#Ethiopia
በነዳጅ ኃይል የሚሰሩ ተሽከርካሪዎች ኢትዮጵያ እንዳይገቡ መከልከሉ ይታወቃል።
ይኸው ክልከላ በተለያዩ የኢንቨስትመንት ዘርፎች ላይ የተሰማሩ ባለሀብቶችን እንዲሁም የውጭ ኢንቨስትመንቶችን እንቅስቃሴ እያስተጓጎለ እንደሆነ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ገልጿል።
ምንም ዓይነት የሕግ ድንጋጌ ሳይኖር ወይም ግልጽ የሆነ ሕግ ሳይወጣ እና ሕግን የተከተለ ክልከላ ሳይኖር ' ከላይ በወረደ ወይም ተሰጠ ' በተባለ አቅጣጫ ላይ ብቻ በመመሥረት በነዳጅ የሚሠሩ ተሽከርካሪዎች ወደ አገር እንዳይገቡ መከልከሉ የኢንቨስትመንት ስራዎችን እያተጓጎለ እንደሆነ ጠቁሟል ኮሚሽኑ።
ኮሚሽኑ ለትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር በጻፈው ደብዳቤ እንድሂህ ብሏል ፦
- በነዳጅ የሚሠሩ ተሽከርካሪዎች ወደ አገር ውስጥ እንዳይገቡ መከልከል፣ በሕግ አግባብ ወይም ድንጋጌ የታገዘ አይደለም፡፡
- ለማንኛውም አይነት አገልግሎት የሚውሉ ከባድ የጭነት ተሽከርኮሪዎች፣ የእርሻ ትራክተሮችና ለቱሪስት ማስጎብኛ የሚያገለግሉ አገር አቋራጭ ተሽከርካሪዎችን መከልከል ከፍተኛ ጫና የሚፈጥር ነው፡፡
- በግብርና ፣ በግብርና ምርቶች ማቀነባበር ፣ በሆልቲካልቸር ፣በቱሪዝም ፣ በማኑፋክቸሪንግ ፣ በግንባታ እና በሌሎችም ዘርፎች የተሰማሩ ኢንቨስተሮች ላይ ከፍተኛ ተፅዕኖ እየፈጠረ ነው።
- በተለይ ለኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች ልዩ ባህሪ የሚያስፈልጉ ተሽከርካሪዎችን ማስገባት እንዲቻል ሚኒስቴሩ ፈቃድ ሊሰጥ ይገባል።
#ReporterNewspaper
@tikvahethiopia
በነዳጅ ኃይል የሚሰሩ ተሽከርካሪዎች ኢትዮጵያ እንዳይገቡ መከልከሉ ይታወቃል።
ይኸው ክልከላ በተለያዩ የኢንቨስትመንት ዘርፎች ላይ የተሰማሩ ባለሀብቶችን እንዲሁም የውጭ ኢንቨስትመንቶችን እንቅስቃሴ እያስተጓጎለ እንደሆነ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ገልጿል።
ምንም ዓይነት የሕግ ድንጋጌ ሳይኖር ወይም ግልጽ የሆነ ሕግ ሳይወጣ እና ሕግን የተከተለ ክልከላ ሳይኖር ' ከላይ በወረደ ወይም ተሰጠ ' በተባለ አቅጣጫ ላይ ብቻ በመመሥረት በነዳጅ የሚሠሩ ተሽከርካሪዎች ወደ አገር እንዳይገቡ መከልከሉ የኢንቨስትመንት ስራዎችን እያተጓጎለ እንደሆነ ጠቁሟል ኮሚሽኑ።
ኮሚሽኑ ለትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር በጻፈው ደብዳቤ እንድሂህ ብሏል ፦
- በነዳጅ የሚሠሩ ተሽከርካሪዎች ወደ አገር ውስጥ እንዳይገቡ መከልከል፣ በሕግ አግባብ ወይም ድንጋጌ የታገዘ አይደለም፡፡
- ለማንኛውም አይነት አገልግሎት የሚውሉ ከባድ የጭነት ተሽከርኮሪዎች፣ የእርሻ ትራክተሮችና ለቱሪስት ማስጎብኛ የሚያገለግሉ አገር አቋራጭ ተሽከርካሪዎችን መከልከል ከፍተኛ ጫና የሚፈጥር ነው፡፡
- በግብርና ፣ በግብርና ምርቶች ማቀነባበር ፣ በሆልቲካልቸር ፣በቱሪዝም ፣ በማኑፋክቸሪንግ ፣ በግንባታ እና በሌሎችም ዘርፎች የተሰማሩ ኢንቨስተሮች ላይ ከፍተኛ ተፅዕኖ እየፈጠረ ነው።
- በተለይ ለኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች ልዩ ባህሪ የሚያስፈልጉ ተሽከርካሪዎችን ማስገባት እንዲቻል ሚኒስቴሩ ፈቃድ ሊሰጥ ይገባል።
#ReporterNewspaper
@tikvahethiopia
ቴዘርን GPS ሲያስገጥሙ የ5 ዓመት ዋስትና እንሰጣለን!
