Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ቴዘርን ሲያስገጥሙ የ5 ዓመት ዋስትና እንሰጣለን!
ለበለጠ መረጃ ይህንን ቦት ያናግሩ -> t.me/TetherGramBot
መተግበሪያውንም አውርደው ይሞክሩ !
https://tinyurl.com/tethereth
ለበለጠ መረጃ ይህንን ቦት ያናግሩ -> t.me/TetherGramBot
መተግበሪያውንም አውርደው ይሞክሩ !
https://tinyurl.com/tethereth
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ቴዘርን ሲያስገጥሙ የ5 ዓመት ዋስትና እንሰጣለን!
ለበለጠ መረጃ ይህንን ቦት ያናግሩ -> t.me/TetherGramBot
መተግበሪያውንም አውርደው ይሞክሩ !
https://tinyurl.com/tethereth
ለበለጠ መረጃ ይህንን ቦት ያናግሩ -> t.me/TetherGramBot
መተግበሪያውንም አውርደው ይሞክሩ !
https://tinyurl.com/tethereth
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ቴዘርን ሲያስገጥሙ የ5 ዓመት ዋስትና እንሰጣለን!
ለበለጠ መረጃ ይህንን ቦት ያናግሩ -> t.me/TetherGramBot
መተግበሪያውንም አውርደው ይሞክሩ !
https://tinyurl.com/tethereth
ለበለጠ መረጃ ይህንን ቦት ያናግሩ -> t.me/TetherGramBot
መተግበሪያውንም አውርደው ይሞክሩ !
https://tinyurl.com/tethereth
👍1
Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA
" የመኪና እቃ የተሰረቀባችሁ በአካል ቀርባችሁ ንብረታችሁን ምረጡ " - ፖሊስ
የአዲስ አበባ ከተማ ፖሊስ በከተማይቱ የመኪና እቃ ስርቆት ወንጀል ስጋትን ለመቀነስ ሕግን መሰረት ያደረገ ኦፕሬሽን በልደታ ፤በአራዳ እና አዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ አዋሳኝ ወረዳዎች ላይ መስራቱን አሳውቋል።
ፖሊስ በተለምዶ ሱማሌ ተራ በሚባለው አካባቢ ባካሄደው ኦፕሬሽን ፦
➡ 528 ልዩ ልዩ ፍሬቻዎችን ፣
➡ 187 ስፖኪዮችን ፣
➡ 113 የመኪና መብራቶች ፣
➡ 172 የዝናብ መጥረጊያ በአጠቃላይ 33 ልዩ ልዩ በድምሩ 1 ሺ 269 አይነት የመኪና እቃዎችን መያዙን አስታውቋል፡፡
የተሰረቁ የመኪና እቃዎችን ሚገዙና የሚያሻሽጡ 89 ግለሰቦችን በቁጥጥር ስር አውሎ ምርመራ መቀጠሉን ገልጿል።
በተለያየ ጊዜ የመኪና እቃ የተሰረቀባቸው ግለሰቦች ፦
° በልደታ ፣
° በአራዳ
° በአዲስ ከተማ ክ/ ከተማ ፖሊስ መምሪያዎች በመቅረብ ንብረታቸውን መምረጥ እንደሚችሉም ፖሊስ አስታውቋል፡፡
የአዲስ አበባ ፖሊስ ፥ በከተማው ለመኪና እቃ ስርቆት መስፋፋት ልዩ ልዩ ምክንያቶች ቢኖሩም በተለይ ወንጀለኞችን በማደራጀትና በማሰማራት የመኪና እቃ የሚያሰርቁ እና የተሰረቁ እቃዎችን የሚገዙ ህገ-ወጦች ለወንጀሉ መስፋፋት ዋና ምክንያት ናቸው ብሏል።
#AddisAbabaPolice
@tikvahethiopia
የአዲስ አበባ ከተማ ፖሊስ በከተማይቱ የመኪና እቃ ስርቆት ወንጀል ስጋትን ለመቀነስ ሕግን መሰረት ያደረገ ኦፕሬሽን በልደታ ፤በአራዳ እና አዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ አዋሳኝ ወረዳዎች ላይ መስራቱን አሳውቋል።
ፖሊስ በተለምዶ ሱማሌ ተራ በሚባለው አካባቢ ባካሄደው ኦፕሬሽን ፦
➡ 528 ልዩ ልዩ ፍሬቻዎችን ፣
➡ 187 ስፖኪዮችን ፣
➡ 113 የመኪና መብራቶች ፣
➡ 172 የዝናብ መጥረጊያ በአጠቃላይ 33 ልዩ ልዩ በድምሩ 1 ሺ 269 አይነት የመኪና እቃዎችን መያዙን አስታውቋል፡፡
