ቄድሮን • qedron
449 subscribers
264 photos
32 videos
3 files
494 links
ተሽከርካሪ፡በስልክ፡መከታተያ፡እና፡መቆጣጠሪያ።
Tracking and security for your vehicles.
Download Telegram
የጭነት አቅማቸው ከ7 ቶን በታች የሆኑ ተሽከርካሪዎች የጭነት የብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ማውጣት እንደሚገባ ተገለፀ።

( ነሐሴ 09 ቀን 2016 ዓ.ም)

በመዲናዋ የጭነት አገልግሎት በመስጠት ላይ የሚገኙ ከ7 ቶን በታች የመጫን አቅም ያላቸው ተሽከርካሪዎች በተቀመጠው የኦፕሬተርነት ፈቃድ ማረጋገጫ መስፈርት መሰረት ፈቃድ እንዲያወጡ የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ አስታወቀ፡፡

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራንስፖርት ቢሮ ከ2010 ዓ.ም ጀምሮ በጭነት ትራንስፖርት አገልግሎት ዘርፍ ተሰማርተው ለሚገኙ ተሽከርካሪዎች የኦፕሬተርነትና የብቃት ማረጋገጫ ፍቃድ እየሰጠ መሆኑ ቢታወቅም፤ በከተማዋ በተለያዩ ቦታዎች በርካታ ተሽከርካሪዎች ፍቃድ ሳይኖራቸው ሲንቀሳቀሱ ይስተዋላል፡፡

ስለሆነም ከ7 ቶን በታች የመጫን አቅም ያላቸው አሽከርካሪዎች እና ባለንብረቶች ከአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ አስፈላጊውን መረጃ በማሟላት የብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ እንድትወስዱ ቢሮው ያሳስባል።

@ አ/አ ትራንስፖርት ቢሮ

ቴዘርን GPS ሲያስገጥሙ የ5 ዓመት ዋስትና እንሰጣለን!
ለበለጠ መረጃ +251906550011
መተግበሪያውንም አውርደው ይሞክሩ !
https://tinyurl.com/tethereth
👍1
#ጨረታ@SeledaGramBot
tender 66c082b81ab8285b9d2efa2b

የመኪና ወንበር ልብስ
- Published by St. Paul's Hospital Millennium Medical College

💵 ፕሮፎርማ Mon Aug 19th, 2024 - Sat Aug 17th, 2024

ምንጭ
በአገልግሎት ታሪፍ ላይ በየሦስት ወሩ የ10 በመቶ ጭማሪ ለማድረግ መዘጋጀቱን የኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በየሦስት ወሩ ቢያንስ በ10 በመቶ የታሪፍ ጭማሪ ለማድረግ መዘጋጀቱ ተገልጿል።
የታሪፍ ጭማሪው የኢትዮጵያ መንግሥት ከአለም ባንክ ጋር ከተፈራረመው ስምምነቶች አንዱ እንደሆነም ተጠቁሟል፡፡
በማሻሻያው መሠረት በመጀመሪያው ዓመት ብቻ በየሶስት ወሩ ደንበኞች ለኤሌክትሪክ አገልግሎት የሚከፍሉት ታሪፍ ቢያንስ በ10 በመቶ ይጨምራል።
አለም ባንክ ይፋ ባደረገው ሰነድ የኢትዮጵያ መንግሥት የአራት ዓመታት የኤሌክትሪክ ታሪፍ ማሻሻያ ማጽደቁን አመላክቷል።
የኢትዮጲያ መንግስት በቀጣይም ውሃ፣ቴሌኮምና መሰል አገልግሎቶች ላይ ተመሳይ ማሻሺያዎችን ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል፡፡

