የ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ጽሑፎች በPDF እና በድምጽ
2.15K subscribers
51 photos
2 videos
26 files
54 links
እዚህ ቻናል ላይ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን እምነት የሚያንጸባርቁ ጽሑፎች ይለቀቃሉ
Download Telegram
#ሥርዓተ_ዑደት_ዘሆሣዕና
1.ምስባክ
ተፈሣሕኩ እስመ ይቤሉኒ ቤተ እግዚአብሔር ነሐውር
ወቆማ እገሪነ ውስተ አዕፃድኪ ኢየሩሣሌም
ኢየሩሣሌምሰ ሕንፅት ከመ ሀገር
መዝ፩፳፪(121)…፩(1)-፫(3)
ወንጌል
ማቴ 15፡29-39
መዝሙር
ሃሌ ሃሌ ሉያ፤አርእዩነ ፍኖቶ ወንሑር ቤቶ፤እስመ እምጽዮን ይወጽእ ሕግ፤ወቃለ እግዚአብሔር እምእየሩሳሌም፤ንሳለማ ለመድኃኒትነ በትፍሥሕት፤ተቀበልዋ ለታቦት፤እስመ ዋካ ይእቲ ወብርሃን።
ምልጣን
ንሳለማ ለመድኃኒትነ በትፍሥሕት፤ተቀበልዋ ለታቦት፤እስመ ዋካ ይእቲ ወብርሃን።
ምዕዋድ
እስመ ዋካ ይእቲ ወብርሃን ዋካ ይእቲ ወብርሃን

2.ምስባክ
ንፍሑ ቀርነ በዕለተ ሠርቅ
በእምርት ዕለት በዓልነ
እስመ ሥርዓቱ ለእስራኤል ውእቱ
መዝ ፹(80)-፫(3)-፬(4)
ወንጌል
ማቴ 21፡1-11
መዝሙር
ሃሌ ሉያ፤ሃሌ ሉያ፤ሃሌ ሃሌ ሉያ፤ሃሌ ሃሌ ሉያ፤ሰመያ አብርሃም ወይቤላ ዛቲ ዕለት በዓለ እግዚአብሔር፤ንፍሑ ቀርነ በዕለተ ሠርቅ፤በእምርት እለት በዓልነ፤ሶበ ተዘከርናሃ ለጽዮን
ምልጣን
ንፍሑ ቀርነ በዕለተ ሠርቅ፤በእምርት እለት በዓልነ፤ሶበ ተዘከርናሃ ለጽዮን
ምዕዋድ
ሶበ ተዘከርናሃ ለጽዮን ሶበ ተዘከርናሃ ለጽዮን

3.ምስባክ
እምአፈ ደቂቅ ወሕፃናት አለስተዳሎከ ስብሐተ
በእንተ ጸላኢ
ከመ ትንሥቶ ለጸላኢ ወለገፋዒ
መዝ ፰(8) ፡ ፪(2)
ወንጌል
ማር 11፡ 1-11
መዝሙር
ሃሌ ሉያ፤ሃሌ ሉያ፤ሃሌ ሃሌ ሉያ፤ሃሌ ሃሌ ሉያ፤ወትቤ ጽዮን አርኃው ሊተ አናቅጸ ይባዑ ሕዝብ ብዙኃን፤ወያዕትቱ ዕብነ እምፍኖት፤ለንጉሥ ለወልደ ዳዊት፤ንጉሦሙ ለእስራኤል ውእቱ፤ይብሉ ሆሣዕና በአርያም።
ምልጣን
ወያዕትቱ ዕብነ እምፍኖት፤ለንጉሥ ለወልደ ዳዊት፤ንጉሦሙ ለእስራኤል ውእቱ፤ይብሉ ሆሣዕና በአርያም።
ምዕዋድ
ይብሉ ሆሣዕና በአርያም ይብሉ ሆሣዕና በአርያም

4.ምስባክ
እምስራቀ ፀሐይ እስከነ ዓረብ
ይትአኰት ስሙ ለእግዚአብሔር
ልዑል እግዚአብሔር መልዕልተ ኵሉ አሕዛብ
መዝ ፻፲፪(112/113)፡፫(3)--፬(4) መዝ ፵፱(49)፩1()፡፪(2)
ወንጌል
ሉቃ 19 ፡ 28—40
መዝሙር
ሃሌ ሉያ፤ሃሌ ሉያ፤ሃሌ ሃሌ ሉያ፤ሃሌ ሃሌ ሉያ፤ባረኮ ያዕቆብ ለይሁዳ ወልዱ፤ወይቤሎ ሀሎ ንጉሥ ዘይወጽእ እምኔከ፤ዘየሐፅብ በወይን ልብሶ፤ወበደመ አስካል ሰንዱኖ፤ንጉሦሙ ለእስራኤል ውእቱ፤ይብሉ ሆሣዕና በአርያም
ምልጣን
ዘየሐፅብ በወይን ልብሶ፤ወበደመ አስካል ሰንዱኖ፤ንጉሦሙ ለእስራኤል ውእቱ፤ይብሉ ሆሣዕና በአርያም
ምዕዋድ
ይብሉ ሆሣዕና በአርያም ይብሉ ሆሣዕና በአርያም

5.ምስባክ
ትሴብሖ ኢየሩሳሌም ለእግዚአብሔር
ወሰብሒዮ ለአምላክኪ ጽዮን
እስመ አፅንዐ መናሥግተ ኆኃትኪ
መዝ ፻፵፯(147)፤፩(1)—፪(2)
ወንጌል
ዮሐ 12፤ 12-26
መዝሙር
ሃሌ ሃሌ ሉያ፤ባዑ ውስተ ሀገር ወበዊአክሙ ትረክቡ ዕዋለ አድግ ዕሡረ ፍትሕዎ ወአምጽእዎ ሊተ
ምልጣን
ፍትሕዎ ወአምጽእዎ ሊተ ፍትሕዎ ወአምጽእዎ ሊተ

ቅኔ ማህሌት
ሃሌ ሉያ፤አልጺቆ ኢየሱስ ኢየሩሳሌም ርእያ ለሀገር፤ወይቤላ ሶበ ተአምሪ ጽዮን፤ነዋ ንጉሥኪ በጽሐ ብርሃንኪ ዮም ሰላምኪ።
ምልጣን
ወይቤላ ሶበ ተአምሪ ጽዮን ነዋ ንጉሥኪ፤በጽሐ ብርሃንኪ ዮም ሰላምኪ፤ተፈሥሒ በሕዝብኪ ዮም ሰላምኪ፤ ይትሐፈሩ ጸላዕትኪ ዮም ሰላምኪ፤ሰላምኪ ሰላምኪ ዮም ሰላምኪ።

ስርዓተ ቅዳሴ
ወደ ቅደሴ ሊገቡ ሲሉ ካህናቱ መስዋዕቱን ይዘው ወደ መቅደሱ ይደርሱና እንዲህ በማለት ይጣራሉ
ይ.ዲ
አርኅዉ ኆኃተ መኳንንት/፫/ (3 ጊዜ)
ይ.ካ
መኑ ውእቱ ዝንቱ ንጉሠ ስብሐት/፫/
ይ.ዲ (ዳግም)
አርኅዉ ኆኃተ መኳንንት/፫/
ይ.ካ
መኑ ውእቱ ዝንቱ ንጉሠ ስብሐት/፫/
ይ.ዲ
እግዚአብሔር አምላከ ኃያላን
ውእቱ ዝንቱ ንጉሠ ስብሐት
አርኅዉ ኆኃተ መኳንንት
ይ.ካ
ይባዕ ንጉሠ ስብሐት
ይባዕ አምላከ ምሕረት

በሰሙነ ሕማማት የሚሞቱት ወንድሞች እና እህቶቻችን ጸሎተ ፍትሃት ስለማይደረግላቸው ጸሎተ ፍትሃት ውይም መስተብቁዕ የተሰኘው ጸሎት በእለተ ሆሣዕና ይደረግላቸዋል።