የ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ጽሑፎች በPDF እና በድምጽ
2.15K subscribers
51 photos
2 videos
26 files
54 links
እዚህ ቻናል ላይ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን እምነት የሚያንጸባርቁ ጽሑፎች ይለቀቃሉ
Download Telegram
እንኳን ለጾመ ጽጌ አራተኛው ሳምንት በሰላም አደረሳችሁ

2012 አራተኛው ሰምንት ሰንበት የጽጌ ማኅሌት ከሊቃውንቱ ጋር አብረን ለማመስገን ይረዳን #ምልቱን #አካቶ እንደሚከተለው ተዘጋጅቷል።

አዘጋጅ በለጠ ከበደ(የጣፈጡ ልጅ)

✥ነግሥ / ሰላም ለአብ /

ሰላም ለአብ ገባሬ ኲሉ ዓለም፤
ለወልድ ሰላም ለመንፈስ ቅዱስ ሰላም፤
ለማርያም ሰላም ወለመላእክት ሰላም
ሰላም ለነቢያት ወለሐዋርያት ሰላም ፤
ለሰማእታት ሰላም ወለጻድቃን ሰላም፡፡

✥ዚቅ፦

ዛቲ ይእቲ እኅተ ትጉሃን መላእክት፤ ወለተ ኄራን ነቢያት፤እሞሙ ለሐዋርያት፤ ሞገሶሙ ለጻድቃን ወሰማዕት፡፡

✥ትመስል እምኪ / ማኅሌተ ጽጌ /

ትመስል እምኪ ማርያም ዕለተ ሣልስተ ወራብዕተ፤
ዘወለደት ጽጌ ወፀሐየ ዓለም ብርህተ፤
ወካዕበ ትመስል ሳብዕተ ዕለተ፤
እስመ ፈረየት ኪያኪ ተአምረ ግዕዛን ሰንበተ፤
ለእለ በሰማይ ወምድር ዘኮንኪ ዕረፍተ፡፡

✥ወረብ፦

ትመስል እምኪ ማርያም ዕለተ ሣልስተ ወራብዕተ ትመስል እምኪ፤
ዘወለደት ጽጌ ጽጌ ጽጌ ወፀሐየ ዓለም።

ዚቅ፦

እምኲሉ ዕለት ሰንበተ አክበረ ፨ ወእምኲሎን አንስት ማርያምሃ አፍቀረ ፨ ከመ ትኲኖ ማኅደረ ለመንፈስ ቅዱስ፨ ወምስጋድ ለኲሉ ዓለም፡፡

✥እንዘ ተሐቅፊዮ /ማኅሌተ ጽጌ/

እንዘ ተሐቅፊዮ ለሕጻንኪ ጽጌ ፀዓዳ ወቀይሕ፤
አመ ቤተ መቅደስ ቦእኪ በዕለተ ተአምር ወንጽሕ፤
ንዒ ርግብየ ትናዝዝኒ እምላሕ፤
ወንዒ ሠናይትየ ምስለ ገብርኤል ፍሡሕ፤
ወሚካኤል ከማኪ ርኅሩሕ፡፡

✥ወረብ፦
እንዘ ተሐቅፊዮ ለሕጻንኪ እንዘ ተሐቅፊዮ አመ ቤተ መቅደስ ቦእኪ
ንዒ ርግብየ ምስለ ገብርኤል ፍሡሕ ወሚካኤል ከማኪ ርኅሩሕ (መላከ ሰላም በሚለው )

✥ዚቅ፦

ንዒ ርግብየ ወንዒ ሠናይትየ ፨ ቃልኪ አዳም ይጥዕመኒ እምአስካለ ወይን ፨ አርአዮ ለሙሴ ግብራ ለደብተራ ወተናገሮ በዓምደ ደመና ፨ እሞሙ ይእቲ ለሰማዕት ፨ ወእኅቶሙ ለመላእክት ፨
አርአዮ ለሙሴ ግብራ ለደብተራ ወተናገሮ በዓምደ ደመና።

✥ክበበ ጌራ ወርቅ / ማኅሌተ ጽጌ /

ክበበ ጌራ ወርቅ ጽሩይ እምዕንቆ ባሕርይ ዘየኀቱ፤ ዘተጽሕፈ ብኪ ትእምርተ ስሙ
ወተዝካረ ሞቱ፤
አክሊለ ጽጌ ማርያም ለጊዮርጊስ ቀጸላ መንግሥቱ፤ አንቲ ኲሎ ታሰግዲ ሎቱ፤
ወለኪኒ ይሰግድ ውእቱ።