Addis Maleda

ቴዘርን GPS ሲያስገጥሙ የ5 ዓመት ዋስትና እንሰጣለን!
ለበለጠ መረጃ +251906550011
መተግበሪያውንም አውርደው ይሞክሩ !
https://tinyurl.com/tethereth
ከመገናኛ ሲኤምሲ የተዘረጋውን የባቡር መስመር ለማንሳት ሲካሄድ የቆየ ጥናት መጠናቀቁ ተሰማ
ከመገናኛ ሲኤምሲ የተዘረጋውን የቀላል ባቡር መስመር ለማንሳት ሲደረግ የነበረ ጥናት መጠናቀቁ ተገለጸ።
የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ድርጅት ያስጠናው ጥናት ‹‹የባቡር መስመሩ መፍረስ አለበት ወይስ ሌላ የመፍትሔ አማራጭ አለ›› የሚለውን ለመመልከት የሚረዳ መሆኑን፣ ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው የሪፖርተር ምንጭ ገልጸዋል። ጥናቱ ይፋ የተደረገ አለመሆኑን የገለጹት የመረጃ ምንጭ፣ ትናንት ቅዳሜ ነሐሴ 11 ቀን 2016 ዓ.ም. ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳዳር ከንቲባ ጽሕፈት ቤት እንደሚቀርብ አረጋግጠዋል።
የባቡር መስመሩ መቆየት ወይም መፍረስ አለበት የሚለው ፖለቲካዊ ውሳኔ ጭምር የሚጠይቅ መሆኑንም ገልጸው ዝርዝሩን ከመናገር ተቆጥበዋል፡፡
የከተማው ቀላል ባቡር መስመር የሚጠበቅበትን አገልግሎት ባለመስጠትና ለከተማው የትራፊክ ፍሰት እንቅፋት ነው በሚል፣ ሙሉ በሙሉ ሊነሳ እንደሚችልና ለዚህም ጥናት እየተደረገ

የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን ለአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ፕሮጀክት ገብቶ በነበረው ውል መሠረት፣ ዋናውን ብድርና ወለዱን በዓመት ሁለት ጊዜ እየከፈለ በአሥር ዓመታት ውስጥ የተገነባበትን ወጪ እንዲከፍል መስማማቱን፣ ከዚህ በፊት ዋና ኦዲተር መሥሪያ ቤት ለሪፖርተር መግለጹ የሚታወስ ሲሆን፣ ነገር ግን ከ2008 ዓ.ም. እስከ ነሐሴ 2013 ዓ.ም. ድረስ 16 ቢሊዮን ብር ኪሳራ ማስመዝገቡን ማስታወቁ አይዘነጋም፡፡

@ዘገባው የሪፖርተር ነው

ቴዘርን GPS ሲያስገጥሙ የ5 ዓመት ዋስትና እንሰጣለን!
ለበለጠ መረጃ +251906550011
መተግበሪያውንም አውርደው ይሞክሩ !
https://tinyurl.com/tethereth
👍1
#ጨረታ@SeledaGramBot
tender 66c309971ab8285b9d2efddd

EKGH PROCURMENT OF TREES
- Published by Eka Kotebe General Hospital

💵 ፕሮፎርማ Mon Aug 19th, 2024 - Mon Aug 19th, 2024

ምንጭ
ስንት መቀስ አላቹ አናንተ 😄

በጃፓን የመቀስ መጥፋት በርካታ በረራዎች እንዲሰረዙ አደረገ

በፍተሻ ጣቢያ አቅራቢያ ከሚገኝ ሱቅ የጠፉት ሁለት መቀሶች 36 በረራዎች እንዲሰረዙና 201 በረራዎች እንዲዘገዩ ምክንያት ሆነዋል
የጃፓኑ አየርመንገድ የወሰደው እርምጃ ለመንገደኞች ደህንነት ቅድሚያ የሰጠ ነው በሚል ተወድሷል

በጃፓን ሆካይዶ ደሴቶች ውስጥ የሚገኘው የኒው ቺቶስ አውሮፕላን ማረፊያ ባለፈው ቅዳሜ ያልተለመደ ክስተት አጋጥሞታል።

በአውሮፕላን ማረፊያው የፍተሻ ጣቢያ አካባቢ ከሚገኝ ሱቅ ሁለት መቀሶች ጠፍተዋል።

የጠፉትን መቀሶች ፍለጋው ስአታትን መውሰዱም 36 በረራዎች እንዲሰረዙና 201 በረራዎች እንዲራዘሙ ማስገደዱን ነው ቢቢሲ የዘገበው።