ለበለጠ መረጃ +251906550011
መተግበሪያውንም አውርደው ይሞክሩ !
https://tinyurl.com/tethereth
#ጨረታ ከ @SeledaGramBot
tender
አይብ እና ቅመማቅመም ግዥ
- Published by Ethiopian Civil Service University
💵 ፕሮፎርማ Sat Jul 13th, 2024 - Sat Jul 13th, 2024
ምንጭ
tender
66925022e468e54e5443f544
አይብ እና ቅመማቅመም ግዥ
- Published by Ethiopian Civil Service University
💵 ፕሮፎርማ Sat Jul 13th, 2024 - Sat Jul 13th, 2024
ምንጭ
🔈 #ተጠንቀቁ
ወደ ተለያዩ ውጭ ሀገራት " ስራ ነው " በሚል ፕሮሰስ እያደረጋችሁ ያላችሁ ወጣቶቻችን የትም ሀገር ይሁን የምትሄዱት ስራው ምን እንደሆነ እና ለደህንነታችሁም አስተማማኝ መሆኑን አረጋግጡ።
" ለስራ ውጭ እንላካችሁ " የሚሉትን ደላሎችንም ሆነ ኤጀንሲዎች ፦
- ስራው ምንድነው ?
- በትክክል ድርጅቱ ያለበት ሀገር የት ነው ?
- የድርጅቱን ህጋዊነት የሚያሳይ ማስረጃ አሳዩን !
- ባለበት ሀገር ሕጋዊ ስርዓት የተመዘገበበትን ፋይል አሳዩን ! ብላችሁ ጠይቋቸው።
ከዚህ ውጭ በተድበሰበሰ ሁኔታ " ጠቀም ያለ ገንዘብ ነው የምታገኙት " በሚል ብቻ መረጃ ፤ ማስረጃ በሌለበት ሁኔታ የሚደረግ የውጭ ሂደት ብታቋርጡ መልካም ነው።
አንዳንድ ስለ ገንዘብ እንጂ ፍጹም ስለ ሰው ህይወት የማያሳስባቸው ደላሎች እና ኤጀንሲዎች በርካታ ወጣቶችን እያታለሉ መጀመሪያ ወዳሉት ሳይሆን ወደ ሌላ ምንም ደህንነቱ ወዳልተረጋገጠ ሀገር እየላኩ ሰዎችን በማጭበርበር ላይ ወደ ተሰማሩ ድርጅቶች እያስገቧቸው ነው።
በነዚህ ድርጅቶች ውስጥ በሚቆዩበት ወቅት በርካታ ኢ-ሰብዓዊ ድርጊቶች ይፈጸምባቸዋል።
የወጣትነት ጊዜያችሁ ሳያልፍ ህይወታችሁን ለማሻሻል ብላችሁ እጅግ ተቸግራችሁ ፤ ቤተሰብም አስቸግራችሁ ብዙ ብር ከፍላችሁ ወደ ውጭ ሀገር የምትሄዱ ልጆች ስለምትሄዱበት ሀገር እና ስራ በደንብ አጣሩ አንብቡ
ዘመኑ የቴክኖሎጂ ነውና በስልካችሁ ላይ ገብታችሁ የምትሄዱበት ሀገር ስላለው ደህነት፣ ስላለው የስራ ሁኔታ ፣ እናተም ትስሩታላችሁ ስለሚባለው ስራ በደንብ አረጋግጡ።
@tikvahethiopia
ወደ ተለያዩ ውጭ ሀገራት " ስራ ነው " በሚል ፕሮሰስ እያደረጋችሁ ያላችሁ ወጣቶቻችን የትም ሀገር ይሁን የምትሄዱት ስራው ምን እንደሆነ እና ለደህንነታችሁም አስተማማኝ መሆኑን አረጋግጡ።
" ለስራ ውጭ እንላካችሁ " የሚሉትን ደላሎችንም ሆነ ኤጀንሲዎች ፦
- ስራው ምንድነው ?
