#Teddy_afro ጉራ ብቻ በተሰኘው ዘፈኑ ላይ እንዲህ ብሎ ቅኔን ተቀኝቶ ነበር።
Follow us on social medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaent
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaent
Telegram - https://www.t.me/waliyaent
#waliya_entertainment #Ethiopia
Follow us on social medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaent
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaent
Telegram - https://www.t.me/waliyaent
#waliya_entertainment #Ethiopia
ካሳሁን ገርማሞ (የቴዲ አፍሮ አባት) እና ፖሊስ
- ካሳሁን እጅግ ከተዋጣላቸው የመድረክ አስተዋዋቂዎች መካከል አንዱ ነበር፡፡
- በፖሊስ ኦርኬስትራ ዝናው ጣራ የነካ፡፡ ከዚህ በተጨማሪም የዘፈን ግጥሞችን ዜማዎችን ይደርስም ነበር፡፡
- ካሳሁን በ1939 ዓመተ-ምህረት በአዲስ-አበባ ከተማ ተክለሃይማኖት አካባቢ ነው የተወለደው።
- ቤተሰቦቹ በልጅነቱ ሲዳማ ውስጥ በምትገኘው ተፈሪ ኬላ ከተማ ይዘውት ሄዱ፡፡
- በዚያም የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን በተፈሪ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ጀመረ፡፡
- በኃላም ቤተሰቦቹ ወደ ተወለደባት አዲስ አበባ ተመልሰው የአንደኛ ደረጃ ትምህርቱን በተስፋ-ኮከብ የሕዝብ ትምህርት ቤት ቀጠለ።
- ሚኒስትሪ በጥሩ ውጤት በማለፍም በወቅቱ፦"ልዑል-መኮንን" በኃላም፦"አዲስ-ከተማ" ከተባለው ት/ቤት የሁለተኛ ደረጃውን ትምህርቱን ተከታትሏል።
- ትምህርቱን እንዳጠናቀቀ በታህሣሥ ወር 1961 ዓ.ም በፖሊስ-ሠራዊት ሙዚቃና ቴአትር ክፍል በመድረክ አጋፋሪነት ተቀጥሮ ሥራውን ጀመረ።
- የካሳሁን ግጥም እና ዜማ ከተጫወቱ መካከል ‹‹ሒሩት በቀለ፤ ታደለ በቀለ፤ በሃይሉ እሸቴ እና ተስፋዬ በላይ›› ይጠቀሳሉ፡፡
- ካሳሁን ግርማሞ ጋዜጠኛም ጭምር ነበረ፡፡ የፖሊስና ህብረተሰብ የሬዲዮ ፕሮግራም ላይ ለበርካታ አመታት ሰርቷል፡፡
በተሾመ ብርሃኑ
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://www.t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Teddy_afro
- ካሳሁን እጅግ ከተዋጣላቸው የመድረክ አስተዋዋቂዎች መካከል አንዱ ነበር፡፡
- በፖሊስ ኦርኬስትራ ዝናው ጣራ የነካ፡፡ ከዚህ በተጨማሪም የዘፈን ግጥሞችን ዜማዎችን ይደርስም ነበር፡፡
- ካሳሁን በ1939 ዓመተ-ምህረት በአዲስ-አበባ ከተማ ተክለሃይማኖት አካባቢ ነው የተወለደው።
- ቤተሰቦቹ በልጅነቱ ሲዳማ ውስጥ በምትገኘው ተፈሪ ኬላ ከተማ ይዘውት ሄዱ፡፡
- በዚያም የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን በተፈሪ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ጀመረ፡፡
- በኃላም ቤተሰቦቹ ወደ ተወለደባት አዲስ አበባ ተመልሰው የአንደኛ ደረጃ ትምህርቱን በተስፋ-ኮከብ የሕዝብ ትምህርት ቤት ቀጠለ።
