የስቅታ ማስታገሻ መንገዶች
1 አፍና አፍንጫን ዘግቶ አየርን በማፈን ከ 10 - 15 ሰከንድ ብቻ መቆየት፣ ተጨማሪ ግዜ መቆየት ፈፅሞ አይመከርም
2 አፍና አፍንጫን ዘግቶ ማማጥ
3 ማስደንገጥ
4 ስኳርን መምጠጥ ሳይሆን መዋጥ
5 ውሃን በብርጭቆ አንገትን አጎንብሶ መጠጣት
6 አፀያፊ ሽታ ወይም ደሞ መራራ እና ኮምጣጣ ነገሮችን መቅመስ ወይም በአፍ መያዝ
7 ጉልበትን ወደደረት አስጠግቶ ለተወሰነ ደቂቃ መቀመጥ ናቸው።
የነዚህ የስቅታ ማስታገሻ መንገዶች የመስራት አቅማቸው ከሰው ሰው ይለያያል፣ አንድ መንገድ ተሞክሮ ካልሰራ ሌላ መንገድ መሞከር ያስፈልጋል።
ተጨማሪ ጥያቄ ካለ ኮሜንት ላይ አሳውቁን።
1 አፍና አፍንጫን ዘግቶ አየርን በማፈን ከ 10 - 15 ሰከንድ ብቻ መቆየት፣ ተጨማሪ ግዜ መቆየት ፈፅሞ አይመከርም
2 አፍና አፍንጫን ዘግቶ ማማጥ
3 ማስደንገጥ
4 ስኳርን መምጠጥ ሳይሆን መዋጥ
5 ውሃን በብርጭቆ አንገትን አጎንብሶ መጠጣት
6 አፀያፊ ሽታ ወይም ደሞ መራራ እና ኮምጣጣ ነገሮችን መቅመስ ወይም በአፍ መያዝ
7 ጉልበትን ወደደረት አስጠግቶ ለተወሰነ ደቂቃ መቀመጥ ናቸው።
የነዚህ የስቅታ ማስታገሻ መንገዶች የመስራት አቅማቸው ከሰው ሰው ይለያያል፣ አንድ መንገድ ተሞክሮ ካልሰራ ሌላ መንገድ መሞከር ያስፈልጋል።
ተጨማሪ ጥያቄ ካለ ኮሜንት ላይ አሳውቁን።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ልጅ ከመውለድ በፊት አስቀድሞ ሰውነትን ማዘጋጀት ያስፈልጋል።
ለዚህም ሲባል የቀድመ ወሊድ ክትትል ዋነኛ መሳሪያ ነው።
አንድ እናት አድሜዋ ከ 35 በታች ከሆነ ቀጣይ እርግዝና ከ 18 ወር በታች መሆን የለበትም።
ማለትም ልጅ ከወለደችበት ቀን አንስቶ የሚቀጥለው እርግዝና መጀመር ያለበት ከ 18 ወር ወይም ቀድሞ የተወለደው ልጅ 1 አመት ከ 6 ወር ሲሞላው ነው።
ይህም ግዜ ሰውነት በቂ የሆነ ንጥረ ነገርን ለማዘጋጀት ይረዳዋል።
ከወሊድ በኋላ በመሀል ውርጃ እንዲሁም የፅንስ መቋረጥ ከነበረ ግዜው አይያዝም።
ይቀጥላል....
ለዚህም ሲባል የቀድመ ወሊድ ክትትል ዋነኛ መሳሪያ ነው።
አንድ እናት አድሜዋ ከ 35 በታች ከሆነ ቀጣይ እርግዝና ከ 18 ወር በታች መሆን የለበትም።
ማለትም ልጅ ከወለደችበት ቀን አንስቶ የሚቀጥለው እርግዝና መጀመር ያለበት ከ 18 ወር ወይም ቀድሞ የተወለደው ልጅ 1 አመት ከ 6 ወር ሲሞላው ነው።
ይህም ግዜ ሰውነት በቂ የሆነ ንጥረ ነገርን ለማዘጋጀት ይረዳዋል።
ከወሊድ በኋላ በመሀል ውርጃ እንዲሁም የፅንስ መቋረጥ ከነበረ ግዜው አይያዝም።
ይቀጥላል....
