት በቅድስት ሥላሴ የቀብር ስነስርዓት ከተፈጸመ በኋላ አባት አቶ አዱኛ ዋቆ ለቀስተኞች ፊት ባስተላለፉት መልእክታቸው የልጃቸውን ፍትህ በእጅጉ እንደሚሹ አሳውቀዋል፡፡
" ሁላችሁንም የምጠይቃችሁ፤ አርቲስቶቻችንም ለናንተ የማስተላልፈው መልእክት የልጄን እውነት አፈላልጉኝ፡፡ እንደ ሃጫሉ ሞትም ተድበስብሶ እዳይቀርብኝ " ብለዋል
" እኔ ለማስተማር ነበር ከእቅፌ ያወጧሃት እንጂ እንዲህ እንድትቀጠፍብኝ አልነበረም፡፡ ሌላ የምለውም የለም " ሲሉ ተደምጠዋል፡፡
አባት አቶ አዱኛ ዋቆ " እኔ ቀነኒን የማውቃት እጅግ ታታሪ፣ ስራን የምትፈጥር፣ ደግሞም ሥራ አክባሪ ናት፡፡ እንዲህ እርኩስ መንፈስ ይዟት እራሷን ታጠፋለች የሚለውን ውሸት ነው የምለው፡፡ እሷ ሲቸግርህ ተበድራ እንኳ የምትሰጥ እንጂ ከሷ ይህ አይጠበቅም " በማለት በልጃቸው ኅልፈት መሪር ሐዘናቸውን ገልጸዋል፡፡
" እኔ አሁንም ቢሆን የፍትህ አካላት ተከታትለው፤ ሀቋን ያውጣልኝ ነው ፤ ደሟን ያወጣልኝ ነው ሌላ ምንም የምለው የለኝም " ብለዋል፡፡
ለጋዋ ወጣት ቀነኒ አዱኛ ዛሬ ከአባቷ አቶ አዱኛ ዋቆ እና እናቷ አስቴር መኮንን መጋቢት 07 ቀን 1991 ዓ.ም. ነው የተወለደችው።
የፊታችን ቅዳሜም 26ኛ ዓመት ልደቷን ለማክበር ስትዘጋጅም ነበር
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
ትናንት በቅድስት ሥላሴ የቀብር ስነስርዓት ከተፈጸመ በኋላ አባት አቶ አዱኛ ዋቆ ለቀስተኞች ፊት ባስተላለፉት መልእክታቸው የልጃቸውን ፍትህ በእጅጉ እንደሚሹ አሳውቀዋል፡፡
" ሁላችሁንም የምጠይቃችሁ፤ አርቲስቶቻችንም ለናንተ የማስተላልፈው መልእክት የልጄን እውነት አፈላልጉኝ፡፡ እንደ ሃጫሉ ሞትም ተድበስብሶ እዳይቀርብኝ " ብለዋል
" እኔ ለማስተማር ነበር ከእቅፌ ያወጧሃት እንጂ እንዲህ እንድትቀጠፍብኝ አልነበረም፡፡ ሌላ የምለውም የለም " ሲሉ ተደምጠዋል፡፡
አባት አቶ አዱኛ ዋቆ " እኔ ቀነኒን የማውቃት እጅግ ታታሪ፣ ስራን የምትፈጥር፣ ደግሞም ሥራ አክባሪ ናት፡፡ እንዲህ እርኩስ መንፈስ ይዟት እራሷን ታጠፋለች የሚለውን ውሸት ነው የምለው፡፡ እሷ ሲቸግርህ ተበድራ እንኳ የምትሰጥ እንጂ ከሷ ይህ አይጠበቅም " በማለት በልጃቸው ኅልፈት መሪር ሐዘናቸውን ገልጸዋል፡፡