በመቶዎች የሚቆጠሩ መንገደኞች በድጋሚ ተፈትሸው ከሁለት ስአታት በኋላ በረራ መጀመሩ ተገልጿል።
የአውሮፕላን ማረፊያው አስተዳዳሪዎች የጠፉት መቀሶች መገኘታቸውን እሁድ እለት ይፋ አድርገዋል።

የጠፉትን መቀሶች ከተገኙት ጋር ተመሳሳይ መሆናቸውን ለማረጋገጥ ጊዜ መውሰዱንም አብራርተዋል።

የኒው ቺቶስ ኤርፖርትን የሚያስተዳድረው ሆካይዶ ኤርፖርት በረራ ያስተጓጎሉት መቀሶች ጠፉበት በተባለው ሱቅ ባለሙያ መገኘታቸውን ተናግረዋል።

በመቀስ ምክንያት በተራዘሙና በተሰረዙ በረራዎች ምክንያት በርካቶች መንገላታታቸውን ገልጸዋል።

ይሁን እንጂ መቀሶቹ ለሽብር ተግባር ውለው ሊደርስ የሚችለውን ጉዳት ተገንዝቦ አውሮፕላን ማረፊያው የወሰደው እርምጃ ለመንገደኞቹ

በ2022 ከ15 ሚሊየን በላይ መንገደኞች የኒው ቺቶሴን አውሮፕላን ማረፊያን መጠቀማቸው ተገልጿል።
Al Ain Amharic

ቴዘርን GPS ሲያስገጥሙ የ5 ዓመት ዋስትና እንሰጣለን!
ለበለጠ መረጃ +251906550011
መተግበሪያውንም አውርደው ይሞክሩ !
https://tinyurl.com/tethereth
👍1
#ጨረታ@SeledaGramBot
tender 66c469291ab8285b9d2f0560

NM D8560-VK90A ROD KIT FOR NISSAN PICKUP CAR SPARE PART PURCHASE
- Published by Federal First Instance Court

💵 ፕሮፎርማ Tue Aug 20th, 2024 - Tue Aug 20th, 2024

ምንጭ
#ጨረታ@SeledaGramBot
tender 66c5ac981ab8285b9d2f0b13

purchase of cabbage (ጥቁር ጎመን)
purchase of cabbage (ጥቁር ጎመን)
- Published by Adama Science and Technology University

💵 ፕሮፎርማ Wed Aug 21st, 2024 - Wed Aug 21st, 2024

ምንጭ
"በኤሌክትሪክ የሚሰራ ብቻ"

በአዲስ አበባ ለሚገኙ የዲፕሎማቲክ እና የቆንስላ ሚሲዮኖች፣ የክልል እና የአለም አቀፍ ድርጅቶች ከዚህ በኋላ ወደ ሀገር የሚያስገቡት ተሽከርካሪ በኤሌክትሪክ የሚሰራ ነው ተብሏል።

የዲፕሎማሲ መብት ያላቸው ሁሉ ተሽከርካሪዎችን ከቀረጥ ነፃ እንዲገቡ በተሰጠው አቅጣጫ መሠረት የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን ብቻ ማስመጣት ይጠበቅባቸዋል ሲል ውጭ ጉዳይ ሚንስቴር ባሰራጨው ደብዳቤ አሳውቋል።

Share🔽🔽🔽🔽

ቴዘርን GPS ሲያስገጥሙ የ5 ዓመት ዋስትና እንሰጣለን!
ለበለጠ መረጃ +251906550011
መተግበሪያውንም አውርደው ይሞክሩ !
https://tinyurl.com/tethereth
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራፊክ ማኔጅመንት ባለሥልጣን ከዚህ በታች በተዘረዘሩት በዋናው መስሪያ ቤትና በቅርንጫፍ ፅ/ቤት በሚገኙ ክፍት የስራ መደቦች ላይ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር፣በፌደራልና በሌሎች ክልሎች ስር ባሉ የመንግስት ተቋማት ውስጥ የሚገኙ ቋሚ ሠራተኞችን አወዳድሮ ለማዘዋወር ይፈልጋል፡፡ / የምዝገባ ቀን ነሐሴ 16 ቀን 2016 ዓ.ም. እና ነሐሴ 17 ቀን 2016 ዓ.ም