👍9
ሲቀጥልም፣ በቀዶ ጥገና ለወለዱ እናቶችም የግዜ ገደቡ፣ ማለትም ከ 18 ወር እስከ 5 አመት ባለው ግዜ ውስጥ መውለድ ለአናትም ሆነ ለሚወለደው ህፃን ከፍተኛ ጠቀሜታ አለው።
ከወሊድ በፊት አስቀድሞ ቤተሰብን በመመጠን እና የወሊድ ቅድመ ክትትል በማድረግ ከብዙ ከወሊድ ጋር ተያያዥነት ያላቸውን ችግሮች አስቀድሞ ማወቅና መቅረፍ ይቻላል።
...
ይቀጥላል....
ከወሊድ በፊት አስቀድሞ ቤተሰብን በመመጠን እና የወሊድ ቅድመ ክትትል በማድረግ ከብዙ ከወሊድ ጋር ተያያዥነት ያላቸውን ችግሮች አስቀድሞ ማወቅና መቅረፍ ይቻላል።
...
ይቀጥላል....
👍3🙏1
የቅድመ ወሊድ ክትትል የእናትዮዋ ጤና የህፃኑም ጤና የተጠበቀውን እንዲሆን ከማገዙም በተጨማሪ
🖲 የፅንስ አፈጣጠር ችግር ካለ በጊዜ ለመለየት
🖲 በእርግዝና ጊዜ የሚከሰቱ ችግሮች(ደም ማነስ፣የፎሊክ አሲድ እጥረት ፣ከእርግዝና ጋር ተያያዥ የደም ግፊት ወዘተ) ለመከላከል ይጠቅማል።
🖲ነፍሰ ጡር እናቶች ለደም ማነስ የመጋለጥ እድላቸዉ ከፍተኛ ነው።
🖲የፎሊክ አሲድ ፍላጎታቸዉም ከፍተኛ ነዉ።
🖲የርግዝና ክትትል መጀመር ያለበት እርግዝና መኖሩ እንደተረጋገጠ ወዲያዉኑቢሆን ይመከራል
Dr. Yordanos Mengistu
።።።።።ይቀጥላል።።።።።
🖲 የፅንስ አፈጣጠር ችግር ካለ በጊዜ ለመለየት
🖲 በእርግዝና ጊዜ የሚከሰቱ ችግሮች(ደም ማነስ፣የፎሊክ አሲድ እጥረት ፣ከእርግዝና ጋር ተያያዥ የደም ግፊት ወዘተ) ለመከላከል ይጠቅማል።
🖲ነፍሰ ጡር እናቶች ለደም ማነስ የመጋለጥ እድላቸዉ ከፍተኛ ነው።
🖲የፎሊክ አሲድ ፍላጎታቸዉም ከፍተኛ ነዉ።
🖲የርግዝና ክትትል መጀመር ያለበት እርግዝና መኖሩ እንደተረጋገጠ ወዲያዉኑቢሆን ይመከራል
Dr. Yordanos Mengistu
።።።።።ይቀጥላል።።።።።
👍3
አፍንጫችንን ከሁለት የሚከፍለው nasal spetum ተብሎ የሚጠራው የሰውነት ክፍል በብዙ ምክንያቶች ሊጣመም ይችላል ከነዚህም ውስጥ:-
1.በአፈጣጠር ወይም በተፈጥሮ
2.በአደጋ
ምልክቶቹም:-
1.በ አንዱ ወይም በሁለቱም አፍንጫ
መታፈን
2.ራስ ምታት
3.ነስር
በአለማችን ላይ እስከ 90% የሚደርሱ ሰዎች የአፍንጫ ግድግዳ መጣመም የሚኖርባቸው ሲሆን የህመም ምልክት የሚያሳዩት ግን ከ1-2% የሚሆኑት ናቸው ። ኦፕሬሽን የሚያስፈልጋቸዉም እነዚሁ ምልክቱን የሚያሳዩ ሰዎች ይሆናሉ ።
.