" እኔ አሁንም ቢሆን የፍትህ አካላት ተከታትለው፤ ሀቋን ያውጣልኝ ነው ፤ ደሟን ያወጣልኝ ነው ሌላ ምንም የምለው የለኝም " ብለዋል፡፡
ለጋዋ ወጣት ቀነኒ አዱኛ ዛሬ ከአባቷ አቶ አዱኛ ዋቆ እና እናቷ አስቴር መኮንን መጋቢት 07 ቀን 1991 ዓ.ም. ነው የተወለደችው።
የፊታችን ቅዳሜም 26ኛ ዓመት ልደቷን ለማክበር ስትዘጋጅም ነበር
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
አርቲስት አንዱአለም ጎሳ በቀነኒ ሞት ተጠርጥሮ ፍርድ ቤት ቀረበ
አርቲስት አንዱአለም ጎሳ በእጮኛው ቀነኒ አዱኛ ሞት ተጠርጥሮ ከታሰረ ከሁለት ቀናት በኋላ ፍርድ ቤት መቅረቡን ጠበቃው ለቢቢሲ አፋን ኦሮሞ ገልጿል።
ፖሊስ እስካሁን አሻራ ማንሳቱን፣ አስከሬኑን ወደ ሆስፒታል በመላክ፣ የአስከሬን ምርመራ ማድረጉን ገልጾ የሰው ማስረጃዎችን በማሰባሰብ ላይ እንደሚገኝ ተናግሯል።
"አሁን ፎቶግራፎችን ከመዝገቡ ጋር ለማያያዝ፣ የሰዎች ምስክርነት ለመስጠት እና የአስከሬን ምርመራው እስኪመጣ ድረስ ለማጣራት 14 ቀናት ያስፈልገኛል ብሏል።
የአንዱአለም ጠበቃ በበኩሉ የዋስ መብት ይሰጥ ብሎ ቢጠይቅም ፍርድ ቤት የአስክሬን ምርመራ እንስኪደርስ በማለት 13 ቀናት ድምፃዊው በማረሚያ ቤት እንዲቆይ ወስኗል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #andualm_gossa
አርቲስት አንዱአለም ጎሳ በእጮኛው ቀነኒ አዱኛ ሞት ተጠርጥሮ ከታሰረ ከሁለት ቀናት በኋላ ፍርድ ቤት መቅረቡን ጠበቃው ለቢቢሲ አፋን ኦሮሞ ገልጿል።
ፖሊስ እስካሁን አሻራ ማንሳቱን፣ አስከሬኑን ወደ ሆስፒታል በመላክ፣ የአስከሬን ምርመራ ማድረጉን ገልጾ የሰው ማስረጃዎችን በማሰባሰብ ላይ እንደሚገኝ ተናግሯል።
"አሁን ፎቶግራፎችን ከመዝገቡ ጋር ለማያያዝ፣ የሰዎች ምስክርነት ለመስጠት እና የአስከሬን ምርመራው እስኪመጣ ድረስ ለማጣራት 14 ቀናት ያስፈልገኛል ብሏል።
የአንዱአለም ጠበቃ በበኩሉ የዋስ መብት ይሰጥ ብሎ ቢጠይቅም ፍርድ ቤት የአስክሬን ምርመራ እንስኪደርስ በማለት 13 ቀናት ድምፃዊው በማረሚያ ቤት እንዲቆይ ወስኗል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #andualm_gossa
በአንዱአለም ጎሳ ክስ ላይ የአዲስ አበባና የኦሮሚያ ፖሊስ ተጋጩ!