- ሚኒስትሪ በጥሩ ውጤት በማለፍም በወቅቱ፦"ልዑል-መኮንን" በኃላም፦"አዲስ-ከተማ" ከተባለው ት/ቤት የሁለተኛ ደረጃውን ትምህርቱን ተከታትሏል።
- ትምህርቱን እንዳጠናቀቀ በታህሣሥ ወር 1961 ዓ.ም በፖሊስ-ሠራዊት ሙዚቃና ቴአትር ክፍል በመድረክ አጋፋሪነት ተቀጥሮ ሥራውን ጀመረ።
- የካሳሁን ግጥም እና ዜማ ከተጫወቱ መካከል ‹‹ሒሩት በቀለ፤ ታደለ በቀለ፤ በሃይሉ እሸቴ እና ተስፋዬ በላይ›› ይጠቀሳሉ፡፡
- ካሳሁን ግርማሞ ጋዜጠኛም ጭምር ነበረ፡፡ የፖሊስና ህብረተሰብ የሬዲዮ ፕሮግራም ላይ ለበርካታ አመታት ሰርቷል፡፡
በተሾመ ብርሃኑ
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://www.t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Teddy_afro
የቴዲ አፍሮ የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት
ቤዛ ኩሉ ዓለም፥ ዮም ተወልደ።
እንኳን ለጌታችን፣ ለመድሀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል አደረሳችሁ።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://www.t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #teddy_afro
ቤዛ ኩሉ ዓለም፥ ዮም ተወልደ።
እንኳን ለጌታችን፣ ለመድሀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል አደረሳችሁ።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://www.t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #teddy_afro
ቴዲ አፍሮ በጌታቸው ካሳ ህልፈት የተሰማውን ጥልቅ የሀዘን መልዕክት አስተላለፈ።
በተወዳጁና በኢትዮጵያ ሙዚቃ ውስጥ ጉልህ ሥፍራ በነበረው አንጋፋውና ዝነኛው ድምፃዊ ጌታቸው ካሣ ኅልፈተ ሕይወት የተሰማኝን ልባዊ ኅዘን ለመግለፅ እወዳለሁ።
ድምፃዊ ጌታቸው ካሣ ላለፉት ዐርባ ዓመታት በላይ በቆየበት የሙዚቃ ሕይወት በተጫወታቸው በርካታ እና በሕዝብ ዘንድ ተወዳጅ በሆኑ ሥራዎቹ የሚታወቅ ሲሆን፤ ከነዚህ ቆየት ካሉ የሙዚቃ ሥራዎቹ ውስጥም "የብዙኃን እናት፣ "ሳይሽ እሳሳለሁ" ፣ "ቀና ብዬ ሳየው " ከብዙ በጥቂቱ ይጠቀሳሉ።
አንጋፋው ድምፃዊ ጌታቸው ካሣ በስፋት ከሚታወቅበት የድምፃዊነት ሙያው ባሻገር የዜማና የግጥም ደራሲ እንዲሁም የሙዚቃ መሳሪያዎች ተጫዋች ነበር።
በዛሬው ዕለት በተሰማው ዜና ዕረፍቱም በደረሰው ኅዘን ለቤተሰቦቹ፣ ለወዳጅ ዘመዶቹ፣ ለሙያ አጋሮቹ እና ለመላው አድናቂዎቹ በሙሉ መፅናናትን እየተመኘሁ ፤ ፈጣሪ ነፍሱን በአጸደ ገነት እንዲያኖርልን ከልብ እመኛለሁ።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://www.t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #Teddy_afro
በተወዳጁና በኢትዮጵያ ሙዚቃ ውስጥ ጉልህ ሥፍራ በነበረው አንጋፋውና ዝነኛው ድምፃዊ ጌታቸው ካሣ ኅልፈተ ሕይወት የተሰማኝን ልባዊ ኅዘን ለመግለፅ እወዳለሁ።
ድምፃዊ ጌታቸው ካሣ ላለፉት ዐርባ ዓመታት በላይ በቆየበት የሙዚቃ ሕይወት በተጫወታቸው በርካታ እና በሕዝብ ዘንድ ተወዳጅ በሆኑ ሥራዎቹ የሚታወቅ ሲሆን፤ ከነዚህ ቆየት ካሉ የሙዚቃ ሥራዎቹ ውስጥም "የብዙኃን እናት፣ "ሳይሽ እሳሳለሁ" ፣ "ቀና ብዬ ሳየው " ከብዙ በጥቂቱ ይጠቀሳሉ።
