የኢትዮጵያ አየር መንገድ በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ከዱባይ በመቀጠል ሁለተኛ የመንገደኞች በረራ መዳረሻ ወደሆነችው ሻርጃ ከተማ በዛሬው ምሽት አዲስ በረራ ጀመረ። #የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሻርጃ በረራ በደማቅ ሁኔታ ተጀምሯል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ሻርጃ ከተማ ሲደርስ ደማቅ አቀባባል ተደረገለት::
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ከእኛ ጋር ያለዎትን ቆይታ ልዩ እና ምቹ ለማድረግ ሁሌም እንተጋለን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የዛሬውን #የመስኮትምልከታ ያጋሩን @ayina_rw ናቸው፤ እናመሰግናለን! እርስዎም በኢትዮጵያ አየር መንገድ ሲበርሩ ያነሷቸውን ምስሎች ይላኩልን፤ መልሰን እናጋራዎታለን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