ተጠርጣሪው ድምፃዊ አንዱአለም ጎሳ ከተያዘ በኋላ በአዲስ አበባ ፖሊስ እና በኦሮሚያ ፖሊስና ሚሊሻ መካከል ግጭት ተቀሰቀሰ። ዛሬ ሦስት የኦሮሚያ ፖሊስ መኪኖች ከሚሊሻዎች ጋር አንዱአለምን ወደሚገኝበት ማቆያ ጣቢያ በመሄድ ጉዳዩን ወደ ኦሮሚያ ፖሊስ እንዲተላለፍላቸው ጠየቁ። የፌደራል ፖሊስና ከንቲባ ጽ/ቤት ያረጋገጡዋቸውን ደብዳቤዎች ይዘው መጡ።
ነገር ግን የአዲስ አበባ ፖሊስ ተጠርጣሪውንም ሆነ የጉዳዩን ፋይል ለማስተላለፍ ፈቃደኛ አልሆነም። ይህም ግጭት እንዲፈጠር ምክንያት ሆኖ የተኩስ ድምፅም ተሰምቷል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #andualem_gossa
ተጠርጣሪው ድምፃዊ አንዱአለም ጎሳ ከተያዘ በኋላ በአዲስ አበባ ፖሊስ እና በኦሮሚያ ፖሊስና ሚሊሻ መካከል ግጭት ተቀሰቀሰ። ዛሬ ሦስት የኦሮሚያ ፖሊስ መኪኖች ከሚሊሻዎች ጋር አንዱአለምን ወደሚገኝበት ማቆያ ጣቢያ በመሄድ ጉዳዩን ወደ ኦሮሚያ ፖሊስ እንዲተላለፍላቸው ጠየቁ። የፌደራል ፖሊስና ከንቲባ ጽ/ቤት ያረጋገጡዋቸውን ደብዳቤዎች ይዘው መጡ።
ነገር ግን የአዲስ አበባ ፖሊስ ተጠርጣሪውንም ሆነ የጉዳዩን ፋይል ለማስተላለፍ ፈቃደኛ አልሆነም። ይህም ግጭት እንዲፈጠር ምክንያት ሆኖ የተኩስ ድምፅም ተሰምቷል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #andualem_gossa
የሙዚቃ አቀናባሪው ካሙዙ ካሳ የጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድ ያለውን አድናቆት ገለፀ።
በማህበራዊ ትስስር ገፁ ባሰፈረው የአድናቆት መልዕክት "ክቡር ጠ/ሚ ዶ/ር አብይ ሆይ ፈጣሪ ካንተ ጋር ነውና ሀገር ወዳድ ልበቀና በሳል እና ጥበበኛ መሪ እንደሆንክ ገና አለም ይመሰክርልሀል እየመሰከርልህም ነው የሀገሬ የኢትዮጵያ መሪ በመሆንህ እኮራብሃለሁ" ብሏል።
በመጨረሻም እውነት ካንተ ጋር ነው ሲል ገልጿል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #kamuzu_kassa
በማህበራዊ ትስስር ገፁ ባሰፈረው የአድናቆት መልዕክት "ክቡር ጠ/ሚ ዶ/ር አብይ ሆይ ፈጣሪ ካንተ ጋር ነውና ሀገር ወዳድ ልበቀና በሳል እና ጥበበኛ መሪ እንደሆንክ ገና አለም ይመሰክርልሀል እየመሰከርልህም ነው የሀገሬ የኢትዮጵያ መሪ በመሆንህ እኮራብሃለሁ" ብሏል።
በመጨረሻም እውነት ካንተ ጋር ነው ሲል ገልጿል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #kamuzu_kassa
ምን ማለት እንደሚቻል ግራ ይገባል።
ኪዳኔ ሃይሌ ፀባየ ሸጋ ቀልድና ጨዋታ ኣዋቂ፣በኩናማ ዜማና ግጥም ድርሰት ከፊት የሚቀመጥ፣ በተጨማሪም ድምፃዊና ሳክስፎኒስት ከዚህ ኣለም በሞት መለየቱን ስሰማ ሀዘኔ ከፍተኛ ነው።ኤልያስ መልካ በቅንብር የተሸለመበትን የኩናምኛ ዘፈን ድርሰትን ግጥሙን የፃፈው፣ዜማውን የደረሰውና በድምፅ ያቀነቀነው ኪዳኔ ነበር።በሰላም እረፍ!