.
.
የኦፕሬሽኑ ስምም ሴፕቶፕላስቲ ተብሎ ይጠራል, አሰራሩን ሊንኩን በመጫን ይመልከቱ ።
ደ/ር አብይ ታደሰ
1.በአፈጣጠር ወይም በተፈጥሮ
2.በአደጋ
ምልክቶቹም:-
1.በ አንዱ ወይም በሁለቱም አፍንጫ
መታፈን
2.ራስ ምታት
3.ነስር
በአለማችን ላይ እስከ 90% የሚደርሱ ሰዎች የአፍንጫ ግድግዳ መጣመም የሚኖርባቸው ሲሆን የህመም ምልክት የሚያሳዩት ግን ከ1-2% የሚሆኑት ናቸው ። ኦፕሬሽን የሚያስፈልጋቸዉም እነዚሁ ምልክቱን የሚያሳዩ ሰዎች ይሆናሉ ።
.
.
.
የኦፕሬሽኑ ስምም ሴፕቶፕላስቲ ተብሎ ይጠራል, አሰራሩን ሊንኩን በመጫን ይመልከቱ ።
ደ/ር አብይ ታደሰ
👍1
የአንድ እናት እርግዝና ወቅት 42 ሳምንት ነው።ከ 37 ሳምንት ጀምሮ ምጥ በራሱ ሊጀምር ይችላል።በዚህ 42 ሳምንት ወቅት የቅድመ ወሊድ ክትትል ያስፈልጋል።የቅድመ ወሊድ ክትትል በአጠቃላይ 3 አላማወች አሉት ።
1ኛ-የእርግዝና ና ተያያዥ ችግር ካለ መለየት(Risk assessment)
2ኛዉ ከእርግዝና ጋር ተያያዥ ችግሮችን መከላከል ና ማከም3ኛዉ የስነ ተዋልዶ ጤና ማጎልበት ነቸዉ።በተሻሻለዉ የአለም ጤና ድርጅት Guide line መሰረት አንድ እናት 8 ጊዜ መታየት አለባት።የመጀመሪያዉ በመጀመሪያወቹ 12 ሳምንታት ቢሆን ይመከራል።በዚህ ወቅት መሰረታዊ ምርመራወች ይሰራሉ።የደም አይነት፣የጉበት ቫይረስ ምርመራ፣የፅንሱ ዕድሜ፣የፅንስ አፈጣጠር ችግር ካለ ለማየት ይጠቅማል።2ኛዉ contact እስከ 26ኛዉ ሳምንት ባለዉ ጊዜ ዉስጥ ሲሆን 2visit ይኖራል።በመቀጠል በ30ኛዉ፣34,36,38ና 40ኛዉ ሳምንት ላይ ቀጠሮ እንዲኖራቸው ይደረጋል።
ዶ/ር ዮርዳኖስ መንግስቱ
።።።።።።ይቀጥላል ።።።።።
1ኛ-የእርግዝና ና ተያያዥ ችግር ካለ መለየት(Risk assessment)
2ኛዉ ከእርግዝና ጋር ተያያዥ ችግሮችን መከላከል ና ማከም3ኛዉ የስነ ተዋልዶ ጤና ማጎልበት ነቸዉ።በተሻሻለዉ የአለም ጤና ድርጅት Guide line መሰረት አንድ እናት 8 ጊዜ መታየት አለባት።የመጀመሪያዉ በመጀመሪያወቹ 12 ሳምንታት ቢሆን ይመከራል።በዚህ ወቅት መሰረታዊ ምርመራወች ይሰራሉ።የደም አይነት፣የጉበት ቫይረስ ምርመራ፣የፅንሱ ዕድሜ፣የፅንስ አፈጣጠር ችግር ካለ ለማየት ይጠቅማል።2ኛዉ contact እስከ 26ኛዉ ሳምንት ባለዉ ጊዜ ዉስጥ ሲሆን 2visit ይኖራል።በመቀጠል በ30ኛዉ፣34,36,38ና 40ኛዉ ሳምንት ላይ ቀጠሮ እንዲኖራቸው ይደረጋል።
