የክቡር ዶክተር አርቲስት አሊ ቢራ አንደኛ አመት መታሰቢያ
#Ethiopia | ክቡር ዶክተር አርቲስት አሊ ቢራ በሙዚቃ ስራዎቹ ከፍተኛ እውቅናን እና አድናቆትን ከማትረፍም በላይ በተለያዩ ቋንቋዎች የተጫወታቸው ሙዚቃዎች ዘመን ተሻጋሪ እና ሁሌም የሚደመጡ ናቸው ።
ክቡር ዶክተር አርቲስት አሊ ቢራ ጥቅምት27/2015 ዓ.ም ህይወቱ ያለፈ ሲሆኑ የአርቲስቱን አንደኛ አመት መታሰቢያ ምክንያት በማድረግም በድሬዳዋ አስተዳደር ላይ ከፊታችን ሰኞ አንስቶ በተከታታይ አምስት ቀናት በተለያዩ መርሀ-ግብሮች እንደሚከበር የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ተናግረዋል ።
የክቡር ዶክተር አርቲስት አሊ ቢራ አንደኛ አመት መታሰቢያ መርሀ-ግብሮችም የጧፍ ማብራት ስነ-ስርአት ፣ የቢልቦርድ ምርቃት ፣ የፓናል ዲስከሺን ፣ ስፖርታዊ ጨዋታዎች ፣ የኪነ-ጥበብ ዝግጅቶች ፣ በምድር ባቡር አደባባይ ላይ የሚዘጋጅ ኮንሰርት እንዲሁም በክቡር ዶክተር አርቲስት አሊ ቢራ ስም በተሰየመው ፓርክ ውስጥ የተለያዩ ፕሮግራሞች እንደሚዘጋጁ ገልፀዋል።
ክቡር ከንቲባ በዛሬው እለት ለሚዲያ ባለሞያዎች በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ነዋሪው ህብረተሰብ በተዘጋጁት መርሀ-ግብሮች ላይ እንዲገኙ ጥሪያቸውን አቅርበዋል።
በአለማየሁ አበበ
ፎቶ :- በይድነቃቸው አብርሃም
Waliya Entertainment
Follow us on social medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaent
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaent
Telegram - https://www.t.me/waliyaent
#Ethiopia #Ethiopian_music
#Ethiopia | ክቡር ዶክተር አርቲስት አሊ ቢራ በሙዚቃ ስራዎቹ ከፍተኛ እውቅናን እና አድናቆትን ከማትረፍም በላይ በተለያዩ ቋንቋዎች የተጫወታቸው ሙዚቃዎች ዘመን ተሻጋሪ እና ሁሌም የሚደመጡ ናቸው ።
ክቡር ዶክተር አርቲስት አሊ ቢራ ጥቅምት27/2015 ዓ.ም ህይወቱ ያለፈ ሲሆኑ የአርቲስቱን አንደኛ አመት መታሰቢያ ምክንያት በማድረግም በድሬዳዋ አስተዳደር ላይ ከፊታችን ሰኞ አንስቶ በተከታታይ አምስት ቀናት በተለያዩ መርሀ-ግብሮች እንደሚከበር የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ተናግረዋል ።
የክቡር ዶክተር አርቲስት አሊ ቢራ አንደኛ አመት መታሰቢያ መርሀ-ግብሮችም የጧፍ ማብራት ስነ-ስርአት ፣ የቢልቦርድ ምርቃት ፣ የፓናል ዲስከሺን ፣ ስፖርታዊ ጨዋታዎች ፣ የኪነ-ጥበብ ዝግጅቶች ፣ በምድር ባቡር አደባባይ ላይ የሚዘጋጅ ኮንሰርት እንዲሁም በክቡር ዶክተር አርቲስት አሊ ቢራ ስም በተሰየመው ፓርክ ውስጥ የተለያዩ ፕሮግራሞች እንደሚዘጋጁ ገልፀዋል።
ክቡር ከንቲባ በዛሬው እለት ለሚዲያ ባለሞያዎች በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ነዋሪው ህብረተሰብ በተዘጋጁት መርሀ-ግብሮች ላይ እንዲገኙ ጥሪያቸውን አቅርበዋል።
በአለማየሁ አበበ
ፎቶ :- በይድነቃቸው አብርሃም
Waliya Entertainment
Follow us on social medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaent
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaent
Telegram - https://www.t.me/waliyaent
#Ethiopia #Ethiopian_music