- በትክክል ድርጅቱ ያለበት ሀገር የት ነው ?
- የድርጅቱን ህጋዊነት የሚያሳይ ማስረጃ አሳዩን !
- ባለበት ሀገር ሕጋዊ ስርዓት የተመዘገበበትን ፋይል አሳዩን ! ብላችሁ ጠይቋቸው።
ከዚህ ውጭ በተድበሰበሰ ሁኔታ " ጠቀም ያለ ገንዘብ ነው የምታገኙት " በሚል ብቻ መረጃ ፤ ማስረጃ በሌለበት ሁኔታ የሚደረግ የውጭ ሂደት ብታቋርጡ መልካም ነው።
አንዳንድ ስለ ገንዘብ እንጂ ፍጹም ስለ ሰው ህይወት የማያሳስባቸው ደላሎች እና ኤጀንሲዎች በርካታ ወጣቶችን እያታለሉ መጀመሪያ ወዳሉት ሳይሆን ወደ ሌላ ምንም ደህንነቱ ወዳልተረጋገጠ ሀገር እየላኩ ሰዎችን በማጭበርበር ላይ ወደ ተሰማሩ ድርጅቶች እያስገቧቸው ነው።
በነዚህ ድርጅቶች ውስጥ በሚቆዩበት ወቅት በርካታ ኢ-ሰብዓዊ ድርጊቶች ይፈጸምባቸዋል።
የወጣትነት ጊዜያችሁ ሳያልፍ ህይወታችሁን ለማሻሻል ብላችሁ እጅግ ተቸግራችሁ ፤ ቤተሰብም አስቸግራችሁ ብዙ ብር ከፍላችሁ ወደ ውጭ ሀገር የምትሄዱ ልጆች ስለምትሄዱበት ሀገር እና ስራ በደንብ አጣሩ አንብቡ
ዘመኑ የቴክኖሎጂ ነውና በስልካችሁ ላይ ገብታችሁ የምትሄዱበት ሀገር ስላለው ደህነት፣ ስላለው የስራ ሁኔታ ፣ እናተም ትስሩታላችሁ ስለሚባለው ስራ በደንብ አረጋግጡ።
@tikvahethiopia
ቴዘርን GPS ሲያስገጥሙ የ5 ዓመት ዋስትና እንሰጣለን!
ለበለጠ መረጃ +251906550011
መተግበሪያውንም አውርደው ይሞክሩ !
https://tinyurl.com/tethereth
📷
ዛሬ መነሻውን ከአዲስ አበባ አድርጎ ይጓዝ የነበረ ተሳቢ መኪና ጌዴኦ ዞን፣ ወናጎ ወረዳ ውስጥ ተንሸራቶ ሲወድቅ ከመብራት ሽቦ ጋር ተገናኝቶ እሳት በመነቱ መኪናውን በእሳት ተቀጣጥሎ ወድሟል።
መኪናው ውስጥ የነበሩ ሰዎች ላይ ምንም ጉዳት ሳይደርስ ተርፈዋል።
ሌላኛው የሰሌዳ ቁጥር ' ኦ.ሮ 27555 ' የህዝብ ማመላለሻ መንገድ ስቶ ተገልብጦ በደረሰ አደጋ ሶስት ሰዎች ተጎድተው ዲላ ሆስፒታል ገብተው ህክምና ላይ ናቸው።
ፖሊስ አደጋ የደረሰው በነበረው ዝናብ ምክንያት በመንሸራተት እንደሆነ ጠቁሞ የክረምት ወቅቱ በመግባቱ አሽከርካሪዎች ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርቧል።
#ጌዴኦዞንኮሚኒኬሽን
@tikvahethiopia
ዛሬ መነሻውን ከአዲስ አበባ አድርጎ ይጓዝ የነበረ ተሳቢ መኪና ጌዴኦ ዞን፣ ወናጎ ወረዳ ውስጥ ተንሸራቶ ሲወድቅ ከመብራት ሽቦ ጋር ተገናኝቶ እሳት በመነቱ መኪናውን በእሳት ተቀጣጥሎ ወድሟል።
መኪናው ውስጥ የነበሩ ሰዎች ላይ ምንም ጉዳት ሳይደርስ ተርፈዋል።
ሌላኛው የሰሌዳ ቁጥር ' ኦ.ሮ 27555 ' የህዝብ ማመላለሻ መንገድ ስቶ ተገልብጦ በደረሰ አደጋ ሶስት ሰዎች ተጎድተው ዲላ ሆስፒታል ገብተው ህክምና ላይ ናቸው።
ፖሊስ አደጋ የደረሰው በነበረው ዝናብ ምክንያት በመንሸራተት እንደሆነ ጠቁሞ የክረምት ወቅቱ በመግባቱ አሽከርካሪዎች ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርቧል።
#ጌዴኦዞንኮሚኒኬሽን
@tikvahethiopia
ቴዘርን GPS ሲያስገጥሙ የ5 ዓመት ዋስትና እንሰጣለን!