ዶ/ር ዮርዳኖስ መንግስቱ
።።።።።።ይቀጥላል ።።።።።
👍2
በእርግዝና ግዜ፣ እናት ማህፀን ውስጥ እያለ በ አልኮል የተጠቃ ልጅ፣ በውልደት ግዜ ለየት ያለ የተፈጥሮ ገፅታ ይይዛል።
ከነዚህም ውስጥ
🖲 ከለይ እንደሚታየው፣ የአይን ቀዳዳ መጥበብ።
🖲 የራስ ቅል ማነስ
🖲 የላይኛው ከንፈር መሳሳት እንዲሁም በከንፈር እና በአፍንጫ መሀል የሚገኘው ስርጉድ ቆዳ መጥፋት እና መለስለስ
🖲 ጆሮ ላይ የሚከሰቱ የተለያዩ የአፈጣጠር ችግሮች ይገኙበታል።
ከዚህም በተጨማሪ ለአልኮል የተጋለጠ ፅንስ ከተወለደ በኋላ
👉የልብ
👉የአጥንት
👉የኩላሊት
👉የዐይን እና የጆሮ ችግር ያጋጥሟቸዋል
በተለያየ የእድሜ ክልል የሚታየው የ አእምሮ እና የስነ ልቦና ችግር እራሱን የቻለ የህክምና መገለጫ አለው።
ከዚህም ውስጥ።
🖲በህፃንነት ግዜ ነጭናጫና ሲበዛ አልቃሻ መሆን ፣ ዝግመታዊ እድገተ ለውጥ ማሳየት።
🖲በልጅነት ግዜ ትምህርት የመረዳት ችግር ፣ ከወትሮ ለየት ያለ ስሜታዊነት ማሳየት፣ የመርሳት ችግር
🖲በወጣትነት ግዜ ደሞ ከማህበረሰቡ ጋር የመግባባት ችግር፣ የችሎታ ወይም የክህሎት እጥረት፣ በተደጋጋሚ ለወንጀል የመጋለጥ ባህሪ ፣ ለወጥ ያለ የወሲብ ስሜት ባህሪ
እና የመሳሰሉት ተጠቃሽ ናቸው
።።።።ይቀጥላል ።።።
ከነዚህም ውስጥ
🖲 ከለይ እንደሚታየው፣ የአይን ቀዳዳ መጥበብ።
🖲 የራስ ቅል ማነስ
🖲 የላይኛው ከንፈር መሳሳት እንዲሁም በከንፈር እና በአፍንጫ መሀል የሚገኘው ስርጉድ ቆዳ መጥፋት እና መለስለስ
🖲 ጆሮ ላይ የሚከሰቱ የተለያዩ የአፈጣጠር ችግሮች ይገኙበታል።
ከዚህም በተጨማሪ ለአልኮል የተጋለጠ ፅንስ ከተወለደ በኋላ
👉የልብ
👉የአጥንት
👉የኩላሊት
👉የዐይን እና የጆሮ ችግር ያጋጥሟቸዋል
በተለያየ የእድሜ ክልል የሚታየው የ አእምሮ እና የስነ ልቦና ችግር እራሱን የቻለ የህክምና መገለጫ አለው።
ከዚህም ውስጥ።
🖲በህፃንነት ግዜ ነጭናጫና ሲበዛ አልቃሻ መሆን ፣ ዝግመታዊ እድገተ ለውጥ ማሳየት።
🖲በልጅነት ግዜ ትምህርት የመረዳት ችግር ፣ ከወትሮ ለየት ያለ ስሜታዊነት ማሳየት፣ የመርሳት ችግር
🖲በወጣትነት ግዜ ደሞ ከማህበረሰቡ ጋር የመግባባት ችግር፣ የችሎታ ወይም የክህሎት እጥረት፣ በተደጋጋሚ ለወንጀል የመጋለጥ ባህሪ ፣ ለወጥ ያለ የወሲብ ስሜት ባህሪ