ዋልያ ኢንተርቴይመንት ለቤተሰቦቹና ለጓደኞቹ መፅናናትን ይመኛል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #Elias_melka #kidane
ኪዳኔ ሃይሌ ፀባየ ሸጋ ቀልድና ጨዋታ ኣዋቂ፣በኩናማ ዜማና ግጥም ድርሰት ከፊት የሚቀመጥ፣ በተጨማሪም ድምፃዊና ሳክስፎኒስት ከዚህ ኣለም በሞት መለየቱን ስሰማ ሀዘኔ ከፍተኛ ነው።ኤልያስ መልካ በቅንብር የተሸለመበትን የኩናምኛ ዘፈን ድርሰትን ግጥሙን የፃፈው፣ዜማውን የደረሰውና በድምፅ ያቀነቀነው ኪዳኔ ነበር።በሰላም እረፍ!
ዋልያ ኢንተርቴይመንት ለቤተሰቦቹና ለጓደኞቹ መፅናናትን ይመኛል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #Elias_melka #kidane
አንጋፋው አርቲስት መርዓዊ ስጦት ከዚህ አለም ድካም አረፉ
የወርቃማው የኢትዮጵያ የሙዚቃ ታሪክ ባለውለታ አርቲስት መርዓዊ ስጦት በኢትዮጵያ ዘመናዊ የሙዚቃ ታሪክ ውስጥ ግንባር ቀደም ቦታ ከሚይዙ አንጋፋ ሙዚቀኞች መካከል አንዱ ናቸው ። ከሀምሳ አምስት ዓመት በላይ በቆየበት የሙዚቃ ህይወቱ በክላርኔትና አልቶ ሳክስ የሙዚቃ መሳሪያ ተጫዋችነት በሙዚቃ ግጥምና ዜማ ደራሲነት በአቀናባሪነት እንዲሁም በኃላፊነት (አመራር) ቦታ ላይ ለበርካታ አመታት አገልግለዋል ።
የአምባሰሉ ንጉስ የክላርኔት ንጉስ በመባል የሚታወቀው ጋሽ መርዓዊ ስጦት ውልደትና እድገታቸው ከወሎ አምባሰል ልዩ ስሙ ዳቃ ወረዳ ነው ። ከአምባሰል ወጥተው በክላርኔት አምባሰልን ወደር በማይገኝለት ሁኔታ በመጫወት በሙዚቃ መድረክ ላይ ነግሰው ኖረዋል ። አርቲስት መርዓዊ ስጦት አምባሰልን ሲጫወቱ አይቶ ስሜቱ የማይኮረኮር ፣ የማያነባ የለም።
ዋልያ ኢንሀርቴይመንት ለመላው ቤተሰባቸው እና አድናቂዎቻቸው መፅናናትን ይመኛል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
የወርቃማው የኢትዮጵያ የሙዚቃ ታሪክ ባለውለታ አርቲስት መርዓዊ ስጦት በኢትዮጵያ ዘመናዊ የሙዚቃ ታሪክ ውስጥ ግንባር ቀደም ቦታ ከሚይዙ አንጋፋ ሙዚቀኞች መካከል አንዱ ናቸው ። ከሀምሳ አምስት ዓመት በላይ በቆየበት የሙዚቃ ህይወቱ በክላርኔትና አልቶ ሳክስ የሙዚቃ መሳሪያ ተጫዋችነት በሙዚቃ ግጥምና ዜማ ደራሲነት በአቀናባሪነት እንዲሁም በኃላፊነት (አመራር) ቦታ ላይ ለበርካታ አመታት አገልግለዋል ።
የአምባሰሉ ንጉስ የክላርኔት ንጉስ በመባል የሚታወቀው ጋሽ መርዓዊ ስጦት ውልደትና እድገታቸው ከወሎ አምባሰል ልዩ ስሙ ዳቃ ወረዳ ነው ። ከአምባሰል ወጥተው በክላርኔት አምባሰልን ወደር በማይገኝለት ሁኔታ በመጫወት በሙዚቃ መድረክ ላይ ነግሰው ኖረዋል ። አርቲስት መርዓዊ ስጦት አምባሰልን ሲጫወቱ አይቶ ስሜቱ የማይኮረኮር ፣ የማያነባ የለም።
ዋልያ ኢንሀርቴይመንት ለመላው ቤተሰባቸው እና አድናቂዎቻቸው መፅናናትን ይመኛል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
የምንጊዜም ምርጥ 50 ራፐሮች
1, ጄይ - ዚ
2, ኬንሪክ ላማር
3, ሊል ዋየን
4, ጄ - ኮል
5, ቱፓክ
6, ድሬክ
7, ከንያ ዌስት
8, ኒኪ ሚናጅ
9, ናስ
10, ኤምኒኤም
ይሄም ዝርዝር ብዙ የራፐር አድናቂዎችን ያስከፋ ሲሆን በቅርቡ በሱፐር ቦል ላይ ሪከርድ የሰበረ እይታን ያገኘው ኬንሪክ ላማር በሁለተኝነት መቀመጡ በአብዛኛው ህዝብ ዘንድ ተወዳጅ የሆነው ኤምኒየም በ10ኛ ደረጃ ላይ መቀመጡ ብዙዎችን ያስቆጣ ሆኗል።
እርሶስ ማንን በቀዳሚነት ያስቀምጣሉ?