የተሰረቁ የመኪና እቃዎችን ሚገዙና የሚያሻሽጡ 89 ግለሰቦችን በቁጥጥር ስር አውሎ ምርመራ መቀጠሉን ገልጿል።
በተለያየ ጊዜ የመኪና እቃ የተሰረቀባቸው ግለሰቦች ፦
° በልደታ ፣
° በአራዳ
° በአዲስ ከተማ ክ/ ከተማ ፖሊስ መምሪያዎች በመቅረብ ንብረታቸውን መምረጥ እንደሚችሉም ፖሊስ አስታውቋል፡፡
የአዲስ አበባ ፖሊስ ፥ በከተማው ለመኪና እቃ ስርቆት መስፋፋት ልዩ ልዩ ምክንያቶች ቢኖሩም በተለይ ወንጀለኞችን በማደራጀትና በማሰማራት የመኪና እቃ የሚያሰርቁ እና የተሰረቁ እቃዎችን የሚገዙ ህገ-ወጦች ለወንጀሉ መስፋፋት ዋና ምክንያት ናቸው ብሏል።
#AddisAbabaPolice
@tikvahethiopia
👍1
Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA
#ለጥንቃቄ
በአዲስ አበባ ከተማ ቂርቆስ ክ/ከተማ በተለያየ ቦታ እየተንቀሳቀሱ የመኪና ስፖኪዮ በመስረቅ ወንጀል የተጠረጠሩ 4 ግለሰቦች (ልጆች) በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የቂርቆስ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ገልጿል።
ተጠርጣሪዎቹ ሚያዚያ 23 እና 24 ቀን 2016 ዓ.ም ወረዳ 2 ጋዜቦ አደባባይ እና ወረዳ 9 አካባቢ ነው የተያዙት ተብሏል።
ፖሊስ ተጠርጣሪዎቹ ከመስቀል አደባባይ ወደ ቦሌ በሚወስደው መንገድ የትራፊክ መብራቶች እና ተሽከርካሪ በሚቆምባቸው ሌሎች ቦታዎች ላይ በመንቀሳቀስ ስፖኪዮ ሲሰርቁ እንደነበር አመልክቷል።
በዚህ የወንጀል ድርጊት ተሳትፈው የተገኙ ህፃናቶች መሆናቸውም ተመላክቷል።
ይህ መነሻ በማድረግ በተደረገ ምርመራ ለህፃናቱ ስምሪት የሚሰጡ የተደራጁ ወንጀለኞች መኖራቸውን ፖሊስ ማረጋገጡን ገልጿል።
አንዳንድ ህፃናት መኪና የሚጠብቁ እንዲሁም እርዳታ የሚፈልጉ መስለው በመቅረብ ወንጀል እንደሚፈፅሙ አሽከርካሪዎች ተገንዝበው በትራፊክ መብራቶችም ሆነ የትራፊክ ፍሰት በሚበዛባቸው ሌሎች ቦታዎች ላይ ሲቆሙና በዝግታ ሲያሽከረክሩ ተገቢውን ጥንቃቄ ሊያደርጉ ይገባል ተብሏል።
#AddisAbabaPolice
@tikvahethiopia
በአዲስ አበባ ከተማ ቂርቆስ ክ/ከተማ በተለያየ ቦታ እየተንቀሳቀሱ የመኪና ስፖኪዮ በመስረቅ ወንጀል የተጠረጠሩ 4 ግለሰቦች (ልጆች) በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የቂርቆስ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ገልጿል።
ተጠርጣሪዎቹ ሚያዚያ 23 እና 24 ቀን 2016 ዓ.ም ወረዳ 2 ጋዜቦ አደባባይ እና ወረዳ 9 አካባቢ ነው የተያዙት ተብሏል።
ፖሊስ ተጠርጣሪዎቹ ከመስቀል አደባባይ ወደ ቦሌ በሚወስደው መንገድ የትራፊክ መብራቶች እና ተሽከርካሪ በሚቆምባቸው ሌሎች ቦታዎች ላይ በመንቀሳቀስ ስፖኪዮ ሲሰርቁ እንደነበር አመልክቷል።
በዚህ የወንጀል ድርጊት ተሳትፈው የተገኙ ህፃናቶች መሆናቸውም ተመላክቷል።
ይህ መነሻ በማድረግ በተደረገ ምርመራ ለህፃናቱ ስምሪት የሚሰጡ የተደራጁ ወንጀለኞች መኖራቸውን ፖሊስ ማረጋገጡን ገልጿል።
አንዳንድ ህፃናት መኪና የሚጠብቁ እንዲሁም እርዳታ የሚፈልጉ መስለው በመቅረብ ወንጀል እንደሚፈፅሙ አሽከርካሪዎች ተገንዝበው በትራፊክ መብራቶችም ሆነ የትራፊክ ፍሰት በሚበዛባቸው ሌሎች ቦታዎች ላይ ሲቆሙና በዝግታ ሲያሽከረክሩ ተገቢውን ጥንቃቄ ሊያደርጉ ይገባል ተብሏል።
#AddisAbabaPolice
@tikvahethiopia
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ቴዘርን ሲያስገጥሙ የ5 ዓመት ዋስትና እንሰጣለን!