እና የመሳሰሉት ተጠቃሽ ናቸው
።።።።ይቀጥላል ።።።
👍6
በእርግዝና ግዜ፣ እናት ማህፀን ውስጥ እያለ በ አልኮል የተጠቃ ልጅ፣ በውልደት ግዜ ለየት ያለ የተፈጥሮ ገፅታ ይይዛል።
ከነዚህም ውስጥ
🖲 ከለይ እንደሚታየው፣ የአይን ቀዳዳ መጥበብ።
🖲 የራስ ቅል ማነስ
🖲 የላይኛው ከንፈር መሳሳት እንዲሁም በከንፈር እና በአፍንጫ መሀል የሚገኘው ስርጉድ ቆዳ መጥፋት እና መለስለስ
🖲 ጆሮ ላይ የሚከሰቱ የተለያዩ የአፈጣጠር ችግሮች ይገኙበታል።
ከዚህም በተጨማሪ ለአልኮል የተጋለጠ ፅንስ ከተወለደ በኋላ
👉የልብ
👉የአጥንት
👉የኩላሊት
👉የዐይን እና የጆሮ ችግር ያጋጥሟቸዋል
በተለያየ የእድሜ ክልል የሚታየው የ አእምሮ እና የስነ ልቦና ችግር እራሱን የቻለ የህክምና መገለጫ አለው።
ከዚህም ውስጥ።
🖲በህፃንነት ግዜ ነጭናጫና ሲበዛ አልቃሻ መሆን ፣ ዝግመታዊ እድገተ ለውጥ ማሳየት።
🖲በልጅነት ግዜ ትምህርት የመረዳት ችግር ፣ ከወትሮ ለየት ያለ ስሜታዊነት ማሳየት፣ የመርሳት ችግር
🖲በወጣትነት ግዜ ደሞ ከማህበረሰቡ ጋር የመግባባት ችግር፣ የችሎታ ወይም የክህሎት እጥረት፣ በተደጋጋሚ ለወንጀል የመጋለጥ ባህሪ ፣ ለወጥ ያለ የወሲብ ስሜት ባህሪ
እና የመሳሰሉት ተጠቃሽ ናቸው
።።።።ይቀጥላል ።።።
ከነዚህም ውስጥ
🖲 ከለይ እንደሚታየው፣ የአይን ቀዳዳ መጥበብ።
🖲 የራስ ቅል ማነስ
🖲 የላይኛው ከንፈር መሳሳት እንዲሁም በከንፈር እና በአፍንጫ መሀል የሚገኘው ስርጉድ ቆዳ መጥፋት እና መለስለስ
🖲 ጆሮ ላይ የሚከሰቱ የተለያዩ የአፈጣጠር ችግሮች ይገኙበታል።
ከዚህም በተጨማሪ ለአልኮል የተጋለጠ ፅንስ ከተወለደ በኋላ
👉የልብ
👉የአጥንት
👉የኩላሊት
👉የዐይን እና የጆሮ ችግር ያጋጥሟቸዋል
በተለያየ የእድሜ ክልል የሚታየው የ አእምሮ እና የስነ ልቦና ችግር እራሱን የቻለ የህክምና መገለጫ አለው።
ከዚህም ውስጥ።
🖲በህፃንነት ግዜ ነጭናጫና ሲበዛ አልቃሻ መሆን ፣ ዝግመታዊ እድገተ ለውጥ ማሳየት።
🖲በልጅነት ግዜ ትምህርት የመረዳት ችግር ፣ ከወትሮ ለየት ያለ ስሜታዊነት ማሳየት፣ የመርሳት ችግር
🖲በወጣትነት ግዜ ደሞ ከማህበረሰቡ ጋር የመግባባት ችግር፣ የችሎታ ወይም የክህሎት እጥረት፣ በተደጋጋሚ ለወንጀል የመጋለጥ ባህሪ ፣ ለወጥ ያለ የወሲብ ስሜት ባህሪ
እና የመሳሰሉት ተጠቃሽ ናቸው
።።።።ይቀጥላል ።።።
👍3🙏1