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #rap
1, ጄይ - ዚ
2, ኬንሪክ ላማር
3, ሊል ዋየን
4, ጄ - ኮል
5, ቱፓክ
6, ድሬክ
7, ከንያ ዌስት
8, ኒኪ ሚናጅ
9, ናስ
10, ኤምኒኤም
ይሄም ዝርዝር ብዙ የራፐር አድናቂዎችን ያስከፋ ሲሆን በቅርቡ በሱፐር ቦል ላይ ሪከርድ የሰበረ እይታን ያገኘው ኬንሪክ ላማር በሁለተኝነት መቀመጡ በአብዛኛው ህዝብ ዘንድ ተወዳጅ የሆነው ኤምኒየም በ10ኛ ደረጃ ላይ መቀመጡ ብዙዎችን ያስቆጣ ሆኗል።
እርሶስ ማንን በቀዳሚነት ያስቀምጣሉ?
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #rap
የተወዳጇ ድምፃዊ ለምለም ሀ/ሚካኤል የፌስቡክ ገጿ ሃክ ተደረገ።
ከአንድ አመት በፊት ተወዳጅ የሙዚቃ አልበሟን ለህዝብ ያደረሰችው ለምለም የፌስቡክ ገጿ ሃክ መደረጉን ተከትሎ ምንም አይነት ሚሴጅ ቢደርሳችሁ ከኔ አይደለም ስትል ገልፃለች።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #lemlem
ከአንድ አመት በፊት ተወዳጅ የሙዚቃ አልበሟን ለህዝብ ያደረሰችው ለምለም የፌስቡክ ገጿ ሃክ መደረጉን ተከትሎ ምንም አይነት ሚሴጅ ቢደርሳችሁ ከኔ አይደለም ስትል ገልፃለች።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #lemlem
ድምጻዊት ቬሮኒካ አዳነ የሚድያ ብራንድ አምባሳደር ሆነች
ድምጻዊት ቬሮኒካ አዳነ ከሚድያ ጋር የብራንድ አምባሳደርነት ፊርማ ያደረገች ሲሆን በፊርማ ስነ-ስርዓቱ ላይ እንደተገለጸው የድምፃዊቷ የአምባሳደርነት ስምምነት የሚቆየው ለአንድ ዓመት ነው።
እንዲሁም ተወዳጅዋ ድምፃዊ ቬሮኒካ አዳነ በሚድያ ለቴሌቪዥን፤ቢል ቦርድ እና ሶሻል ሚዲያዎች ላይ ማስታወቂያዎች ለመስራት ተፈራርማለች፡፡
ሚድያ ከድምፃዊት ቬሮኒካ አዳነ ጋር የተለያዩ ማህበራዊ ግዴታዎቻችንን ለመወጣት እና ህዝቡ ጋር የነበረውን ተደራሽነት በተሻለ መልኩ ለማጎልበት የተለያዩ ስራዎችን በጋራ ለመስራት ስምምነቱን እንዳረገ ተነግሯል።
አርቲስቷ የተመረጠችበት ምክንያቶችም የተማረች ቤተሰቦቿን የምትረዳ ማህበራዊ ግዴታዎቿን በተቻላት መጠን የምትወጣ ክብሯን ጠብቃ የምትኖር ስራዋ ላይ ብቻ የምታተኩር እና ማንም ላይ የማትደርስ ትክክለኛ ኢትዮጵያት ሴት ስለሆነች ነው ተብሏል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #veronica_adane
