African Leadership Magazine የኢትዮጵያ አየር መንገድን በ "African Brand of the Year 2021" ዘርፍ እንዲሁም የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ተወልደ ገብረማርያምን በ" Industry Personality of the Year 2021 "ዘርፍ እጩ አድርጓቸዋል። ከታች ባለው ሊንክ ተጠቅመው ድምፅዎን ይስጡ።
https://bit.ly/3jGV1TZ
https://bit.ly/3jGV1TZ
African Leadership Magazine
African Business Leadership Awards 2021 - African Leadership Magazine
Below are the shortlist of nominees in 12 categories for African Business Leadership Awards 2021. Voting commences from Thursday, July 29th and will close on Thursday, 12th August 2021. African.
በአህጉራችን አንጋፋ የአቪዬሽን ማሰልጠኛ ሰልጥነው ህልምዎን እውን ያድርጉ!
#የኢትዮጵያአየርመንገድአቪዬሽንአካዳሚ #የአቪዬሽንልህቀትማዕከል
www.ethiopianairlines.com/EAA
#የኢትዮጵያአየርመንገድአቪዬሽንአካዳሚ #የአቪዬሽንልህቀትማዕከል
www.ethiopianairlines.com/EAA
የዓለም የአየር ትራንስፖርት ማህበር (IATA) ባወጣው ስታትስቲካዊ መረጃ መሰረት የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዕቃ ጭነት (cargo) አገልግሎት ዘርፍ የላቀ ውጤት ካስመዘገቡ 25 ምርጥ የአለማችን አየር መንገዶች ውስጥ ለመግባት ችሏል። በዓለም አቀፍ የካርጎ አገልግሎት የ21ኛ ደረጃን የያዘው የኢትዮጵያ አየር መንገድ በመደበኛ ካርጎ ቶን ኪሎ ሜትር (Cargo Tonne Kilometers) 3 ሚሊዮን 3 መቶ 93 ሺህ ያስመዘገበ ሲሆን፣ በመደበኛ የጭነት በረራዎች 623 ሺህ ቶን በማጓጓዝ 19ኛ ደረጃን ይዟል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
IATA World Transport Statistics-
https://bit.ly/3fN484h
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
IATA World Transport Statistics-
https://bit.ly/3fN484h
ብሔራዊ እንዲሁም አፍሪካዊ ኩራታችን በሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለመብረር እንኳን በደህና መጡ! #የኢትዮጵያአየርመንገድ
የዛሬውን #የመስኮትምልከታ ያጋሩን Etoile Photo De Rêve ናቸው ፤ እናመሰግናለን። እርስዎም ከእኛ ጋር ሲበሩ ያነሱትን ምስሎች በመልዕክት መቀበያ ሳጥን ይላኩልን፤መልሰን እናጋራዎታለን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
በቶኪዮ 2020 ኦሎምፒክ ኢትዮጵያን ወክሎ የተሳተፈው ቡድን አዲስ አበባ ቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ በደማቅ ፕሮግራም ተቀብለናል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሴት ሠራተኞች በ 1977 በልዩ የአቪዮኒክስ ሥልጠና ላይ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ለአውሮፕላኖቻችን አስተማማኝ የጥገና እና የበረራ ደህንነት ፍተሻ አገልግሎት ልምድ እና ብቃት ባላቸው የአውሮፕላን ጥገና ባለሙያዎቻችን ይሰጣል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ከልዩ ኢትዮጵያዊ መስተንግዶ ጋር ካሰቡበት ቦታ እናደርስዎታለን። መልካም የእረፍት ቀናት ይሁንልዎ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
"የኢትዮጵያ አየር መንገድ የኮሮናን ተፅእኖ እንዲሻገር ያስቻለው ሰው"
የእስራኤሉ ታዋቂ ሚዲያ The Jerusalem Post / JPost.com ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈፃሚ ከአቶ ተወልደ ገብረማርያም ጋር ያደረገውን ቃለመጠይ እና ዘገባ ከታች ያለውን ሊንክ ተጭነው እንዲያነቡ ጋብዘኖታል።
https://bit.ly/3m4pP3y
የእስራኤሉ ታዋቂ ሚዲያ The Jerusalem Post / JPost.com ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈፃሚ ከአቶ ተወልደ ገብረማርያም ጋር ያደረገውን ቃለመጠይ እና ዘገባ ከታች ያለውን ሊንክ ተጭነው እንዲያነቡ ጋብዘኖታል።
https://bit.ly/3m4pP3y
በልዩ ምቾትና እንክብካቤ በመጓዝ ጥራት ያለው አገልግሎታችን ተጠቃሚ ይሁኑ። #የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የአፍሪካ ቢዝነስ ሊደርሺፕ መፅሄት African Leadership Magazine በሚያዘጋጀው የአፍሪካ የንግድ ሥራ አመራር ሽልማት ላይ የ2021 በአፍሪካ የአመቱ ምርጥ ብራንድ ሽልማት ዘርፍ አሸናፊ ሆነ፡፡ ስለመረጡን እናመሰግናለን! #የኢትዮጵያአየርመንገድ
ቀጣይ የበረራ ጉዞዎን ከእኛ ጋር ያድርጉ።
የበረራ ምዝገባዎትን ከቤትዎ ሆነው በቀላሉ ይያዙ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
https://www.ethiopianairlines.com/aa
ios: https://apple.co/33e3Yxt
Android: https://bit.ly/2P4mvUx
የበረራ ምዝገባዎትን ከቤትዎ ሆነው በቀላሉ ይያዙ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
https://www.ethiopianairlines.com/aa
ios: https://apple.co/33e3Yxt
Android: https://bit.ly/2P4mvUx
በዓለም አቀፉ ጥምረት አማካኝነት የእንግሊዝ መንግስት ለኢትዮጵያ የለገሰውን 499,200 ዶዝ የአስትራ ዜኒካ ክትባት አጓጉዘን ለጤና ሚኒስቴር በማስረከባችን ደስታ ተሰምቶናል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የዛሬውን #የመስኮትምልከታ ያጋሩን አቶ ሞሀመድ ኦኩር ናቸው ፤ እናመሰግናለን። #የኢትዮጵያአየርመንገድ