ቴዘርን GPS ሲያስገጥሙ የ5 ዓመት ዋስትና እንሰጣለን!
ለበለጠ መረጃ +251906550011
መተግበሪያውንም አውርደው ይሞክሩ !
https://tinyurl.com/tethereth
#ጨረታ@SeledaGramBot
tender 66c6fe1b1ab8285b9d2f124a

procurement of spare part 01/2017
- Published by Ministry of Industry

💵 ፕሮፎርማ Thu Aug 22nd, 2024 - Thu Aug 22nd, 2024

ምንጭ
👍1
በ 5 እጥፍ ጭማሪ የተደረገበት አዲሱ የሶስተኛ ወገን አርቦን ክፍያ ተፈፃሚ መሆን ጀመረ

አዲሱ የሦስተኛ ወገን የተሸከርካሪ መድን ፖሊሲ ከዛሬ ጀምሮ ተፈፃሚ መሆን መጀመሩ ተሰምቷል ። በዚህ 50 እጥፍ ጭማሪ የተደረገበት የአርቦን ክፍያ በአንድ ሰው ላይ ለሚደርስ የሞት አደጋ 5 ሺህ ብር የነበረዉ አሁን ወደ 250 ሺህ ብር ከፍ እንዲል ሆኗል።

በአዲሱ ደንብ መሰረት በአንድ ሰው ላይ ለሚደርስ ለአካል ጉዳት እስከ ብር 40 ሺህ ያልበለጠ የገንዘብ ካሳ ይከፈል የነበረ ቢሆን አሁን ግን 250 ሺህ ብር እንዲሆን ተደርጓል። እንዲሁም በንብረት ላይ ለሚደርስ ጉዳት ወይም ኪሳራ ከብር 100 ሺ ያልበለጠ የገንዘብ ካሳ የሚከፈል የነበረ ሲሆን አሁን ወደ 200 ሺህ ብር ከፍ ማለቱ ካፒታል ሰምቷል።

በስራ ላይ የነበረዉና የሚኒስትሮች ምክርቤት በአዋጅ ቁጥር 799/2002 የተሸከርካሪ አደጋ የሦስተኛ ወገን መድን ዋስትና የአርቦን መጠንና የመድን ፈንድ ታሪፍን በተመለከተ ያስተላለፈው ዉሳኔ በአዲሱ ደንብ መሻሩ ታዉቋል።

(Capital)

ቴዘርን GPS ሲያስገጥሙ የ5 ዓመት ዋስትና እንሰጣለን!
ለበለጠ መረጃ +251906550011
መተግበሪያውንም አውርደው ይሞክሩ !
https://tinyurl.com/tethereth
#ጨረታ@SeledaGramBot
tender 66c84f981ab8285b9d2f1656

procurement of furniture

- Published by Ministry of Trade and Regional Integration

💵 ፕሮፎርማ Fri Aug 23rd, 2024 - Fri Aug 23rd, 2024

ምንጭ
#ጨረታ@SeledaGramBot
tender 66c993061ab8285b9d2f1ae5

Procurement of Glucometers with strips
- Published by St. Peter Specialized Hospital

💵 ፕሮፎርማ Sat Aug 24th, 2024 - Sat Aug 24th, 2024

ምንጭ
የሞት አደጋ
5 ሺህ ብር የነበረዉ አሁን ወደ 250 ሺህ ብር ከፍ ብሏል

#Ethiopia | በሰው ላይ ለሚደርስ የሞትና የአካል ጉዳት የሚከፈለው ካሳ መጠን ወደ 250 ሺህ ብር ከፍ ብሏል።

አዲሱ የሦስተኛ ወገን የተሸከርካሪ መድን ፖሊሲ ከዛሬ ጀምሮ ተፈፃሚ መሆን መጀመሩን ተገለፀ።

5 እጥፍ ጭማሪ የተደረገበት የአርቦን ክፍያ በአንድ ሰው ላይ ለሚደርስ የሞት አደጋ 5 ሺህ ብር የነበረዉ አሁን ወደ 250 ሺህ ብር ከፍ እንዲል ሆኗል።