አንጋፋው ድምፃዊ ጌታቸው ካሣ በስፋት ከሚታወቅበት የድምፃዊነት ሙያው ባሻገር የዜማና የግጥም ደራሲ እንዲሁም የሙዚቃ መሳሪያዎች ተጫዋች ነበር።
በዛሬው ዕለት በተሰማው ዜና ዕረፍቱም በደረሰው ኅዘን ለቤተሰቦቹ፣ ለወዳጅ ዘመዶቹ፣ ለሙያ አጋሮቹ እና ለመላው አድናቂዎቹ በሙሉ መፅናናትን እየተመኘሁ ፤ ፈጣሪ ነፍሱን በአጸደ ገነት እንዲያኖርልን ከልብ እመኛለሁ።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://www.t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #Teddy_afro
👤 Teddy Afro | ቴዲ አፍሮ
🎵 Beza | ቤዛ
━━━━━━━━━━━━━━
➠ RELEASED: 2024
➠ GENRE: #Ethiopian
➠ TYPE: #single
➠ TRACKS: 1
➠ FORMATS: #Mp3
➠ CHANNEL: @Waliyaentmt
━━━━━━━━━━━━
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://www.t.me/waliyaentmt
#Teddy_afro #music #Waliya_Entertainemnt
🎵 Beza | ቤዛ
━━━━━━━━━━━━━━
➠ RELEASED: 2024
➠ GENRE: #Ethiopian
➠ TYPE: #single
➠ TRACKS: 1
➠ FORMATS: #Mp3
➠ CHANNEL: @Waliyaentmt
━━━━━━━━━━━━
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://www.t.me/waliyaentmt
#Teddy_afro #music #Waliya_Entertainemnt
አቦጊዳ ባንድ ጉዞ ወደ ዱባይ ቴዲ አፍሮ ኮንሰርት!!!
#Teddy_afro #abogida #teddy_concert
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Teddy_afro #abogida #teddy_concert
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
ቴዲ አፍሮ ለሚያዘጋጀው ኮንሰርት 🏟️ ዱባይ ከቤተሰቡ እና ከባንዱ ጋር ደርሰዋል።
#teddy_afro #amleset_muche #concert
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
#teddy_afro #amleset_muche #concert
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
39. በኢትዮጵያ ሙዚቃ ታሪክ በህይወት እያለ መፅሃፍ የተዘጋጀለት ብቸኛው ድምፃዊም ነው፡፡ ‹‹የቴዲ አፍሮ ታላቅነት ሚስጥር›› በሚል ርእስ የህይወት ታሪኩን የሚዳስስ መፅሃፍ ያዘጋጀው አቤል ዘነበ የተባለ ፀሃፊ ሲሆን አብዮታዊ ሙዚቀኛ ብሎታል፡፡
40. በካናዳ አገር በዊንፔግ ከተማ " የትውልዱ ተፅዕኖ ፈጣሪ እና አርአያ ለሆኑ ሰዎች " የሚሰጠውን ሽልማት የወሰደው 40ኛ ዓመት ልደቱን ባከበረበት እለት ነው፡፡ በ2016 የኮራ አዋርድ ላይ በምርጥ ዝነኛ ድምጻዊ (LEGENDARY AWARD) ዘርፍ ታጭቶ እንደነበር ይታወሳል፡፡ በ2014 እ.ኤ.አ ላይ ብራዚል ላስተናገደችው 20ኛው የዓለም ዋንጫ ዘፈን እንዲሰሩ በውድድሩ ዋና ስፖንሰር በኮካኮላ ኩባንያ ከተመረጡ ሙዚቀኞች አንዱ ነበር፡፡ ኢትዮጵያን ብቻ ሳይሆን አፍሪካንም በወከለ የሙዚቃ ስራው ተደንቋል፡፡
