የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ኪጋሊ ሩዋንዳ በረራ የጀመረበትን 50ኛ ዓመት በደማቅ ስነ-ስርአት አከበረ። እ.ኤ.አ1975 ዓ.ም ወደ ኪጋሊ ሩዋንዳ በረራ ከጀመርንበት ጊዜ ጀምሮ አገልግሎታችንን በማሳደግ በአሁኑ ወቅት በሳምንት 21 የመንገደኛ እና 3 የካርጎ በረራዎችን ወደ ከተማዋ በማድረግ አገልግሎት በመስጠት ላይ እንገኛለን።
ለተጨማሪ ንባብ ሊንኩን ይጫኑ:: https://corporate.ethiopianairlines.com/Press-release-open-page/ethiopian-airlines-celebrates-50-years-of-service-to-kigali-rwanda
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ለተጨማሪ ንባብ ሊንኩን ይጫኑ:: https://corporate.ethiopianairlines.com/Press-release-open-page/ethiopian-airlines-celebrates-50-years-of-service-to-kigali-rwanda
#የኢትዮጵያአየርመንገድ