በአዲሱ ደንብ መሰረት በአንድ ሰው ላይ ለሚደርስ ለአካል ጉዳት እስከ ብር 40 ሺህ ያልበለጠ የገንዘብ ካሳ ይከፈል የነበረ ቢሆን አሁን ግን 250 ሺህ ብር እንዲሆን ተደርጓል።

እንዲሁም በንብረት ላይ ለሚደርስ ጉዳት ወይም ኪሳራ ከብር 100 ሺ ያልበለጠ የገንዘብ ካሳ የሚከፈል የነበረ ሲሆን አሁን ወደ 200 ሺህ ብር ከፍ ማለቱን ዘገባው ጠቅሷል።

በስራ ላይ የነበረዉና የሚኒስትሮች ምክርቤት በአዋጅ ቁጥር 799/2002 የተሸከርካሪ አደጋ የሦስተኛ ወገን መድን ዋስትና የአርቦን መጠንና የመድን ፈንድ ታሪፍን በተመለከተ ያስተላለፈው ዉሳኔ በአዲሱ ደንብ መሻሩ ታዉቋል።

ስናሽከረክር ጠንቀቅ ማለቱ ይበጃል!

via getu temsgen

ቴዘርን GPS ሲያስገጥሙ የ5 ዓመት ዋስትና እንሰጣለን!
ለበለጠ መረጃ +251906550011
መተግበሪያውንም አውርደው ይሞክሩ !
https://tinyurl.com/tethereth
በኢትዮጵያ አየር መንገድ አደጋ የተከሰከሰው የቦይንግ 737 ማክስ 9 አውሮፕላን ከአደጋው በፊት የኤሌክትሪክ ችግሮች እንዳሉበት የሚያሳየውን መረጃ መደበቁን የቀድሞ የቦይንግ ሥራ አስኪያጅ አስታወቁ።

ፋውንዴሽን ፎር አቪየሽን ሴፍቲ የተባለ ቡድን የሚመሩት የቦይንግ የቀድሞ ሥራ አስኪያጅ ለ157 ሰዎች እልቂት የሆነው እና ከስድስት ዓመት በፊት በኢትዮጵያ የተከሰከሰው 737 ማክስ 9 አውሮፕላን የኤሌክትሪክ ችግሮች እንዳሉበት በኩባንያው ይታወቅ ነበር ብለዋል።

ከዚህም በተጨማሪ በዝቅተኛ ከፍታ ላይ ከቁጥጥር ውጭ ሊሆን እንደሚችል እና በርካታ እክሎች እንደነበሩበት ይፋ አድርገዋል።

ፋውንዴሽኑ በአሁኑ ወቅት እየበረሩ ያሉ ከ1000 በላይ የቦይንግ አውሮፕላኖች በሚመረቱበት ወቅት በነበሩ ችግሮች ምክንያት የኤሌክትሪክ ብልሽት ስጋት እንደተጋረጠባቸው ገልጿል።

ከቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ተነስቶ ጉዞውን በጀመረ በስድስት ደቂቃዎች ውስጥ የተከሰከሰው አውሮፕላን የኤሌክትሪክ ብልሽቶች ነበሩበት ብለዋል።

አውሮፕላኑ በተከሰከሰበት ወቅት አዲስ ሞዴል 737 ማክስ 9 ነበር።

ከዚያ ቀደም ብሎ ተመሳሳይ 737 ማክስ 9 አውሮፕላን በኢንዶኔዥያው አየር መንገድ አደጋ ተከስክሶ የ189 ሰዎች ሕይወት ተቀጥፏል።

መረጃው የቢቢሲ ነው።

ቴዘርን GPS ሲያስገጥሙ የ5 ዓመት ዋስትና እንሰጣለን!
ለበለጠ መረጃ +251906550011
መተግበሪያውንም አውርደው ይሞክሩ !
https://tinyurl.com/tethereth
#ጨረታ@SeledaGramBot
tender 66cc441a1ab8285b9d2f209d

PROCURMENT FOR ICT MATERIAL

- Published by Ministry of Agriculture

💵 500,000 ETB Thu Oct 10th, 2024 - Mon Aug 26th, 2024

ምንጭ