☞ማስታወሻ;
ተጨማሪ መረጃዎችን መስጠት እና ማስተካከያዎችን መጠቆም ይቻላል
☞ ምንጮች;
አዲስ አድማስ ጋዜጣ፤ ፎርቹን ጋዜጣ፤ ዊኪፒዲያ፤ ቴዲ አፍሮ ሙዚቃ የተባለ ድረገፅ ፤ሰዋሰው…ሌሎች
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #Teddy_Afro
40. በካናዳ አገር በዊንፔግ ከተማ " የትውልዱ ተፅዕኖ ፈጣሪ እና አርአያ ለሆኑ ሰዎች " የሚሰጠውን ሽልማት የወሰደው 40ኛ ዓመት ልደቱን ባከበረበት እለት ነው፡፡ በ2016 የኮራ አዋርድ ላይ በምርጥ ዝነኛ ድምጻዊ (LEGENDARY AWARD) ዘርፍ ታጭቶ እንደነበር ይታወሳል፡፡ በ2014 እ.ኤ.አ ላይ ብራዚል ላስተናገደችው 20ኛው የዓለም ዋንጫ ዘፈን እንዲሰሩ በውድድሩ ዋና ስፖንሰር በኮካኮላ ኩባንያ ከተመረጡ ሙዚቀኞች አንዱ ነበር፡፡ ኢትዮጵያን ብቻ ሳይሆን አፍሪካንም በወከለ የሙዚቃ ስራው ተደንቋል፡፡
☞ማስታወሻ;
ተጨማሪ መረጃዎችን መስጠት እና ማስተካከያዎችን መጠቆም ይቻላል
☞ ምንጮች;
አዲስ አድማስ ጋዜጣ፤ ፎርቹን ጋዜጣ፤ ዊኪፒዲያ፤ ቴዲ አፍሮ ሙዚቃ የተባለ ድረገፅ ፤ሰዋሰው…ሌሎች
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #Teddy_Afro
"ከሀገር ውስጥና ከተለያዩ የውጪ ሀገራት በትላንትናው እለት የዋለው የትውልድ ቀኔን በማስመልከት መልካም ምኞታችሁን ለገለፃችሁልኝ የሙያ አድናቂዎቼና ወዳጆቼ እንዲሁም ይህን ቀን በምስመልከት በየዓመቱ በበጎ አድራጎት ይህን ቀን አስባቹ ለምትውሉ ወገኖቼ በሙሉ ከፍ ያለ የአክብሮት ሰላምታዬን ለማቅረብ እወዳለሁ።"
ኢትዮጵያ ለዘለአለም ትኑር!
ፍቅር ያሸንፋል
ቴዎድሮስ ካሳሁን
Teddy Afro (ቴዲ አፍሮ)
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #teddy_afro
ኢትዮጵያ ለዘለአለም ትኑር!
ፍቅር ያሸንፋል
ቴዎድሮስ ካሳሁን
Teddy Afro (ቴዲ አፍሮ)
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #teddy_afro
የቴዲ አፍሮ አድናቂዎች 47ተኛ የልደት በአሉን በማስመልከት በስለ እናት የእርዳታ ተቋም ካሉ ልጆች ጋር አሳለፉ።
ቀናችሁን እና ጊዜያችሁን ሰውታቹ የንጉሱን ልደት በ Sele Enat Mahiber ከሚገኙ ልጆቻችን ጋር አብራችሁን ላሳለፋቹ ከበጎ ስራዎቻችን ጎን ለቆማቹ የክቡር ዶ/ር አርቲስት ቴዎድሮስ ካሳሁን ቤተሰቦች ፣የቅርብ ወዳጆች ፣አክባሪ አድናቂዎች እንዲሁም የወደ ፍቅር ማህበር እና የስለ እናት ቤተሰቦች ሁላችሁንም ከልብ ከልብ እናመሰግናለን ።" ከወደ ፍቅር ጉዞ ማህበር
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt
#Teddy_afro #happybirthday
# Teddy_Afro_Fans #ወደ_ፍቅር . .
ቀናችሁን እና ጊዜያችሁን ሰውታቹ የንጉሱን ልደት በ Sele Enat Mahiber ከሚገኙ ልጆቻችን ጋር አብራችሁን ላሳለፋቹ ከበጎ ስራዎቻችን ጎን ለቆማቹ የክቡር ዶ/ር አርቲስት ቴዎድሮስ ካሳሁን ቤተሰቦች ፣የቅርብ ወዳጆች ፣አክባሪ አድናቂዎች እንዲሁም የወደ ፍቅር ማህበር እና የስለ እናት ቤተሰቦች ሁላችሁንም ከልብ ከልብ እናመሰግናለን ።" ከወደ ፍቅር ጉዞ ማህበር