ለበለጠ መረጃ +251906550011
መተግበሪያውንም አውርደው ይሞክሩ !
https://tinyurl.com/tethereth
#ጨረታ ከ @SeledaGramBot
tender
የሙቀት መከላከያ ኮሮላ መኪና /double face/++
የሙቀት መከላከያ ኮሮላ መኪና /double face/++
- Published by Ethiopia Pharmaceutical Supplies Service
💵 ፕሮፎርማ Mon Jul 15th, 2024 - Mon Jul 15th, 2024
ምንጭ
tender
66951d557c0ca4bafb80cd88
የሙቀት መከላከያ ኮሮላ መኪና /double face/++
የሙቀት መከላከያ ኮሮላ መኪና /double face/++
- Published by Ethiopia Pharmaceutical Supplies Service
💵 ፕሮፎርማ Mon Jul 15th, 2024 - Mon Jul 15th, 2024
ምንጭ
ትኩረት- ለወባ- በሽታ!!!
#Ethiopia | የወባ ወረርሽኝ አሳሳቢ ደረጃ ላይ ደርሷል !
የወባ ወረርሽኝን ለመከላከል መወሰድ ያለባቸው ተግባራት እንደሚከተለው ቀርቧል
👉አጎበርን በአግባቡ መወጠርና ሁሌም
በአግባቡ መጠቀም
👉በፀረ-ወባ ኬሚካል በተነከረ አጎበር
ውስጥ መተኛት
👉የአጎበር አጠቃቀም ላይ ለነፍሰጡር.
እናቶችና ለህጻናት ቅድሚያ መስጠት
👉አጎበርን ለታለመለት አላማ በማዋልና
መጠቀም
👉የቤት ውስጥ የፀረ ወባ ትንኝ ኬሚካል
ቤትዎን ማስረጨት
👉በጸረ-ወባ ኬሚካል የተረጨ ግድግዳ ላይ
እስከ 6 ወር ቀለም አለመቀባት፣ እበት
ባለመለቅለቅ፣ በወረቀት አለመሸፈን
👉በግቢዎና በአካባቢዎ ያሉ ዉሃ የሚያቆሩ
ቦታዎችንና ቁሳቁሶችን እንደ መኪና ጎማ፣
የሸክላ ስባሪዎች፣ የወዳደቁ ጣሳዎች
ማስወገድ፣ ማፋሰስ፣ መደልደል
👉ትኩሳት፣ ብርድ ብርድ ማለት፣ ማላብ፣ ራስ
ምታት፣ የሰውነት መጓጎል፣ ማቅለሽለሽና
ማስመለስ የወባ በሽታ ምልክቶች ሊሆኑ
ስለሚችሉ በአቅራቢያዎ ወደሚገኝ የጤና
ተቋም በመሄድ ምርመራ ያድርጉ።
👉በምርመራ የወባ በሽታ መሆኑ ከተረጋግጠ
በጤና ባላሙያ በታዘዘሎት መሰረት
መድኃኒቱን ጨርሶ መውሰድ
👉በወባማ አካባቢዎች ከአንድ ወር በላይ
ቆይተው ሲመለሱ የወባ በሽታ ምርመራ
በማድረግ ራስዎን ቤተሰቦን እና
ማህበረሰቡን ከወባ በሽታ ይከላከሉ:
Via ጌጡ ተመስገን
#Ethiopia | የወባ ወረርሽኝ አሳሳቢ ደረጃ ላይ ደርሷል !
የወባ ወረርሽኝን ለመከላከል መወሰድ ያለባቸው ተግባራት እንደሚከተለው ቀርቧል
👉አጎበርን በአግባቡ መወጠርና ሁሌም
በአግባቡ መጠቀም
👉በፀረ-ወባ ኬሚካል በተነከረ አጎበር
ውስጥ መተኛት
👉የአጎበር አጠቃቀም ላይ ለነፍሰጡር.