ለበለጠ መረጃ ይህንን ቦት ያናግሩ -> t.me/TetherGramBot
መተግበሪያውንም አውርደው ይሞክሩ !
https://tinyurl.com/tethereth
ለበለጠ መረጃ ይህንን ቦት ያናግሩ -> t.me/TetherGramBot
መተግበሪያውንም አውርደው ይሞክሩ !
https://tinyurl.com/tethereth
የአፋልጉኝ ተማጽኖ
#Ethiopia | ወጥተን የምንገባበት፤ ሰርተን የምንበላበትን መኪናችንን ሰረቁን!
የሰሌዳ ቁጥር ኮድ 2A - 75482 አዲስ አበባ የሆነ ኮሮላ 2003 ሞዴል ሲልቨር ከለር የሆነውን መኪናችንን፣ ከቆዬ ፈጨ ወደ ቦሌ ቡልቡላ በሚወስደው መንገድ ወደ ገላን ጉራ ፕሮጀክት መግቢያ በር ላይ ከ4: 30 አስከ 5: 30 ገደማ ባቆምንበት ተሰርቀናል።
በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ፖሊስ ጽ/ቤት፣ የወንጀልና ትራፊክ አደጋ ምርመራ ም / ዳይሬክቶሬት ለአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የምርመራ መዝገብ መኪናው ባልታወቀ ግለሰብ መሰረቁን የሚገል ደብዳቤ ልኳል።
መኪናውን ያያችሁ አቅራቢያችሁ ለሚገኝ የሕግ አካል ያሳውቁ!!
ወይም
ከታች በተዘረዘሩት ስልክ ቁጥሮች ይደውሉ!!
ያላያችሁ፣ ላዩት እንዲደርስ በመልካምነት ሼር በማድረግ ያጋሩ!!
0911281980
0912877977
0912112574
አፋልጉን ይላሉ
ሚካኤል እና ባለቤቱ መታሰቢያ
#Ethiopia | ወጥተን የምንገባበት፤ ሰርተን የምንበላበትን መኪናችንን ሰረቁን!
የሰሌዳ ቁጥር ኮድ 2A - 75482 አዲስ አበባ የሆነ ኮሮላ 2003 ሞዴል ሲልቨር ከለር የሆነውን መኪናችንን፣ ከቆዬ ፈጨ ወደ ቦሌ ቡልቡላ በሚወስደው መንገድ ወደ ገላን ጉራ ፕሮጀክት መግቢያ በር ላይ ከ4: 30 አስከ 5: 30 ገደማ ባቆምንበት ተሰርቀናል።
በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ፖሊስ ጽ/ቤት፣ የወንጀልና ትራፊክ አደጋ ምርመራ ም / ዳይሬክቶሬት ለአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የምርመራ መዝገብ መኪናው ባልታወቀ ግለሰብ መሰረቁን የሚገል ደብዳቤ ልኳል።
መኪናውን ያያችሁ አቅራቢያችሁ ለሚገኝ የሕግ አካል ያሳውቁ!!
ወይም
ከታች በተዘረዘሩት ስልክ ቁጥሮች ይደውሉ!!
ያላያችሁ፣ ላዩት እንዲደርስ በመልካምነት ሼር በማድረግ ያጋሩ!!
0911281980
0912877977
0912112574
አፋልጉን ይላሉ
ሚካኤል እና ባለቤቱ መታሰቢያ