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt
#Teddy_afro #happybirthday
# Teddy_Afro_Fans #ወደ_ፍቅር . .
ቴዲ አፍሮ እና አምለሰት ሙጬ ከተጋቡ ድፍን 12 አመት ሊሞላቸው ነው።
በዚህ መሀል :-
* 4 ልጆችን አፍርተዋል::
እውነተኛ ፍቅር ይኖራል::
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #Teddy_afro #Amleset_muchie
በዚህ መሀል :-
* 4 ልጆችን አፍርተዋል::
እውነተኛ ፍቅር ይኖራል::
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #Teddy_afro #Amleset_muchie
ቴዲ አፍሮ የቢቂላ ሽልማትን ተሸለመ
በሀገራችን እንቁ አትሌት የተሰየመው “ቢቂላ አዋርድ” ትልቅ ክብር ከሚሰጣቸው የሽልማት ተቋሞች ውስጥ አንዱ ሲሆን እስካሁንም ለበርካታ የሀገር ባለውለታዎች እውቅናን በመስጠት ሲሸልም ቆይቷል። ቢቂላ ሽልማት (Bikila Award) ከሀይማኖታዊ፣ ፖለቲካዊ እና ከምንም አይነት ትርፍ እራሱን ባገለለ መልኩ በካናዳ ከ50 አመታት በላይ በኖሩ ኢትዮጵያውያን ነው የተቋቋመው። ይህ ተቋም በትምህርታቸው፣ በንግዳቸው፣ በሙያቸው ብሎም በበጎ አድራጎት ስራ ተሰማርተው ልዩ ስኬት ያስመዘገቡ እና አርአያ የሆኑ ኢትዮጵያውያንን በየአመቱ በመሸለም እውቅናን የሚሰጥ ትልቅ ኢትዮጵያዊ መድረክ ነው።
በዚህ አመት አስረኛ (10) የምስረታ በአሉን ያከበረው የቢቂላ አዋርድ ተቋም፥ ትላንት ምሽት መስከረም 11 (21 September 2024) በተደረገው መርሃ ግብር ላይ በሙዚቃው ዘርፍ የዚህ አመት ተሸላሚ የሆነው የግጥምና የዜማ ደራሲ ብሎም የሰብአዊ መብት ተሟጋች የሆነውን የክብር ዶ/ር አርቲስት ቴዎድሮስ ካሳሁንን በዚህ ግዙፍ መርሃግብር ላይ በመገኘት ሽልማቱን በደማቅ ስነስርዓት በክብር ተቀብሏል
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #teddy_afro
በሀገራችን እንቁ አትሌት የተሰየመው “ቢቂላ አዋርድ” ትልቅ ክብር ከሚሰጣቸው የሽልማት ተቋሞች ውስጥ አንዱ ሲሆን እስካሁንም ለበርካታ የሀገር ባለውለታዎች እውቅናን በመስጠት ሲሸልም ቆይቷል። ቢቂላ ሽልማት (Bikila Award) ከሀይማኖታዊ፣ ፖለቲካዊ እና ከምንም አይነት ትርፍ እራሱን ባገለለ መልኩ በካናዳ ከ50 አመታት በላይ በኖሩ ኢትዮጵያውያን ነው የተቋቋመው። ይህ ተቋም በትምህርታቸው፣ በንግዳቸው፣ በሙያቸው ብሎም በበጎ አድራጎት ስራ ተሰማርተው ልዩ ስኬት ያስመዘገቡ እና አርአያ የሆኑ ኢትዮጵያውያንን በየአመቱ በመሸለም እውቅናን የሚሰጥ ትልቅ ኢትዮጵያዊ መድረክ ነው።
በዚህ አመት አስረኛ (10) የምስረታ በአሉን ያከበረው የቢቂላ አዋርድ ተቋም፥ ትላንት ምሽት መስከረም 11 (21 September 2024) በተደረገው መርሃ ግብር ላይ በሙዚቃው ዘርፍ የዚህ አመት ተሸላሚ የሆነው የግጥምና የዜማ ደራሲ ብሎም የሰብአዊ መብት ተሟጋች የሆነውን የክብር ዶ/ር አርቲስት ቴዎድሮስ ካሳሁንን በዚህ ግዙፍ መርሃግብር ላይ በመገኘት ሽልማቱን በደማቅ ስነስርዓት በክብር ተቀብሏል
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #teddy_afro
"በሀገር ውስጥና በመላው ዓለም ለምትገኙ የክርስትና እምነት ተከታይ ኢትዮጵያውያን ወገኖች በሙሉ እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ አደረሳችሁ።
መልካም በዓል።
ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር!