እናቶችና ለህጻናት ቅድሚያ መስጠት
👉አጎበርን ለታለመለት አላማ በማዋልና
መጠቀም
👉የቤት ውስጥ የፀረ ወባ ትንኝ ኬሚካል
ቤትዎን ማስረጨት
👉በጸረ-ወባ ኬሚካል የተረጨ ግድግዳ ላይ
እስከ 6 ወር ቀለም አለመቀባት፣ እበት
ባለመለቅለቅ፣ በወረቀት አለመሸፈን
👉በግቢዎና በአካባቢዎ ያሉ ዉሃ የሚያቆሩ
ቦታዎችንና ቁሳቁሶችን እንደ መኪና ጎማ፣
የሸክላ ስባሪዎች፣ የወዳደቁ ጣሳዎች
ማስወገድ፣ ማፋሰስ፣ መደልደል
👉ትኩሳት፣ ብርድ ብርድ ማለት፣ ማላብ፣ ራስ
ምታት፣ የሰውነት መጓጎል፣ ማቅለሽለሽና
ማስመለስ የወባ በሽታ ምልክቶች ሊሆኑ
ስለሚችሉ በአቅራቢያዎ ወደሚገኝ የጤና
ተቋም በመሄድ ምርመራ ያድርጉ።
👉በምርመራ የወባ በሽታ መሆኑ ከተረጋግጠ
በጤና ባላሙያ በታዘዘሎት መሰረት
መድኃኒቱን ጨርሶ መውሰድ
👉በወባማ አካባቢዎች ከአንድ ወር በላይ
ቆይተው ሲመለሱ የወባ በሽታ ምርመራ
በማድረግ ራስዎን ቤተሰቦን እና
ማህበረሰቡን ከወባ በሽታ ይከላከሉ:
Via ጌጡ ተመስገን
ቴዘርን GPS ሲያስገጥሙ የ5 ዓመት ዋስትና እንሰጣለን!
ለበለጠ መረጃ +251906550011
መተግበሪያውንም አውርደው ይሞክሩ !
https://tinyurl.com/tethereth
#ጨረታ ከ @SeledaGramBot
tender
procurement of labour works 11
- Published by Amanuel Mental Specialized Hospital
💵 ፕሮፎርማ Tue Jul 16th, 2024 - Tue Jul 16th, 2024
ምንጭ
tender
66962883fe3d907205e10d16
procurement of labour works 11
- Published by Amanuel Mental Specialized Hospital
💵 ፕሮፎርማ Tue Jul 16th, 2024 - Tue Jul 16th, 2024
ምንጭ
በአዲስ አበባ ከተማ ኮድ 2 በፈረቃ ሊሆን ነው
#Ethiopia | በአዲስ አበባ በስራ መግቢያ እና መውጫ ሰዓት፤ የኮድ 2 ተሽከርካሪዎች በፈረቃ እንዲንቀሳቀሱ ሊደረግ ነው፡፡
በከተማዋ ጠዋትና ማታ የሚታየውን የትራፊክ መጨናነቅ ለመቀነስ የኮድ 2 ተሽከርካሪዎች በፈረቃ እንዲቀሳቀሱ ሊደረግ መሆኑን የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን ለሸገር ተናግሯል፡፡
ጎዶሎ ቁጥር እና ሙሉ ቁጥር የኮድ 2 ተሽከርካሪዎችን በፈረቃ እንዲንቀሳቀሱ የሚያደርግ የህግ ማዕቀፍ ተዘጋጅቷል ያሉት በባለስልጣን መስሪያ ቤቱ የትራፊክ ቁጥጥርና ሁነት አስተዳደር ዳይሬክተር የሆኑት አቶ አያሌው እቴሳ ናቸው፡፡
እቅዱ በ2 እና በ3 ወር ጊዜ ውስጥ፤ በከተማው ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ኮድ 2 ተሽከርካራች በፈረቃ አንዲንቀሳቀሱ ይደረጋል ተብሏል፡፡
የኦሮሚያንና የፌዴራልን ታርጋ ሳይጨምር የአዲስ አበባ ታርጋ ብቻ ያላቸው ተሽከርካሪዎች ከ755 ሺ በላይ ናቸው ያሉት አቶ አያሌው ከእነዚህ ውስጥ የበዙት ኮድ 2 ተሽከርካሪዎች በመሆናቸው ነው ጠዋትና ማታ በፈረቃ እንዲንቀሳቀሱ የሚደረገው ሲሉም ለሸገር ተናግረዋል፡፡
Via ሸገር ኤፍኤም