ድምጻዊት ቬሮኒካ አዳነ ከሚድያ ጋር የብራንድ አምባሳደርነት ፊርማ ያደረገች ሲሆን በፊርማ ስነ-ስርዓቱ ላይ እንደተገለጸው የድምፃዊቷ የአምባሳደርነት ስምምነት የሚቆየው ለአንድ ዓመት ነው።
እንዲሁም ተወዳጅዋ ድምፃዊ ቬሮኒካ አዳነ በሚድያ ለቴሌቪዥን፤ቢል ቦርድ እና ሶሻል ሚዲያዎች ላይ ማስታወቂያዎች ለመስራት ተፈራርማለች፡፡
ሚድያ ከድምፃዊት ቬሮኒካ አዳነ ጋር የተለያዩ ማህበራዊ ግዴታዎቻችንን ለመወጣት እና ህዝቡ ጋር የነበረውን ተደራሽነት በተሻለ መልኩ ለማጎልበት የተለያዩ ስራዎችን በጋራ ለመስራት ስምምነቱን እንዳረገ ተነግሯል።
አርቲስቷ የተመረጠችበት ምክንያቶችም የተማረች ቤተሰቦቿን የምትረዳ ማህበራዊ ግዴታዎቿን በተቻላት መጠን የምትወጣ ክብሯን ጠብቃ የምትኖር ስራዋ ላይ ብቻ የምታተኩር እና ማንም ላይ የማትደርስ ትክክለኛ ኢትዮጵያት ሴት ስለሆነች ነው ተብሏል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #veronica_adane
ሳሚ ዳን እና ምላሽ የሚሰጥበት አነጋጋሪ ኮመንቶች
ድምፃዊ ሳሚ ዳን(ሳሙኤል ብርሀኑ) በራሱ የፌስ ቡክ ገፁ ሰዎች ኮመንት መስጫ ሐሳባቸውን ሲገልፁ እሱም ምላሽ እየሰጠ ቀናቶች አልፈዋል፡፡
አብዛኞቹ አርቲስቶች በራሳቸው ማህበራዊ ገፅ ፖስት ማድረግን እንጂ ምላሽ ለመስጠት ዝግጁ አይደሉም ከሰጡም ለሚያውቁት ወይም አንገብጋቢ መልስ ሲሆን ነው፡፡ ሳሚ ዳን ግን ለሁሉም መልስ ይሰጣል በማዝናናት ሆነ ቁም ነገር ለማስጨበጥ ነቃ እንዲል አስተያየቱን ሞቅ ባሉ አማርኛዎች ቅኔን የተደገፈ ያስቀምጣል፡፡
እንዲህ ማድረጉ ከበርካታ ሰዎች ጋር ቅርርብነትን ይፈጥራል፣አዲስ ነገር ለማወቅም እጅጉን ምቹ ሁኔታን ይፈጥራል፡፡ ድምፃዊው አልበም ማምረቱን ቀጥሎበታል መልኬ የተሰኘ ሙዚቃ በጥናት እና ቦታው ድረስ በመሄድ ከነፍሱ የሚሰራ ስራ ለመልቀቅም በዝግጅት ላይ ነው፡፡ ለመልኬ ግብሀት ይሆን ዘንድ አስተያየት ለሚፅፉለት ሰዎች ምላሽ በመስጠት ምን አይነት መልክ ይኖር ይሁን? ለአልበሙ የመልክ ግብዓት እየሰራ ያለ ይመስለኛል፡፡
አስተያየት መስጪያ ሳጥን ላይ መልሶ በመስጠት ዘለግ ላሉ ቀናቶች ቀጥሎበታል አዝናኝ መልሶች ፣ ትችትን አግባቡ ባለው መልኩ በጨዋታ መመለሱ ሊስተካከል የሚገቡ ነገሮችን እየነገረ የተከታዩን በሀሪ እያወቀ አዲስ ሌላ ተከታይ እያፈራበት ይገኛል፡፡
ብዙዎች በየዘርፉ ያሉ ታዋቂ ሰዎች የሚፈሩትን ደፍሮ እንዲህ ማድረጉ ለሌሎች ዝነኞች ምሳሌ ለመጪዎች ዝነኞች ደግሞ እንዲህ ብታደርጉ? እንዲህ ነው ምላሹ? የሚል አንድምታ ይሰጣል ስለዚህ ሊበረታታ ይገባል በግልፅ ነገሮችን ማቀበሉ በተጨማሪ ሊመሰገን ይገባል፡፡
እናንተስ እንዲህ ማድረጉ ምን ይሰማችኃል?