✥ወረብ፦
ክበበ ጌራ ወርቅ ጽሩይ ክበበ ጌራ ወርቅ ጽሩይ እምዕንቊ ባሕርይ፤
አክሊለ ጽጌ ማርያም ቀጸላ መንግስቱ።(ርዕሰ አውደ አመት በሚለው )

✥ዚቅ፦

ሰአሊ ለነ ማርያም ፨ አክሊለ ንጹሐን ብርሃነ ቅዱሳን።

✥ዘንተ /ዘኒ/ ስብሐተ / ማኅሌተ ጽጌ /

ዘንተ (ዘኒ) ስብሐተ ወዘንተ ማሕሌተ፤
ተአምርኪ ጸገየ ወፈረየ ሊተ፤
ከመ እሰብሕ ዳግመ እንዘ እጸውር ጸበር፤
ምስለ እለ ሐጸቡ አልባሲሆሙ በደመ በግዑ ድርገተ፤
ውስተ ባሕረ ማህው ድንግል ክፍልኒ ቁመተ።

✥ወረብ፦

ምስለ እለ ሐፀቡ አልባሲሆሙ በደመ በግዑ፤
ክፍልኒ ቊመተ ድንግል ድንግል ውስተ ባሕረ ማኅው።

✥ዚቅ

ገጹ ብሩህ ከመ ፀሐይ ❖ወእምኲሉ ስነ ሠርጉ ሰማይ ❖(ለጊዮርጊስ ላይ)ለእስጢፋኖስ ኅሩይ ዘተወልደ እመንፈስ ቅዱስ ወማይ❖አልባሲሁ በደመ በግዕ ዘሐፀበ ❖ወእምሠረቅት መርዔቶ ዓቀበ

✥እስከ ማዕዜኑ / ሰቆቃወ ድንግል /

እስከ ማዕዜኑ እግዝእትየ ውስተ ምድረ ነኪር ትሄልዊ፤
ሀገረኪ ናሁ ገሊላ እትዊ፤
ለወልድኪ ሕፃን ዘስሙ ናዝራዊ፤
ለክብረ ቅዱሳን በከመ ይቤ ዖዝያን ዜናዊ
እምግብፅ ይጼውዖ አቡሁ ራማዊ።

✥ወረብ፦.

በከመ ይቤ ዖዝያን ዖዝያን ለክብረ ቅዱሳን ፤
እምግብፅ ይጼውዖ ለወልድኪ አቡሁ ራማዊ አቡሁ።

✥ዚቅ፦

ትንቢተ ኢሳይያስ ዘተብህለ እምግብፅ ጸዋዕክዎ ፨ ለወልድየ ለክብረ ቅዱሳን ።
የተሣተውን ፤ የተረሳው፤ የተገደፈውን፤ የነጠፈውን በቀና መንፈስ አቃንታቹ አንብቡት🙏🙏🙏

@mezgebehaymanot ለሌሎች ያስተላልፉ መልካሙን ያካፍሉ

በቴሌ ግራም
😘 " መዝገበ ሃይማኖት" ወይም
@mezgebehaymanot ሰርች search በማድርግ ይቀላቀሉ😍

በ Facebook " መዝገበ ሃይማኖት" ወይም ከዚህ እታች ያለውን በመጫን ፔጁን ይቀላቀላሉ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇... ...... 👉አስተማሪ ጹሁች ለማግኝት ከስር ያለውን በመጫን ላይክ 👍 ይቀላቀላሉ https://www.facebook.com/%E1%88%98%E1%8B%9D%E1%8C%88%E1%89%A0-%E1%88%83%E1%8B%AD%E1%88%9B%E1%8A%96%E1%89%B5-232318137666445/
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
አዘጋጅ በለጠ ከበደ(የጣፈጡ ልጅ)

መሰከረም 2009 ዓ.ም
አዲስ አበባ(ጣፎ)የተፃፈ ደጋሚ ተለቀቀ

አዘጋጅ በለጠ ከበደ(የጣፈጡ ልጅ)

መሰከረም 2009 ዓ.ም
አዲስ አበባ(ጣፎ)የተፃፈ ደ