ፍቅር ያሸንፋል!" ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ)
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #teddy_afro
መልካም በዓል።
ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር!
ፍቅር ያሸንፋል!" ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ)
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #teddy_afro
💞 ተወዳጁ አርቲስት Teddy Afro እና ባለቤቱ Amleset Muchie ዛሬ መስከረም 17 ቀን 12ኛ አመት የጋብቻ በዓላቸዉ ነዉ።
ዘመናችሁ ይባረክ🙏
ሰላም ለሀገራችን💚💛❤
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #teddy_afro
ዘመናችሁ ይባረክ🙏
ሰላም ለሀገራችን💚💛❤
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #teddy_afro
ተወዳጁ ድምፃዊ ቴዲ አፍሮ በዩቲዩ ከ 1 ሚሊዬን በላይ በማግኘት ብቸኛው ኢትዬጵያዊ አርቲስት ሆኗል።
ክብር ዶ/ር አርቲስት ቴድሮስ ካሳሁን በጥልቅ የግጥም ፅሁፉ እና በዜማ አረዳዱ ከብዙዎች ዘንድ አድናቆትን ያተረፈ ሲሆን ከ 320 በላይ ስራዎችን በግል የዩቲዩብ ቻናሉ ላይ በመልቀቅ ከ 1 ሚሊዮን በላይ ተከታይ ማትረፍ ችሏል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #teddy_afro
ክብር ዶ/ር አርቲስት ቴድሮስ ካሳሁን በጥልቅ የግጥም ፅሁፉ እና በዜማ አረዳዱ ከብዙዎች ዘንድ አድናቆትን ያተረፈ ሲሆን ከ 320 በላይ ስራዎችን በግል የዩቲዩብ ቻናሉ ላይ በመልቀቅ ከ 1 ሚሊዮን በላይ ተከታይ ማትረፍ ችሏል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #teddy_afro
ተወዳጁ ድምፃዊ ቴዲ አፍሮ በዩቲዩብ ከ 1ሚሊዮን በላይ ሰብስክራይበር በማግኘት የዩቲዩብ ጎልድ በተን ተሸላሚ ሆነ።
እንኳን ደስ አለህ
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #teddy_afro
እንኳን ደስ አለህ
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #teddy_afro
ለተወዳጁ ድምፃዊ ቴዲ አፍሮ 5 ሚሊዮን ብር እንዲከፍል በፍርድ ቤት የተወሰነበት ድርጅት መክፈል እንደማይችል አሳወቀ።
ለረጅም ጊዜ የተለያዩ የሙዚቃ ዝግጅቶችን በማዘጋጀት የሚታወቀው ላየን ፕሮሞሽን የተሰኘው ድርጅትእና የድርጅቱ ዋና ስራ አስኪያጅ የሆኑት አቶ ጌታነህ አንዳርጌ ከቴዲ አፍሮ ጋር በነበራቸው የፍትሐብሔርክስ ክርክር ላይ ፍርድ ቤቱ ለድምፃዊው 5 ሚሊዮን ብር ሊከፈለው ይገባል ሲል ጥቅምት 6 ቀን 2016 አ.ም ወስኖባቸው ነበር።
በዚህ ውሳኔ ላይ ቅር የተሰኙት አቶ ጌታነህ አንዳርጌ ይግባኝ ጠይቀን ለጥር 27 ቀጠሮ ተሰጥቶናል በተጨማሪም ድርጅቱ አሁን ላይ ምንም አይነት ስራ እየሰራ ባለመሆኑ ገንዘብ የለውም ስለዚህም ገንዘቡን መክፈል አይችልምሲሉ አስታውቀዋል።