#Ethiopia | በአዲስ አበባ በስራ መግቢያ እና መውጫ ሰዓት፤ የኮድ 2 ተሽከርካሪዎች በፈረቃ እንዲንቀሳቀሱ ሊደረግ ነው፡፡
በከተማዋ ጠዋትና ማታ የሚታየውን የትራፊክ መጨናነቅ ለመቀነስ የኮድ 2 ተሽከርካሪዎች በፈረቃ እንዲቀሳቀሱ ሊደረግ መሆኑን የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን ለሸገር ተናግሯል፡፡
ጎዶሎ ቁጥር እና ሙሉ ቁጥር የኮድ 2 ተሽከርካሪዎችን በፈረቃ እንዲንቀሳቀሱ የሚያደርግ የህግ ማዕቀፍ ተዘጋጅቷል ያሉት በባለስልጣን መስሪያ ቤቱ የትራፊክ ቁጥጥርና ሁነት አስተዳደር ዳይሬክተር የሆኑት አቶ አያሌው እቴሳ ናቸው፡፡
እቅዱ በ2 እና በ3 ወር ጊዜ ውስጥ፤ በከተማው ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ኮድ 2 ተሽከርካራች በፈረቃ አንዲንቀሳቀሱ ይደረጋል ተብሏል፡፡
የኦሮሚያንና የፌዴራልን ታርጋ ሳይጨምር የአዲስ አበባ ታርጋ ብቻ ያላቸው ተሽከርካሪዎች ከ755 ሺ በላይ ናቸው ያሉት አቶ አያሌው ከእነዚህ ውስጥ የበዙት ኮድ 2 ተሽከርካሪዎች በመሆናቸው ነው ጠዋትና ማታ በፈረቃ እንዲንቀሳቀሱ የሚደረገው ሲሉም ለሸገር ተናግረዋል፡፡
Via ሸገር ኤፍኤም
ቴዘርን GPS ሲያስገጥሙ የ5 ዓመት ዋስትና እንሰጣለን!
ለበለጠ መረጃ +251906550011
መተግበሪያውንም አውርደው ይሞክሩ !
https://tinyurl.com/tethereth
#ጨረታ ከ @SeledaGramBot
tender
Purchase of Generator Maintenance service
for University Service
- Published by Bule Hora University
💵 ፕሮፎርማ Wed Jul 17th, 2024 - Wed Jul 17th, 2024
ምንጭ
tender
66977a04bb8fe18e813a783a
Purchase of Generator Maintenance service
for University Service
- Published by Bule Hora University
💵 ፕሮፎርማ Wed Jul 17th, 2024 - Wed Jul 17th, 2024
ምንጭ
አይ ቴክኖሎጂ😱😱
የሚስቱን ውስልትና በድሮን ታግዞ ያወቀው ባል
#Ethiopia | ሚስቴ የተለየ ባህሪ አሳይታለች በሚል መከታተል የጀመረው ባል በመጨረሻም ከአለቃዋ ጋር እንደምትወሰልት ደርሶበታል
አል-ዐይን
ባልየው በድሮን ታግዞ ባደረገው ክትትል በቅርቡ የደመወዝ ጭማሪ ካደረገላት ሌላ ባለትዳር ጋር ስትወሰልት የሚያሳየውን ተንቀሳቃሽ ምስል ለቋል
የሚስቱን ውስልትና በድሮን ታግዞ ያወቀው ባል
ጂንግ በመባል የሚጠራው ቻይናዊ ሰው ስሟ ካልተጠቀሰችው ባለቤቱ ጋር በትዳር ተሳስረው እየኖሩ ነበር፡፡
በአንድ ህንጻ ላይ ነገር ግን በተለያዩ ተቋማት ተቀጥረው ሲሰሩ የተዋወቁት እነዚህ ጥንዶች ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ግን ፍቅራቸው ንፋስ ገብቶበታል፡፡
ባልተለመደ መልኩ ቤተሰቦቼን ልጠይቅ እየሄድኩ ነው በሚል ተደጋጋሚ ጥያቄ ለባሏ የምታቀርበው ይህች ሚስት ለመዝናት በባሏ ስትጠየቅም ይቅርታ እየጠየቀች እንደማይመቻት ስትናገር ነበርም ተብሏል፡፡