Follow us
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
ድምፃዊ ሳሚ ዳን(ሳሙኤል ብርሀኑ) በራሱ የፌስ ቡክ ገፁ ሰዎች ኮመንት መስጫ ሐሳባቸውን ሲገልፁ እሱም ምላሽ እየሰጠ ቀናቶች አልፈዋል፡፡
አብዛኞቹ አርቲስቶች በራሳቸው ማህበራዊ ገፅ ፖስት ማድረግን እንጂ ምላሽ ለመስጠት ዝግጁ አይደሉም ከሰጡም ለሚያውቁት ወይም አንገብጋቢ መልስ ሲሆን ነው፡፡ ሳሚ ዳን ግን ለሁሉም መልስ ይሰጣል በማዝናናት ሆነ ቁም ነገር ለማስጨበጥ ነቃ እንዲል አስተያየቱን ሞቅ ባሉ አማርኛዎች ቅኔን የተደገፈ ያስቀምጣል፡፡
እንዲህ ማድረጉ ከበርካታ ሰዎች ጋር ቅርርብነትን ይፈጥራል፣አዲስ ነገር ለማወቅም እጅጉን ምቹ ሁኔታን ይፈጥራል፡፡ ድምፃዊው አልበም ማምረቱን ቀጥሎበታል መልኬ የተሰኘ ሙዚቃ በጥናት እና ቦታው ድረስ በመሄድ ከነፍሱ የሚሰራ ስራ ለመልቀቅም በዝግጅት ላይ ነው፡፡ ለመልኬ ግብሀት ይሆን ዘንድ አስተያየት ለሚፅፉለት ሰዎች ምላሽ በመስጠት ምን አይነት መልክ ይኖር ይሁን? ለአልበሙ የመልክ ግብዓት እየሰራ ያለ ይመስለኛል፡፡
አስተያየት መስጪያ ሳጥን ላይ መልሶ በመስጠት ዘለግ ላሉ ቀናቶች ቀጥሎበታል አዝናኝ መልሶች ፣ ትችትን አግባቡ ባለው መልኩ በጨዋታ መመለሱ ሊስተካከል የሚገቡ ነገሮችን እየነገረ የተከታዩን በሀሪ እያወቀ አዲስ ሌላ ተከታይ እያፈራበት ይገኛል፡፡
ብዙዎች በየዘርፉ ያሉ ታዋቂ ሰዎች የሚፈሩትን ደፍሮ እንዲህ ማድረጉ ለሌሎች ዝነኞች ምሳሌ ለመጪዎች ዝነኞች ደግሞ እንዲህ ብታደርጉ? እንዲህ ነው ምላሹ? የሚል አንድምታ ይሰጣል ስለዚህ ሊበረታታ ይገባል በግልፅ ነገሮችን ማቀበሉ በተጨማሪ ሊመሰገን ይገባል፡፡
እናንተስ እንዲህ ማድረጉ ምን ይሰማችኃል?
Follow us
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt