በ40ኛው የለንደን ማራቶን ተከታትለው በመግባት ወርቃማ ድል ያስመዘገቡት የኢትዮጵያ እና የኬንያ አትሌቶች ከለንደን ወደ አዲስ አበባ ከእኛ ጋር በመብረራቸው ተደስተናል።
#የኢትዮጵያ አየር መንገድ
#የኢትዮጵያ አየር መንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ አንጎላ ሉዋንዳ ከተማ የሚያደርገውን በረራ ዕለታዊ ማድረጉን ሲገልጽ ደስታ ይሰማዋል። ኣራት አስርት ዓመታትን ባስቆጠረው የአገልግሎት ዘመናችን እጅግ የተዋጣለት የአየር ትራንስፖርት አቅርቦት ስናበረክት ቆይተናል። ሳምንታዊ በረራችንን በየዕለቱ ማድረጋችን ክቡራን መንገደኞቻችን የተመቸ የጉዞ አማራጭ እንዲኖራቸው ያስችላል። ይምጡ ከእኛ ጋር ዓለምን ይቃኙ!
#የኢትዮጵያ አየር መንገድ
#የኢትዮጵያ አየር መንገድ