የሚስቱን ባህሪ መቀያየር ያስተዋለው ባልም በተለያዩ መንገዶች መከታተል ይጀምራል፡፡ ለዚህ ውጥኑም በድብቅ በድሮን የታገዘ ክትትል ሲያደርግየቆየው ባል በመጨረሻም ከአንድ ሰው ጋር ወደ ተሽከርካሪ ስትገባ ያያል፡፡
እስከ መጨረሻው ባደረገው ክትትልም ሚስቱ ከሌላ ሰው ጋር እየወሰለተች መሆኑን ያወቀ ሲሆን በሰውየው ላይ ባደረገው ክትትልም
ሚስትየው ከአለቃዋ ጋር ሆና ወደ ተለያዩ መዝናኛ ቦታዎች ሲገቡ እና ሲወጡ የሚያሳዩ ተንቀሳቃሽ ምስሎች በማህበራዊ ትስስር ገጾች ላይ መለቀቃቸውን ተከትሎ የብዙዎችን ትኩረት ስቧል ሲል ኦዲቲ ሴንትራል ዘግቧል፡፡
via ጌጡ ተመስገን
የሚስቱን ውስልትና በድሮን ታግዞ ያወቀው ባል
#Ethiopia | ሚስቴ የተለየ ባህሪ አሳይታለች በሚል መከታተል የጀመረው ባል በመጨረሻም ከአለቃዋ ጋር እንደምትወሰልት ደርሶበታል
አል-ዐይን
ባልየው በድሮን ታግዞ ባደረገው ክትትል በቅርቡ የደመወዝ ጭማሪ ካደረገላት ሌላ ባለትዳር ጋር ስትወሰልት የሚያሳየውን ተንቀሳቃሽ ምስል ለቋል
የሚስቱን ውስልትና በድሮን ታግዞ ያወቀው ባል
ጂንግ በመባል የሚጠራው ቻይናዊ ሰው ስሟ ካልተጠቀሰችው ባለቤቱ ጋር በትዳር ተሳስረው እየኖሩ ነበር፡፡
በአንድ ህንጻ ላይ ነገር ግን በተለያዩ ተቋማት ተቀጥረው ሲሰሩ የተዋወቁት እነዚህ ጥንዶች ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ግን ፍቅራቸው ንፋስ ገብቶበታል፡፡
ባልተለመደ መልኩ ቤተሰቦቼን ልጠይቅ እየሄድኩ ነው በሚል ተደጋጋሚ ጥያቄ ለባሏ የምታቀርበው ይህች ሚስት ለመዝናት በባሏ ስትጠየቅም ይቅርታ እየጠየቀች እንደማይመቻት ስትናገር ነበርም ተብሏል፡፡
የሚስቱን ባህሪ መቀያየር ያስተዋለው ባልም በተለያዩ መንገዶች መከታተል ይጀምራል፡፡ ለዚህ ውጥኑም በድብቅ በድሮን የታገዘ ክትትል ሲያደርግየቆየው ባል በመጨረሻም ከአንድ ሰው ጋር ወደ ተሽከርካሪ ስትገባ ያያል፡፡
እስከ መጨረሻው ባደረገው ክትትልም ሚስቱ ከሌላ ሰው ጋር እየወሰለተች መሆኑን ያወቀ ሲሆን በሰውየው ላይ ባደረገው ክትትልም
ሚስትየው ከአለቃዋ ጋር ሆና ወደ ተለያዩ መዝናኛ ቦታዎች ሲገቡ እና ሲወጡ የሚያሳዩ ተንቀሳቃሽ ምስሎች በማህበራዊ ትስስር ገጾች ላይ መለቀቃቸውን ተከትሎ የብዙዎችን ትኩረት ስቧል ሲል ኦዲቲ ሴንትራል ዘግቧል፡፡
via ጌጡ ተመስገን
ቴዘርን GPS ሲያስገጥሙ የ5 ዓመት ዋስትና እንሰጣለን!
ለበለጠ መረጃ +251906550011
መተግበሪያውንም አውርደው ይሞክሩ !
https://tinyurl.com/tethereth
#ጨረታ ከ @SeledaGramBot
tender
Brother toner cartridge TN-3417
- Published by BONGA UNIVERSITY
💵 ፕሮፎርማ Thu Jul 18th, 2024 - Thu Jul 18th, 2024
ምንጭ
tender
6698cb84bb8fe18e813a7855
Brother toner cartridge TN-3417
- Published by BONGA UNIVERSITY
💵 ፕሮፎርማ Thu Jul 18th, 2024 - Thu Jul 18th, 2024
ምንጭ
ወላጆች ልጆቻችሁን ጠብቁ !!