ክሱ የተጀመረው ኢትዬጲያ ወደ ፍቅር ጉዞ የተሰኘ የሙዚቃ ኮንሰርት የካቲት 14 ቀን 20012 አ.ም በመስቀል አደባባይ የተደረገውን ኮንሰርት በማስመልከት በፅሁም ስምምነቱ መሰረት ለቴዲ አፍሮ 10 ሚሊዮን ብር እንደሚከፈለው የተገለፀ ቢሆንም ነገር ግን ገንዘቡ ሳይከፈለው መቅረቱን በማስመልከት ክስ ተመስርቶ ነው።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #teddy_afro
ለረጅም ጊዜ የተለያዩ የሙዚቃ ዝግጅቶችን በማዘጋጀት የሚታወቀው ላየን ፕሮሞሽን የተሰኘው ድርጅትእና የድርጅቱ ዋና ስራ አስኪያጅ የሆኑት አቶ ጌታነህ አንዳርጌ ከቴዲ አፍሮ ጋር በነበራቸው የፍትሐብሔርክስ ክርክር ላይ ፍርድ ቤቱ ለድምፃዊው 5 ሚሊዮን ብር ሊከፈለው ይገባል ሲል ጥቅምት 6 ቀን 2016 አ.ም ወስኖባቸው ነበር።
በዚህ ውሳኔ ላይ ቅር የተሰኙት አቶ ጌታነህ አንዳርጌ ይግባኝ ጠይቀን ለጥር 27 ቀጠሮ ተሰጥቶናል በተጨማሪም ድርጅቱ አሁን ላይ ምንም አይነት ስራ እየሰራ ባለመሆኑ ገንዘብ የለውም ስለዚህም ገንዘቡን መክፈል አይችልምሲሉ አስታውቀዋል።
ክሱ የተጀመረው ኢትዬጲያ ወደ ፍቅር ጉዞ የተሰኘ የሙዚቃ ኮንሰርት የካቲት 14 ቀን 20012 አ.ም በመስቀል አደባባይ የተደረገውን ኮንሰርት በማስመልከት በፅሁም ስምምነቱ መሰረት ለቴዲ አፍሮ 10 ሚሊዮን ብር እንደሚከፈለው የተገለፀ ቢሆንም ነገር ግን ገንዘቡ ሳይከፈለው መቅረቱን በማስመልከት ክስ ተመስርቶ ነው።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #teddy_afro
በወርቅ ቀለበቶች የተጌጠ ከዘራ
#Ethiopia | ተወዳጁ ድምፃዊ ቴዲ አፍሮ ትናንት ምሽት በትዝታው ንጉሥ ማህሙድ አህመድ መኖሪያ ቤት ከባለቤቱና ከወዳጆቹ ጋር በመገኘት፣ በወርቅ የተጻፈ የማህሙድ የስሙ የመጀምሪያ ፌደል (M) ያለበትና መተጣጠፊያዎቹ ላይ በወርቅ ቀለበቶች የተጌጠ ከዘራ እንዳበረከተለት ምንጮች ገልጸዋል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #teddy_afro
#Ethiopia | ተወዳጁ ድምፃዊ ቴዲ አፍሮ ትናንት ምሽት በትዝታው ንጉሥ ማህሙድ አህመድ መኖሪያ ቤት ከባለቤቱና ከወዳጆቹ ጋር በመገኘት፣ በወርቅ የተጻፈ የማህሙድ የስሙ የመጀምሪያ ፌደል (M) ያለበትና መተጣጠፊያዎቹ ላይ በወርቅ ቀለበቶች የተጌጠ ከዘራ እንዳበረከተለት ምንጮች ገልጸዋል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #teddy_afro
አንድ ሚልየን አራት መቶ ሃምሳ ሰባት ሺህ ብር
በለንደን ከተማ በተካሄደው የተወዳጁ ድምጻዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) ኮንሰርት ላይ ከታዳሚዎች እና ከአስተባባሪዎች የተገኘውን 8,300 ፓውንድ (1,457,000.00 ብር) አዘጋጆቹ ገቢ አድርገዋል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #teddy_afro
በለንደን ከተማ በተካሄደው የተወዳጁ ድምጻዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) ኮንሰርት ላይ ከታዳሚዎች እና ከአስተባባሪዎች የተገኘውን 8,300 ፓውንድ (1,457,000.00 ብር) አዘጋጆቹ ገቢ አድርገዋል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #teddy_afro
በቀደምት ጀግኖች አያቶቻችን ታላቅ ተጋድሎ እና መስዋዕትነት እንዲሁም በታላቁ ታሪክ የማይረሳው ንጉሳችን ዳግማዊ አጤ ምንሊክ እና በእቴጌ ጣይቱ ብጡል ብልህ አመራር እና አስተባባሪነት ለተቀዳጀነው አንፀባራቂው የ፻፳ ወ፱ኛው የአድዋ ድል በዓል እንኳን አደረሳችሁ የሚል መልዕክቴን ሳስተላልፍ በታላቅ ብሔራዊ ኩራት ነው::
ይህ በታሪክ ተመዝግቦ በየአመቱ የምንዘክረው አድዋ ላይ የተቀዳጀነው ድል የኢትዮጵያን ነፃነት ያስከበረ ብቻ ሳይሆን በአፍሪካ የቅኝ ግዛት ቀንበር ተጭኗቸው ሲሰቃዩ ለነበሩ አፍሪካዊያን ወንድም እና እህቶቻችን እንዲሁም በመላው አለም በጭቆና ውስጥ የነበሩትን ጥቁር ህዝቦች ቀና ብለው እንዲሄዱ እና ነፃ እንዲወጡ በወቅቱ ታላቅ መነቃቃትን የፈጠረ ገናና የጥቁር ህዝቦች ድል ነው።
የዘንድሮውን የ፻፳ ወ፱ ኛው የአድዋ ድል በአል ስናከብር ሀገራችን ኢትዮጵያ ላለፉት ቀላል ለማይባሉ አመታት አንድነቷን አስጠብቃ ወደ ፊት እንዳትራመድ ሰቅዞ የያዛትን ተከታታይ የብሔር ፖለቲካ አዙሪት እንደ ሀገር እና እንደ ህዝብ ያስከፈለንን እና እያስከፈለን ያለውን ዋጋ ግምት ውስጥ በማስገባት ካለንበት ውስብስብ እና እጅግ ኋላቀር የዘር ፖለቲካ ለመውጣት ከመቼውም ጊዜ በላቀ አንድነታችንን አስተባብረን የህልውናችን መሰረት የሆነችው እናት ሀገራችንን ለማዳን በንቃት መቆም ይጠበቅብናል።
<<ምንሊክ ጥቁር ሰው!>>
ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር!
ቴዎድሮስ ካሳሁን
(ቴዲ አፍሮ)
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #teddy_afro #adwa
ይህ በታሪክ ተመዝግቦ በየአመቱ የምንዘክረው አድዋ ላይ የተቀዳጀነው ድል የኢትዮጵያን ነፃነት ያስከበረ ብቻ ሳይሆን በአፍሪካ የቅኝ ግዛት ቀንበር ተጭኗቸው ሲሰቃዩ ለነበሩ አፍሪካዊያን ወንድም እና እህቶቻችን እንዲሁም በመላው አለም በጭቆና ውስጥ የነበሩትን ጥቁር ህዝቦች ቀና ብለው እንዲሄዱ እና ነፃ እንዲወጡ በወቅቱ ታላቅ መነቃቃትን የፈጠረ ገናና የጥቁር ህዝቦች ድል ነው።
የዘንድሮውን የ፻፳ ወ፱ ኛው የአድዋ ድል በአል ስናከብር ሀገራችን ኢትዮጵያ ላለፉት ቀላል ለማይባሉ አመታት አንድነቷን አስጠብቃ ወደ ፊት እንዳትራመድ ሰቅዞ የያዛትን ተከታታይ የብሔር ፖለቲካ አዙሪት እንደ ሀገር እና እንደ ህዝብ ያስከፈለንን እና እያስከፈለን ያለውን ዋጋ ግምት ውስጥ በማስገባት ካለንበት ውስብስብ እና እጅግ ኋላቀር የዘር ፖለቲካ ለመውጣት ከመቼውም ጊዜ በላቀ አንድነታችንን አስተባብረን የህልውናችን መሰረት የሆነችው እናት ሀገራችንን ለማዳን በንቃት መቆም ይጠበቅብናል።
<<ምንሊክ ጥቁር ሰው!>>
ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር!
ቴዎድሮስ ካሳሁን
(ቴዲ አፍሮ)
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #teddy_afro #adwa