በክረምት የእረፍት ጊዜ ወላጆች ለልጆቻቸው በቂ ጥበቃ እንዲያደርጉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የእሳትና ሥራ አመራር ኮሚሽን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በሰጠው ቃል አሳሰበ።
የኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነት ባለሙያ አቶ ንጋቱ ማሞ፣ ዛሬ (ሐምሌ 11 ቀን 2016 ዓ.ም) ከቀኑ 8 ሰዓት ገደማ በቦሌ ክ/ከተማ ወረዳ 12 ወረገኑ እየተባለ በሚጠራው አካባቢ ውሃ ባቆረ ጉድጓድ የገባ ታዳጊ ህይወቱ ማለፉን ገልጸዋል።
" ውሃ ባቆረ ጉድጓድ ዋና ለመዋኘት የገባ የ13 ዓመት ታዳጊ ህይወቱ አልፏል" ያሉት አቶ ንጋቱ፣ "የኮሚሽኑ ጠላቂ ዋናተኞች የታዳጊውን አስከሬን አውጥተው ለፖሊስ አስረክበዋል " ብለዋል።
" በአዲስ አበባ ታዳጊዎችና ወጣቶች በቂ የዋና ችሎታ ሳይኖራቸው ለዋና በሚል ውሃ ባቆሩ ጉድጓዶች እየገቡ ህይወታቸውን ያጣሉ " ነው ያሉት።
አሁን ትምህርት ቤቶች ዝግ ስለሆኑ ታዳጊዎችና ወጣቶች ለጨዋታ በሚል ድርጊቱን ስለሚፈጽሙ ወላጆች በቂ ጥበቃ እንዲያደርጉላቸው አሳስበዋል።
ኮሚሽኑ አደጋውን ለመከላከል የሚያሰችሉ በሚል በተደጋጋሚ የሚያስተላልፋቸውን የጥንቃቄ መልዕክቶች ህብረተሰቡ፣ በተለይ ወላጆች፣ ታዳጊዎችና ወጣቶች እንዲተገብሩ ጠይቋል።
ችግሩ እየተደጋገመ መሆኑ የተመላከተ ሲሆን፣ በዚህ አደጋ ምን ያህል ታዳጊዎች ህይወታቸውን እንዳጡ በቀጣይ የሚዳሰስ ይሆናል።
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
በክረምት የእረፍት ጊዜ ወላጆች ለልጆቻቸው በቂ ጥበቃ እንዲያደርጉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የእሳትና ሥራ አመራር ኮሚሽን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በሰጠው ቃል አሳሰበ።
የኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነት ባለሙያ አቶ ንጋቱ ማሞ፣ ዛሬ (ሐምሌ 11 ቀን 2016 ዓ.ም) ከቀኑ 8 ሰዓት ገደማ በቦሌ ክ/ከተማ ወረዳ 12 ወረገኑ እየተባለ በሚጠራው አካባቢ ውሃ ባቆረ ጉድጓድ የገባ ታዳጊ ህይወቱ ማለፉን ገልጸዋል።
" ውሃ ባቆረ ጉድጓድ ዋና ለመዋኘት የገባ የ13 ዓመት ታዳጊ ህይወቱ አልፏል" ያሉት አቶ ንጋቱ፣ "የኮሚሽኑ ጠላቂ ዋናተኞች የታዳጊውን አስከሬን አውጥተው ለፖሊስ አስረክበዋል " ብለዋል።
" በአዲስ አበባ ታዳጊዎችና ወጣቶች በቂ የዋና ችሎታ ሳይኖራቸው ለዋና በሚል ውሃ ባቆሩ ጉድጓዶች እየገቡ ህይወታቸውን ያጣሉ " ነው ያሉት።
አሁን ትምህርት ቤቶች ዝግ ስለሆኑ ታዳጊዎችና ወጣቶች ለጨዋታ በሚል ድርጊቱን ስለሚፈጽሙ ወላጆች በቂ ጥበቃ እንዲያደርጉላቸው አሳስበዋል።
ኮሚሽኑ አደጋውን ለመከላከል የሚያሰችሉ በሚል በተደጋጋሚ የሚያስተላልፋቸውን የጥንቃቄ መልዕክቶች ህብረተሰቡ፣ በተለይ ወላጆች፣ ታዳጊዎችና ወጣቶች እንዲተገብሩ ጠይቋል።
ችግሩ እየተደጋገመ መሆኑ የተመላከተ ሲሆን፣ በዚህ አደጋ ምን ያህል ታዳጊዎች ህይወታቸውን እንዳጡ በቀጣይ የሚዳሰስ ይሆናል።
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
ቴዘርን GPS ሲያስገጥሙ የ5 ዓመት ዋስትና እንሰጣለን!
ለበለጠ መረጃ +251906550011
መተግበሪያውንም አውርደው ይሞክሩ !
https://tinyurl.com/tethereth